አከራካሪ የነበረው የሙስና ወንጀል ክርክር ትርጉም ተሰጠው!!
~~
በሙስና ወንጀል ጊዜ የተገኘ ጥቅም ከፍተኛ ነው ብሎ ለመፈረጅ የቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ላይ ያለውን መሰረት በማድረግ ሳይሆን መወሰን ያለበት ጥቅሙ በተገኘበት በወቅ ገንዘቡ ያለውን የመግዝት አቅም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው።
በዚህ የሰበር ውሳኔ መሰረት 203 ሺ ብር ከፍተኛ ጥቅም አይባልም ተብሏል።ቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ግን ከብር 100 ሺ በላይ ከፍተኛ ጥቅም ተብሎ እንዲወሰድ ያስቀምጥ ነበር።
ከብር 100ሺ በላይ ጥቅም ያገኘ ተከሳሽን ዐ.ህግ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው ዋስትና በህግ ይከልከል በሚል ሲያሳስቡ እና ፍርድቤትም ሲቀበል ይታይ ነበር።
~~
በሙስና ወንጀል ጊዜ የተገኘ ጥቅም ከፍተኛ ነው ብሎ ለመፈረጅ የቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ላይ ያለውን መሰረት በማድረግ ሳይሆን መወሰን ያለበት ጥቅሙ በተገኘበት በወቅ ገንዘቡ ያለውን የመግዝት አቅም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው።
በዚህ የሰበር ውሳኔ መሰረት 203 ሺ ብር ከፍተኛ ጥቅም አይባልም ተብሏል።ቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ግን ከብር 100 ሺ በላይ ከፍተኛ ጥቅም ተብሎ እንዲወሰድ ያስቀምጥ ነበር።
ከብር 100ሺ በላይ ጥቅም ያገኘ ተከሳሽን ዐ.ህግ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው ዋስትና በህግ ይከልከል በሚል ሲያሳስቡ እና ፍርድቤትም ሲቀበል ይታይ ነበር።
ባለፉት 6 ወራት ብቻ 89 ዳኞች ስራ መልቀቃቸው ተሰማ::
‼️ 💎 📊
👉🏽የደህንንት እና ፀጥታ ስጋት እንዲሁም የክፍያ ማነስ ለዳኞቹ ከስራ መልቀቅ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡
👉🏽 “የዳኞች እስር ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት ሆኗል”
#Ethiopia | ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይህን ያለው የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት ሪፖርቱን ለክልሉ ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት ነው።
የስድስት ወሩን የስራ ክንውን ሪፖርት በንባብ ያቀረቡት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ናቸው፡፡
ፕሬዝደንቱ በክልሉ ያለው የሰላም እጦት ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት መሆኑን በሪፖርታቸው አስረድተዋል፡፡
ይህም በእቅዳችን ለመከውን እንዳንችል አድረጎናል ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል፡፡
በአማራ ክልል ባለው ጦርነት ምክንያት በክልሉ በየደረጃው ከሚገኙ 221 ፍርድቤቶች መካከል 28 የወረዳ ፍርድቤት ምድብ ችሎቶች አገልግሎት እየሰጡ አደሉም ተብሏል ፡፡
በዚህም ምክንያት የዜጎች ፍትህ የማግኝት መብት ላይ አሉታዊ ተጽኖ ማሳደሩን ጠቁመዋል፡፡
በግጭቱ አንዳንድ ፍርድቤቶች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ያሉት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ከእነዚህ ፍርድ ቤቶችም ዳኞች አመራሮች እና የጉባዔው ተሿሚዎች ከስራ ውጭ ሆነዋል ብለዋል፡፡
በክልሉ ያለው የዳኞች እስራትም ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት እንደሆነባቸው ተናግረዋል፡፡
ችግር ያለባቸውን ዳኞች በህገመንግስቱ በተቀመጠው ስርዓት መሰረት በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ለማየት ከዛም ያለፈ ሲሆን በመደበኛው ስርዓት ተጠያቂ ለማድረግ ቁርጠኛ ነን ብለዋል፡፡
ነገር ግን በአንዳንድ ክትትሎቻችን የተወሰኑ የዳኞች እስራት ከሰጠዋቸው ወሳኔዎች ጋር የሚገናኝ ሆኖ ስላገኘናቸው የተከበረው ምክርቤት ማስተካከያ እንዲደረግበት በአፅኖት እንዲታይልን እንፈልጋለን ሲሉ ፕሬዚዳንቱ ምክር ቤቱን ጠይቀዋል፡፡
በክልሉ 9ኝ ዳኞች በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ መሆናቸውንም የአማራ ክልል ዳኞች ማህበር ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት አቶ ብርሃኑ አሳሳ የዛሬ ወር መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
መሃበሩ ዳኞችን ከችሎት እያነሱ ማሰር ኢትዮጵያ ፈርማ ባጸደቀቻቸው አለም አቀፍ ህጎችም ሆነ በህገመንግስቷ ሲታይ ተቀባይነት ስለሌለው ሊቆም ይገባል ሲል በተደጋጋሚ ሲጠይቅ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
ከወራቶች በፊት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለክልሉ ፕሬዝዳንት እና ለክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ በፃፈው ደብዳቤ ችግሩ መኖሩን አረጋግጫለው ብሏል፡፡
ከድብዳቤው ላይ እንደተመለከትነው በፍርድ ቤት ስራ ላይ የአስፈፃሚው አካል ጣልቃ ገብነት መኖሩን ኢሰመኮ አረጋግጧል እንዲቆምም ጠይቋል፡፡
via sheger FM
👉🏽የደህንንት እና ፀጥታ ስጋት እንዲሁም የክፍያ ማነስ ለዳኞቹ ከስራ መልቀቅ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡
👉🏽 “የዳኞች እስር ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት ሆኗል”
#Ethiopia | ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይህን ያለው የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት ሪፖርቱን ለክልሉ ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት ነው።
የስድስት ወሩን የስራ ክንውን ሪፖርት በንባብ ያቀረቡት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ናቸው፡፡
ፕሬዝደንቱ በክልሉ ያለው የሰላም እጦት ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት መሆኑን በሪፖርታቸው አስረድተዋል፡፡
ይህም በእቅዳችን ለመከውን እንዳንችል አድረጎናል ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል፡፡
በአማራ ክልል ባለው ጦርነት ምክንያት በክልሉ በየደረጃው ከሚገኙ 221 ፍርድቤቶች መካከል 28 የወረዳ ፍርድቤት ምድብ ችሎቶች አገልግሎት እየሰጡ አደሉም ተብሏል ፡፡
በዚህም ምክንያት የዜጎች ፍትህ የማግኝት መብት ላይ አሉታዊ ተጽኖ ማሳደሩን ጠቁመዋል፡፡
በግጭቱ አንዳንድ ፍርድቤቶች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ያሉት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ከእነዚህ ፍርድ ቤቶችም ዳኞች አመራሮች እና የጉባዔው ተሿሚዎች ከስራ ውጭ ሆነዋል ብለዋል፡፡
በክልሉ ያለው የዳኞች እስራትም ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት እንደሆነባቸው ተናግረዋል፡፡
ችግር ያለባቸውን ዳኞች በህገመንግስቱ በተቀመጠው ስርዓት መሰረት በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ለማየት ከዛም ያለፈ ሲሆን በመደበኛው ስርዓት ተጠያቂ ለማድረግ ቁርጠኛ ነን ብለዋል፡፡
ነገር ግን በአንዳንድ ክትትሎቻችን የተወሰኑ የዳኞች እስራት ከሰጠዋቸው ወሳኔዎች ጋር የሚገናኝ ሆኖ ስላገኘናቸው የተከበረው ምክርቤት ማስተካከያ እንዲደረግበት በአፅኖት እንዲታይልን እንፈልጋለን ሲሉ ፕሬዚዳንቱ ምክር ቤቱን ጠይቀዋል፡፡
በክልሉ 9ኝ ዳኞች በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ መሆናቸውንም የአማራ ክልል ዳኞች ማህበር ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት አቶ ብርሃኑ አሳሳ የዛሬ ወር መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
መሃበሩ ዳኞችን ከችሎት እያነሱ ማሰር ኢትዮጵያ ፈርማ ባጸደቀቻቸው አለም አቀፍ ህጎችም ሆነ በህገመንግስቷ ሲታይ ተቀባይነት ስለሌለው ሊቆም ይገባል ሲል በተደጋጋሚ ሲጠይቅ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
ከወራቶች በፊት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለክልሉ ፕሬዝዳንት እና ለክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ በፃፈው ደብዳቤ ችግሩ መኖሩን አረጋግጫለው ብሏል፡፡
ከድብዳቤው ላይ እንደተመለከትነው በፍርድ ቤት ስራ ላይ የአስፈፃሚው አካል ጣልቃ ገብነት መኖሩን ኢሰመኮ አረጋግጧል እንዲቆምም ጠይቋል፡፡
via sheger FM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የማይንቀሳቀስ ንብረት ካለዉ ልዩ ባህርይ አንፃር ንብረቱን ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰዉ በሽያጭ ለማስተላለፍ የሚደረግ ዉል በሦስተኛ ወገን ላይ ሕጋዊ ውጤት ያስከትል ዘንድ ዉሉ በሕግ-አግባብ በሚመለከተዉ አካል ዘንድ ካልተመዘገበ ውሉ ፈራሽ ከመሆኑም በላይ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን በሰው ምስክር ለማስረዳት የሚችሉበት የሕግ መሠረት የለም::
የማይንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰ.መ.ቁ 224476 የተወሰነ
የማይንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰ.መ.ቁ 224476 የተወሰነ
Andinet Umoja: Connecting African Businesses 🇪🇹🤝🏿🌍
What an incredible experience at Andinet Umoja, a powerful networking platform uniting Africa’s entrepreneurs, business leaders, and innovators! As the name suggests:
✨ "Andinet" (Amharic) & "Umoja" (Swahili) = Unity ✨
A true reflection of the collaboration driving Africa’s growth.
📅 Date: February 16, 2025
📍 Venue: Monarch Parkview Hotel, Addis Ababa
The breathtaking view of Addis from the venue made the experience even more special! More importantly, I achieved my purpose for attending—it was worth every moment.
🔹 Why this event matters:
✅ Connecting with Africa’s top innovators
✅ Building cross-border partnerships
✅ Strengthening African collaboration
I love Africa, and I sincerely appreciate Mr. Thomas for his dedication in making this event a reality.
Now, we are more connected than ever. This is just the beginning of a powerful journey—expanding networks, fostering regional unity, and creating lasting impact for African businesses. Alehig will always be by your side!
#AndinetUmoja #AfricanUnity #AU2025 #AfricanUnion #Africans #BusinessNetworking #Alehig
What an incredible experience at Andinet Umoja, a powerful networking platform uniting Africa’s entrepreneurs, business leaders, and innovators! As the name suggests:
✨ "Andinet" (Amharic) & "Umoja" (Swahili) = Unity ✨
A true reflection of the collaboration driving Africa’s growth.
📅 Date: February 16, 2025
📍 Venue: Monarch Parkview Hotel, Addis Ababa
The breathtaking view of Addis from the venue made the experience even more special! More importantly, I achieved my purpose for attending—it was worth every moment.
🔹 Why this event matters:
✅ Connecting with Africa’s top innovators
✅ Building cross-border partnerships
✅ Strengthening African collaboration
I love Africa, and I sincerely appreciate Mr. Thomas for his dedication in making this event a reality.
Now, we are more connected than ever. This is just the beginning of a powerful journey—expanding networks, fostering regional unity, and creating lasting impact for African businesses. Alehig will always be by your side!
#AndinetUmoja #AfricanUnity #AU2025 #AfricanUnion #Africans #BusinessNetworking #Alehig