#COVID19Ethiopia
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር እና ከሌሎች አጋር ድርጅት ጋር በመሆን ያዘጋጀው ሁለት የሞባይል መተግበርያ (አፕሊኬሽኖችን) አገልግሎት ላይ ማዋሉን አስታውቋል።
ከሞባይል መትግበርያዎቹ የአንደኛው የጤና ባለሞያዎችን እውቀት ለማሳድግ የሚያስችል ሲሆን ሌላው ኮቪድ-19 ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች መለየት የሚያስችል ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር እና ከሌሎች አጋር ድርጅት ጋር በመሆን ያዘጋጀው ሁለት የሞባይል መተግበርያ (አፕሊኬሽኖችን) አገልግሎት ላይ ማዋሉን አስታውቋል።
ከሞባይል መትግበርያዎቹ የአንደኛው የጤና ባለሞያዎችን እውቀት ለማሳድግ የሚያስችል ሲሆን ሌላው ኮቪድ-19 ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች መለየት የሚያስችል ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia