አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.83K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Hello Dear Applicants;

Nisir Law Firm highly appreciates the active participation of the young and passionate female lawyers who applied for the assistant lawyer position that our firm advertised two weeks ago. This alone demonstrates that our country is rich in young and talented intellectuals while also highlighting that the legal market is not yet well-structured to accommodate this skilled workforce.

As a newly established legal entity, our firm is eager to take the initiative in expanding opportunities for new law school graduates to gain practical experience in the legal field. In the meantime, we have received 54 applications from female candidates. Your academic achievements, practical experiences, and impressive personal skills—including language proficiency and computer literacy—are truly remarkable and commendable. The passion you have demonstrated through your well-articulated resumes and CVs is inspiring. You are all outstanding!

Nisir Law Firm would be delighted if we could select all of you—or at least some of you—to join our team. However, based on our current needs, we can only hire one candidate. To make this selection, we have applied objective criteria throughout the process. The final stage involves a written and oral examination, scheduled for March 27, 2025, at 9:30 LT. All applicants who applied via Telegram are invited to take the exam at our office, located near FFI Court, Kera Division.

Finally, Nisir Law Firm reaffirms its commitment to supporting each of you in developing your legal skills.
Good luck!
Information on Illegal Trade & Payment of Reward.pdf
808.4 KB
ሕገ-ወጥ ዕቃን የሚመለከት መረጃ
አመዘጋገብ፣ አያያዜ እና የወሮታ ክፍያ
የወጣ መመሪያ
Regulation.pdf
147.6 KB
የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጎዳና ላይ ንግድ ለመምራትና ስርዓት ለማስያዝ የወጣ
ደንብ ቁጥር-184/2017 /draft/
ለዐቃቢ ሕግ ከ35% - 50% የደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅም ጭማሪ (ማሻሻያ) ተደረገ
35%-- 24000+11000
35%-40%~20400+11000
40%-50%~ 18000+11000
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የፌዴራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ሥርዓት የሚያሻሽለው አዋጅ ፀድቋል።

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 22ኛ መደበኛ ስብሰባ የፌዴራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ሥርዓት ለመደንገግ የወጣ የማሻሻያ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል።

አዋጁ እስከ አሁን በሥራ ላይ የነበረውን አዋጅ ቁጥር 359/ 1995 የሚያሻሽል ሲሆን፤ አዋጅ ቁጥር 1373/2017 ሆኖ በሁለት ድምጸ ተዐቅቦ በአብለጫ ድምፅ ጸድቋል፡፡

አዋጁ የክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን የቆይታ ጊዜ የማራዘም ስልጣን፤ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የሚሰጥ ነው።

አዋጁ የፌደራል መንግስት በክልሎች የሚያቋቁመውን ጊዜያዊ አስተዳደር የስራ ዘመን ለሁለት ጊዜ የማራዘም ስልጣን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የሚሰጥ ነው።

የአፈ ጉባኤው ውሳኔ በፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ተቀባይነት ካላገኘ፤ ጊዜያዊ አስተዳደር በተቋቋመበት ክልል “ በአራት ወራት ጊዜ ውስጥ ምርጫ እንዲደረግ “ ያስገድዳል።

ይህ አዋጅ የፌዴራል መንግስት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርአት ለመደንገግ በ1995 ዓ.ም የወጣውን አዋጅ ያሻሻለ ነው።
#በአለሕግ_ጠበቃና_ሕግ_አማካሪ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
https://t.me/AleHig
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website 📱 alehig.com