በፌደራል_ጠበቆች_እና_የጥብቅና_ሙያ_አገልግሎት_ድርጅቶች_ስለሚሰጥ_ነጻ_የሕግ_ድጋፍ_አገልግሎት_ሥርዓት.pdf
261.1 KB
የፍትሕ ሚኒስቴር በአዋጅ ቁጥር 1249/2013 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቶች ስለሚሰጥ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ረቂቅ መመሪያ
የቴምብር ቀረጥ የሚከፈልባቸው ሰነዶች
ሚያዚያ 06/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በቴምብር ቀረጥ አዋጅ ቁጥር 110/90 በአንቀጽ-3 መሰረት በሚከተሉት 12 ሰነዶች የቴምብር ቀረጥ እንዲከፈልባቸው ያዛል፡-
1. የማህበር መመስረቻ ፅሁፍና መተዳደሪያ ደንብ
2. ግልግል ሰነድ
3. ማገቻ
4. የዕቃ ማከማቻ ማረጋገጫ ሰነድ
5. ውል፣ ስምምነትና የእነዚህ መግለጫ
6. የመያዣ ሰነዶች
7. የሕብረት ስምምነት
8. የስራ ቅጥር ውል
9. የኪራይ፣ የተከራይ አከራይ ማረጋገጫ
10. ማረጋገጫ
11. የውክልና ስልጠና
12. የንብረት ባለቤትነት ማስመዝገቢያ ሰነድ
ሚያዚያ 06/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በቴምብር ቀረጥ አዋጅ ቁጥር 110/90 በአንቀጽ-3 መሰረት በሚከተሉት 12 ሰነዶች የቴምብር ቀረጥ እንዲከፈልባቸው ያዛል፡-
1. የማህበር መመስረቻ ፅሁፍና መተዳደሪያ ደንብ
2. ግልግል ሰነድ
3. ማገቻ
4. የዕቃ ማከማቻ ማረጋገጫ ሰነድ
5. ውል፣ ስምምነትና የእነዚህ መግለጫ
6. የመያዣ ሰነዶች
7. የሕብረት ስምምነት
8. የስራ ቅጥር ውል
9. የኪራይ፣ የተከራይ አከራይ ማረጋገጫ
10. ማረጋገጫ
11. የውክልና ስልጠና
12. የንብረት ባለቤትነት ማስመዝገቢያ ሰነድ
Veterinary-Drugs-Registration-Directive-No.-1036-2025.pdf
497.6 KB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ መከላከል፣ ቁጥጥር፣ ፍተሻና ብቃት
ማረጋገጥ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017
ማረጋገጥ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017
Housing_Rental_Complaints_Committee_Organization_and_Procedures.pdf
279.7 KB
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ጉዳዮች አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ የአደረጃጀት እና የአሰራር መመሪያ ቁጥር 164/2017
Addis_Ababa_City_Administration_Disaster_Prevention_Control_Inspection.pdf
689.2 KB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ መከላከል፣ ቁጥጥር፣ ፍተሻና ብቃት ማረጋገጥ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1000 /1/ መሠረት ከሳሽ መብቱንና የውርስ ንብረቶች በተከሳሹ መያዛቸውን ካወቀ ሦስት ዓመት በኋላ ስለወራሽነት ጥያቄ የሚቀርበው ክስ ተቀባይነት ለማግኘት አይችልም ‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አንድ አሠሪ ሥራ የመስጠትና ደመወዝ የመክፈል ግዴታዉን አልተወጣም የሚያሰኝ ብቻ ሳይሆን የሥራ ምደባ ከመከልከል ባለፈ ሥራ ለመስራት የሚገለገሉበትን መታወቂያ እና የተረከቡትን ንብረት እንዲያስረክቡ ማዘዙ በተግባር አመልካችን ማሰናበቱን የሚያሳይ ነዉ በማለት ትርጉም የሰጠበት ነው።
ስለሆነም አሰናብቷቸዋል በማለት ወስኗል።
የሰ/መ/ቁ . 212438 ግንቦት 01 ቀን 2014 ዓ/ም
ስለሆነም አሰናብቷቸዋል በማለት ወስኗል።
የሰ/መ/ቁ . 212438 ግንቦት 01 ቀን 2014 ዓ/ም
ንብረቱ ከጋብቻ በፊት በአንደኛው ተጋቢ የግል ንብረት መሆኑ ባልተካደበት ሁኔታ በይዞታ ማረጋገጫ ላይ የሌላኛው ተጋቢ ስም አብሮ መመዝገቡ ንብረቱን የጋራ የማያደርገው ስለመሆኑ የተሰጠ የሰበር ትርጉም። የሰበር ውሳኔው የፍ/ህ/ቁ 1195 ማስተባበል የሚቻልበት አግባብ የሚያሳይ ነው።የፌደራል ሰበር ሰሚ ፍ/ቤት በፌ/ሰ/መ/ቁ 235844 አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል።
አዲሱ ህግ ፀደቀ‼️
ተራ አስከባሪ ግብር እንዲከፍሉ ተወሰነ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የታክሲ ተራ አስከባሪ ማኅበራት ከገቢያቸው 20 በመቶውን ለመንግሥት እንዲሰጡ የሚያስገድድ ደንብ አጽድቋል።
ደንቡ ማኅበራቱ “ዝግ እና መደበኛ የባንክ አካውንት" እንዲከፍቱና ከሁለት ዓመት በኋላ “ወደ ሌላ የሥራ ዘርፍ እንዲሸጋገሩ” ግዴታ ይጥላል።
“የተርሚናል አገልግሎት አሠራርና ቁጥጥር” የተሰኘው ደንብ፣ ኢንተርፕራይዝ በማለት የሠየማቸው ማኅበራት የሚደራጁት በከተማዋ የሥራና ክህሎት ቢሮ መስፈርት መኾኑን ታውቋል።
ኢንተርፕራይዞቹ 30 በመቶ “የግዴታ ቁጠባ” መቆጠብ፣ 50 በመቶውን በተንቀሳቃሽ የባንክ ሒሳብ ማስቀመጥና ያንድ ዓመት ውል መፈረም እንዳለባቸውም ይደነግጋል።
ተራ አስከባሪ ግብር እንዲከፍሉ ተወሰነ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የታክሲ ተራ አስከባሪ ማኅበራት ከገቢያቸው 20 በመቶውን ለመንግሥት እንዲሰጡ የሚያስገድድ ደንብ አጽድቋል።
ደንቡ ማኅበራቱ “ዝግ እና መደበኛ የባንክ አካውንት" እንዲከፍቱና ከሁለት ዓመት በኋላ “ወደ ሌላ የሥራ ዘርፍ እንዲሸጋገሩ” ግዴታ ይጥላል።
“የተርሚናል አገልግሎት አሠራርና ቁጥጥር” የተሰኘው ደንብ፣ ኢንተርፕራይዝ በማለት የሠየማቸው ማኅበራት የሚደራጁት በከተማዋ የሥራና ክህሎት ቢሮ መስፈርት መኾኑን ታውቋል።
ኢንተርፕራይዞቹ 30 በመቶ “የግዴታ ቁጠባ” መቆጠብ፣ 50 በመቶውን በተንቀሳቃሽ የባንክ ሒሳብ ማስቀመጥና ያንድ ዓመት ውል መፈረም እንዳለባቸውም ይደነግጋል።