አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.88K photos
25 videos
1.87K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Hi, I need exit exam with answers 2018 and 2016 re exam and main exams thanks
Abdulsalam Aliye, [06.12.19 09:23]
Hi Ale i need public international law short note
Eliyas Nasir:
Pls anyone if you have law of bankin and negotiabel instrument chapter 3 shaort not 🙏🙏🙏🙏🙏🙏
https://play.google.com/store/apps/details?id=me.chilot.cassationglossary

Eyob VII:
እስኪ እነኝን Apps by Abraham yohannes post adrgulin tiru connection yalebet bota yalachw
M":
Hi exit examu ye 2010 public yelehem? Kene melsu??
Oskar Abdusemed:
Please can you find me deadfiles case (prefarable afaan oromoo)
Today we celebrate International Anti-Corruption Day With the motto “Fighting climate change means fighting corruption”, this year we want to create awareness of the linkages between the climate crisis and corruption. Help us spread the word worldwide 🌎! It's time for action!
https://telegram.me/TransparencyEthiopia
Suleyman Sheikh Madey:
Hi ale how are you
I want family note

Thanks you
Agegnehu W/silassie:
የሰበር መዝገቦች በእንግሊዝኛ ተተርጉመው አንደነበር አስታውሳለው፡፡ ነገር ግን ማግኘት አልቻልኩም፡፡ ያለው ካለ please
Abay:
Hi Ale, can you send me federal cassation bench decisions translated in English?
by Burje Shade:
M 16:
I think @lawsocieties የይ group በጣም greedy (ምቀና ) ሆነዋል ብዙ ስው document ይጠይቃሉ መልስ ግን ስያገኑ ኣላይም ከእኔ ጀምሮ ምቀና በዝተዋል ያላችሁ ዶቹምቶ share ማርግ ደግነት ነው። ሰው ባነበበ ቁጥር የ ፍትህ የመስጥት ኣቅሙ ያድጋል። ያው እና የፍትህ ሰዎች ነን ለማህበርሰቡ ፍትህ የምስጥ ግዴታ ኣልብን ካልወቅን ደግም ፍትህ መስጠት ኣይቻልምደግሞ ህግን ኣልማወቅ ከተጠያድንም ዳይኛ ሁሉንም ሕጎች ይውቃል ተብሎ ይግመታለ ታድያ እኛ ተጋግዝን ሕጎች share ካልኣደርግን ማን ያድርግልን። pls share every thing document with u. I share mine !!
Suleyman Sheikh Madey:
Ale thanks more&more I am happy to join your page I satisfy your help because as a soon as you sent family notes, I know quality of your services really I promise here by start to night I collaborate with you by sharing every necessary documents you attach to us
Me 5year law student in jigjiga university jigjiga Ethiopia.
Ale please would you send exit exam 2015 and 2017 with their answers.

Thanks you
በአገር አቀፍ ደረጃ ወጥና ተመሳሳይ የሆነ የታራሚዎች ይቅርታ አሰጣጥ ስርአት እንዲኖር ለማድረግ የሚያስችል አሰራር ሊዘረጋ መሆኑ ተገለፀ
________________

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የክልሎችንና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አሰራር፣አደረጃጀትና፣አፈፃፀም ምን እንደሚመስል በመዳሰስ በአገር አቀፍ ደረጃ ወጥና ተመሳሳይ የሆነ የይቅርታ አሰጣጥ ስርአት እንዲኖር የሚያስችል ጥናት ማካሄዱ ተገለፀ፡፡

በኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የይቅርታ ቦርድ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ዘለቀ ደላሎ እንደገለፁት በ2011 ዓ.ም በነበረዉ አገር አቀፍ የጋራ መድረክ ላይ የታራሚዎች የይቅርታ አሰጣጥ ስርአቱ እንደየ ክልሎች ነባራዊ ሁኔታ የተለየ አሰራርና አፈፃፀም መኖሩ ችግር እየፈጠረ መሆኑ ታምኖበት አገር አቀፍ ወጥና ተመሳሳይ የይቅርታ አሰጣጥ ስርአት ሊኖር እንደሚገባ በመታመኑ ጥናቱ እንደተካሄደ ገልጸዉ በጥናቱም አንዱ ክልል ላይ ይቅርታ የሚያሰጥ ጉዳይ ሌላዉ ክልል ላይ የማያሰጥ ሆኖ መገኘቱንና በዚህም ምክንያት በታራሚዎች ላይ ቅሬታን ከመፍጠሩ በተጨማሪ ሰዎች በፍትህ ስርአቱ ላይ እምነት እንዲያጡ አድርጓል ብለዋል፡፡

በመሆኑም አሉ አቶ ዘለቀ እንደ መርህ የወንጀል ህግንና እሱን ተከትሎ የሚደረጉ ተግባራትን የማዉጣት ስልጣንና ሀላፊነት የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሆኖ ሳለ ክልሎች ያልተፈቀደላቸዉን ስልጣንና ሀላፊነት ተከትለዉ የሚሰሩትን ስራ ለማስቀረትና ህገ መንግስታዊ፣አገር አቀፍ ወጥ የሆነ የይቅርታ አሰጣጥ አዋጅ በፌዴራል ደረጃ ወጥቶ ክልሎችም በዉክልና ወስደዉ በተመሳሳይ ሁኔታ ታይቶ እንዲሰራና የተፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት የተጠናዉ ጥናት አገር አቀፍ መድረክ ላይ ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበት ከፀደቀ በኋላ ወደ ስራ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡

በተያያዘም የሞት ፍርደኞችን ጉዳይ በተመለከተም ግልፅና ወጥ የሆነ አሰራር እንዲኖር ለማድረግ የሚያስችል ጥናት መካሄዱን የገለፁት ሀላፊዉ የሞት ፍርደኞች እጣ ፈንታ ምንድን ነዉ፣እንዴት ይያዙ፣ጉዳያቸዉ እንዴት ሪፖርት ይደረግና አጠቃላይ መስፈርቶቹስ ምን መሆን አለባቸዉ የሚሉ ጉዳዮች ላይ ወጥ የሆነ አሰራር እንዲኖር ለማድረግ ጥናት መካሄዱንም አቶ ዘለቀ ተናግረዋል፡፡

ለዉጡን ተከትሎ ይቅርታ ከተደረገላቸዉ 41 ታራሚዎች ዉጭ በሁሉም ማረሚያ ቤቶች 147 የሞት ፍርደኞች እንደሚገኙ ከተገኘዉ መረጃ ለማወቅ ተችሏል፡፡
https://telegram.me/lawsocieties