የአማራ ክልል ዳኞች ያለመከሰስ መብት በህግ ጥበቃ አገኘ!!
.................
ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የአራተኛ ቀን ጉባኤውን እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ በአራተኛተኛ ቀን ውሎው በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት በኩል የቀረቡትን አምስት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። ካጸቃቸው ረቂቅ አዋጆች መካከል የአማራ ክልል ፍ/ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 281/2014 ለማሟላት የቀረበው አንዱ ነው። ይህ አዋጅ በማሟያነት ከያዛቸው ድንጋጌዎች አንዱ የክልሉ ዳኞች ያለመከሰስ መብት ይገኝበታል።
እንደሚታወቀው የክልሉ ዳኞች ያለመከሰስ መብት ከዚህ በፊት ለዚሁ ምክር ቤት ለሁለት ጊዜ ያህል ቀርቦ ተቀባይነት እንዳይኖረው የተደረገ መብት ነው። የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበርም የዳኞች እስራት እና ወከባ እንዲቆም፣ የክልሉ የዳኝነት ነጻነት በዘላቂነት እንዲከበር እና ከምንም በላይ ደግሞ የዳኞች ያለመከሰስ መብት በህግ ጥበቃ እንዲሰጠው የሚመለከታቸውን አካላት በተደጋጋሚ ሲጠይቅበት የነበረ ጉዳይ ነበር። ይህንን የማኅበሩን ጥያቄ መነሻ በማድረግም የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን(ኢሰመኮ) ጨምሮ በርካታ አካላት ይህ መብት በህግ ጥበቃ እንዲያገኝ ለክልሉ መንግስት ሲያሳስቡበት የቆየም ጉዳይ ነው። እናም የክልሉ ምክር ቤት በዛሬው እለት ባካሔደው ጉባኤ ለዚህ ጥያቄ መልስ ሰጥቷል።
የዳኞች ያለመከሰስ መብት በህግ ጥበቃ ማግኘቱ በዳኞች ላይ የሚፈጸመውን እስር፣ እንግልት እና ወከባ በመጠኑም ቢሆን እንደሚቀንሰው እና ለክልሉ የዳኝነት ነጻነት መከበርም ዋስትና የሚሰጥ ስለመሆኑ ማኅበሩ ያምናል። ይህ መብት በህግ ከለላ እንዲሰጠው በርካታ አካላት ርብርብ ያደረጉ ሲሆን ይህንን ጥያቄ በባለቤትነት ተቀብሎ የህግ ማሟያ አዘጋጅቶ በርካታ አካላትን በሚገባ አስረድቶ ለምክር ቤት በማቅረብ ለውጤት ያበቃውን አዲሱን የጠቅላይ ፍ/ቤት አመራር ማኅበሩ ከፍተኛ ምስጋና እያቀረበ የክልሉ ዳኞችንም እንኳን ደስ አላችሁ ማለት ይፈልጋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በዛሬው ዕለት ሹመታችሁ ለክልሉ ምክር ቤት ቀርቦ የጸደቀ 9 የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ደብረ ማርቆስ ምድብ ችሎት፣ 46 የዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኞች እና 171 የወረዳ ፍርድ ቤት ዳኞች ማኅበሩ እንኳን ደስ አላችሁ እያለ መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁም መልካም ምኞቱን ይገልጻል።
.................
ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የአራተኛ ቀን ጉባኤውን እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ በአራተኛተኛ ቀን ውሎው በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት በኩል የቀረቡትን አምስት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። ካጸቃቸው ረቂቅ አዋጆች መካከል የአማራ ክልል ፍ/ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 281/2014 ለማሟላት የቀረበው አንዱ ነው። ይህ አዋጅ በማሟያነት ከያዛቸው ድንጋጌዎች አንዱ የክልሉ ዳኞች ያለመከሰስ መብት ይገኝበታል።
እንደሚታወቀው የክልሉ ዳኞች ያለመከሰስ መብት ከዚህ በፊት ለዚሁ ምክር ቤት ለሁለት ጊዜ ያህል ቀርቦ ተቀባይነት እንዳይኖረው የተደረገ መብት ነው። የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበርም የዳኞች እስራት እና ወከባ እንዲቆም፣ የክልሉ የዳኝነት ነጻነት በዘላቂነት እንዲከበር እና ከምንም በላይ ደግሞ የዳኞች ያለመከሰስ መብት በህግ ጥበቃ እንዲሰጠው የሚመለከታቸውን አካላት በተደጋጋሚ ሲጠይቅበት የነበረ ጉዳይ ነበር። ይህንን የማኅበሩን ጥያቄ መነሻ በማድረግም የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን(ኢሰመኮ) ጨምሮ በርካታ አካላት ይህ መብት በህግ ጥበቃ እንዲያገኝ ለክልሉ መንግስት ሲያሳስቡበት የቆየም ጉዳይ ነው። እናም የክልሉ ምክር ቤት በዛሬው እለት ባካሔደው ጉባኤ ለዚህ ጥያቄ መልስ ሰጥቷል።
የዳኞች ያለመከሰስ መብት በህግ ጥበቃ ማግኘቱ በዳኞች ላይ የሚፈጸመውን እስር፣ እንግልት እና ወከባ በመጠኑም ቢሆን እንደሚቀንሰው እና ለክልሉ የዳኝነት ነጻነት መከበርም ዋስትና የሚሰጥ ስለመሆኑ ማኅበሩ ያምናል። ይህ መብት በህግ ከለላ እንዲሰጠው በርካታ አካላት ርብርብ ያደረጉ ሲሆን ይህንን ጥያቄ በባለቤትነት ተቀብሎ የህግ ማሟያ አዘጋጅቶ በርካታ አካላትን በሚገባ አስረድቶ ለምክር ቤት በማቅረብ ለውጤት ያበቃውን አዲሱን የጠቅላይ ፍ/ቤት አመራር ማኅበሩ ከፍተኛ ምስጋና እያቀረበ የክልሉ ዳኞችንም እንኳን ደስ አላችሁ ማለት ይፈልጋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በዛሬው ዕለት ሹመታችሁ ለክልሉ ምክር ቤት ቀርቦ የጸደቀ 9 የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ደብረ ማርቆስ ምድብ ችሎት፣ 46 የዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኞች እና 171 የወረዳ ፍርድ ቤት ዳኞች ማኅበሩ እንኳን ደስ አላችሁ እያለ መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁም መልካም ምኞቱን ይገልጻል።
አከራካሪ የነበረው የሙስና ወንጀል ክርክር ትርጉም ተሰጠው!!
~~
በሙስና ወንጀል ጊዜ የተገኘ ጥቅም ከፍተኛ ነው ብሎ ለመፈረጅ የቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ላይ ያለውን መሰረት በማድረግ ሳይሆን መወሰን ያለበት ጥቅሙ በተገኘበት በወቅ ገንዘቡ ያለውን የመግዝት አቅም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው።
በዚህ የሰበር ውሳኔ መሰረት 203 ሺ ብር ከፍተኛ ጥቅም አይባልም ተብሏል።ቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ግን ከብር 100 ሺ በላይ ከፍተኛ ጥቅም ተብሎ እንዲወሰድ ያስቀምጥ ነበር።
ከብር 100ሺ በላይ ጥቅም ያገኘ ተከሳሽን ዐ.ህግ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው ዋስትና በህግ ይከልከል በሚል ሲያሳስቡ እና ፍርድቤትም ሲቀበል ይታይ ነበር።
~~
በሙስና ወንጀል ጊዜ የተገኘ ጥቅም ከፍተኛ ነው ብሎ ለመፈረጅ የቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ላይ ያለውን መሰረት በማድረግ ሳይሆን መወሰን ያለበት ጥቅሙ በተገኘበት በወቅ ገንዘቡ ያለውን የመግዝት አቅም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው።
በዚህ የሰበር ውሳኔ መሰረት 203 ሺ ብር ከፍተኛ ጥቅም አይባልም ተብሏል።ቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ግን ከብር 100 ሺ በላይ ከፍተኛ ጥቅም ተብሎ እንዲወሰድ ያስቀምጥ ነበር።
ከብር 100ሺ በላይ ጥቅም ያገኘ ተከሳሽን ዐ.ህግ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው ዋስትና በህግ ይከልከል በሚል ሲያሳስቡ እና ፍርድቤትም ሲቀበል ይታይ ነበር።
ባለፉት 6 ወራት ብቻ 89 ዳኞች ስራ መልቀቃቸው ተሰማ::
‼️ 💎 📊
👉🏽የደህንንት እና ፀጥታ ስጋት እንዲሁም የክፍያ ማነስ ለዳኞቹ ከስራ መልቀቅ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡
👉🏽 “የዳኞች እስር ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት ሆኗል”
#Ethiopia | ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይህን ያለው የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት ሪፖርቱን ለክልሉ ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት ነው።
የስድስት ወሩን የስራ ክንውን ሪፖርት በንባብ ያቀረቡት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ናቸው፡፡
ፕሬዝደንቱ በክልሉ ያለው የሰላም እጦት ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት መሆኑን በሪፖርታቸው አስረድተዋል፡፡
ይህም በእቅዳችን ለመከውን እንዳንችል አድረጎናል ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል፡፡
በአማራ ክልል ባለው ጦርነት ምክንያት በክልሉ በየደረጃው ከሚገኙ 221 ፍርድቤቶች መካከል 28 የወረዳ ፍርድቤት ምድብ ችሎቶች አገልግሎት እየሰጡ አደሉም ተብሏል ፡፡
በዚህም ምክንያት የዜጎች ፍትህ የማግኝት መብት ላይ አሉታዊ ተጽኖ ማሳደሩን ጠቁመዋል፡፡
በግጭቱ አንዳንድ ፍርድቤቶች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ያሉት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ከእነዚህ ፍርድ ቤቶችም ዳኞች አመራሮች እና የጉባዔው ተሿሚዎች ከስራ ውጭ ሆነዋል ብለዋል፡፡
በክልሉ ያለው የዳኞች እስራትም ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት እንደሆነባቸው ተናግረዋል፡፡
ችግር ያለባቸውን ዳኞች በህገመንግስቱ በተቀመጠው ስርዓት መሰረት በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ለማየት ከዛም ያለፈ ሲሆን በመደበኛው ስርዓት ተጠያቂ ለማድረግ ቁርጠኛ ነን ብለዋል፡፡
ነገር ግን በአንዳንድ ክትትሎቻችን የተወሰኑ የዳኞች እስራት ከሰጠዋቸው ወሳኔዎች ጋር የሚገናኝ ሆኖ ስላገኘናቸው የተከበረው ምክርቤት ማስተካከያ እንዲደረግበት በአፅኖት እንዲታይልን እንፈልጋለን ሲሉ ፕሬዚዳንቱ ምክር ቤቱን ጠይቀዋል፡፡
በክልሉ 9ኝ ዳኞች በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ መሆናቸውንም የአማራ ክልል ዳኞች ማህበር ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት አቶ ብርሃኑ አሳሳ የዛሬ ወር መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
መሃበሩ ዳኞችን ከችሎት እያነሱ ማሰር ኢትዮጵያ ፈርማ ባጸደቀቻቸው አለም አቀፍ ህጎችም ሆነ በህገመንግስቷ ሲታይ ተቀባይነት ስለሌለው ሊቆም ይገባል ሲል በተደጋጋሚ ሲጠይቅ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
ከወራቶች በፊት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለክልሉ ፕሬዝዳንት እና ለክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ በፃፈው ደብዳቤ ችግሩ መኖሩን አረጋግጫለው ብሏል፡፡
ከድብዳቤው ላይ እንደተመለከትነው በፍርድ ቤት ስራ ላይ የአስፈፃሚው አካል ጣልቃ ገብነት መኖሩን ኢሰመኮ አረጋግጧል እንዲቆምም ጠይቋል፡፡
via sheger FM
👉🏽የደህንንት እና ፀጥታ ስጋት እንዲሁም የክፍያ ማነስ ለዳኞቹ ከስራ መልቀቅ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡
👉🏽 “የዳኞች እስር ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት ሆኗል”
#Ethiopia | ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይህን ያለው የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት ሪፖርቱን ለክልሉ ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት ነው።
የስድስት ወሩን የስራ ክንውን ሪፖርት በንባብ ያቀረቡት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ናቸው፡፡
ፕሬዝደንቱ በክልሉ ያለው የሰላም እጦት ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት መሆኑን በሪፖርታቸው አስረድተዋል፡፡
ይህም በእቅዳችን ለመከውን እንዳንችል አድረጎናል ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል፡፡
በአማራ ክልል ባለው ጦርነት ምክንያት በክልሉ በየደረጃው ከሚገኙ 221 ፍርድቤቶች መካከል 28 የወረዳ ፍርድቤት ምድብ ችሎቶች አገልግሎት እየሰጡ አደሉም ተብሏል ፡፡
በዚህም ምክንያት የዜጎች ፍትህ የማግኝት መብት ላይ አሉታዊ ተጽኖ ማሳደሩን ጠቁመዋል፡፡
በግጭቱ አንዳንድ ፍርድቤቶች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ያሉት የአማራ ክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግድው ከእነዚህ ፍርድ ቤቶችም ዳኞች አመራሮች እና የጉባዔው ተሿሚዎች ከስራ ውጭ ሆነዋል ብለዋል፡፡
በክልሉ ያለው የዳኞች እስራትም ለፍትህ ስርዓቱ እንቅፋት እንደሆነባቸው ተናግረዋል፡፡
ችግር ያለባቸውን ዳኞች በህገመንግስቱ በተቀመጠው ስርዓት መሰረት በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ለማየት ከዛም ያለፈ ሲሆን በመደበኛው ስርዓት ተጠያቂ ለማድረግ ቁርጠኛ ነን ብለዋል፡፡
ነገር ግን በአንዳንድ ክትትሎቻችን የተወሰኑ የዳኞች እስራት ከሰጠዋቸው ወሳኔዎች ጋር የሚገናኝ ሆኖ ስላገኘናቸው የተከበረው ምክርቤት ማስተካከያ እንዲደረግበት በአፅኖት እንዲታይልን እንፈልጋለን ሲሉ ፕሬዚዳንቱ ምክር ቤቱን ጠይቀዋል፡፡
በክልሉ 9ኝ ዳኞች በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ መሆናቸውንም የአማራ ክልል ዳኞች ማህበር ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት አቶ ብርሃኑ አሳሳ የዛሬ ወር መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
መሃበሩ ዳኞችን ከችሎት እያነሱ ማሰር ኢትዮጵያ ፈርማ ባጸደቀቻቸው አለም አቀፍ ህጎችም ሆነ በህገመንግስቷ ሲታይ ተቀባይነት ስለሌለው ሊቆም ይገባል ሲል በተደጋጋሚ ሲጠይቅ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
ከወራቶች በፊት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለክልሉ ፕሬዝዳንት እና ለክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ በፃፈው ደብዳቤ ችግሩ መኖሩን አረጋግጫለው ብሏል፡፡
ከድብዳቤው ላይ እንደተመለከትነው በፍርድ ቤት ስራ ላይ የአስፈፃሚው አካል ጣልቃ ገብነት መኖሩን ኢሰመኮ አረጋግጧል እንዲቆምም ጠይቋል፡፡
via sheger FM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የማይንቀሳቀስ ንብረት ካለዉ ልዩ ባህርይ አንፃር ንብረቱን ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰዉ በሽያጭ ለማስተላለፍ የሚደረግ ዉል በሦስተኛ ወገን ላይ ሕጋዊ ውጤት ያስከትል ዘንድ ዉሉ በሕግ-አግባብ በሚመለከተዉ አካል ዘንድ ካልተመዘገበ ውሉ ፈራሽ ከመሆኑም በላይ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን በሰው ምስክር ለማስረዳት የሚችሉበት የሕግ መሠረት የለም::
የማይንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰ.መ.ቁ 224476 የተወሰነ
የማይንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰ.መ.ቁ 224476 የተወሰነ
Andinet Umoja: Connecting African Businesses 🇪🇹🤝🏿🌍
What an incredible experience at Andinet Umoja, a powerful networking platform uniting Africa’s entrepreneurs, business leaders, and innovators! As the name suggests:
✨ "Andinet" (Amharic) & "Umoja" (Swahili) = Unity ✨
A true reflection of the collaboration driving Africa’s growth.
📅 Date: February 16, 2025
📍 Venue: Monarch Parkview Hotel, Addis Ababa
The breathtaking view of Addis from the venue made the experience even more special! More importantly, I achieved my purpose for attending—it was worth every moment.
🔹 Why this event matters:
✅ Connecting with Africa’s top innovators
✅ Building cross-border partnerships
✅ Strengthening African collaboration
I love Africa, and I sincerely appreciate Mr. Thomas for his dedication in making this event a reality.
Now, we are more connected than ever. This is just the beginning of a powerful journey—expanding networks, fostering regional unity, and creating lasting impact for African businesses. Alehig will always be by your side!
#AndinetUmoja #AfricanUnity #AU2025 #AfricanUnion #Africans #BusinessNetworking #Alehig
What an incredible experience at Andinet Umoja, a powerful networking platform uniting Africa’s entrepreneurs, business leaders, and innovators! As the name suggests:
✨ "Andinet" (Amharic) & "Umoja" (Swahili) = Unity ✨
A true reflection of the collaboration driving Africa’s growth.
📅 Date: February 16, 2025
📍 Venue: Monarch Parkview Hotel, Addis Ababa
The breathtaking view of Addis from the venue made the experience even more special! More importantly, I achieved my purpose for attending—it was worth every moment.
🔹 Why this event matters:
✅ Connecting with Africa’s top innovators
✅ Building cross-border partnerships
✅ Strengthening African collaboration
I love Africa, and I sincerely appreciate Mr. Thomas for his dedication in making this event a reality.
Now, we are more connected than ever. This is just the beginning of a powerful journey—expanding networks, fostering regional unity, and creating lasting impact for African businesses. Alehig will always be by your side!
#AndinetUmoja #AfricanUnity #AU2025 #AfricanUnion #Africans #BusinessNetworking #Alehig