በኢትዮጵያ የታክስ ሥርዓት ውስጥ በአብዛኛው የታክስ ምጣኔን የሚወስነው የትኛው የመንግሥት አካል ነው?
Anonymous Poll
5%
ሀ. ፍርድ ቤት
20%
ለ አስፈጻሚው እካል
26%
ሐ. የገንዘብ ሚኒስቴር
25%
መ. ሕግ አውጭው
24%
ሠ. ግብር ስብሳቢዉ እካል
የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅ ማብራሪያ -1.pdf
680.3 KB
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ4ተኛ ዓመት የስራ ዘመን በ11ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡
በዚህም ረቂቁ አዋጅ ቁጥር 1360 /2017 በመሆን በሙሉ ድምጽ ጸድቋል፡፡
በዚህም ረቂቁ አዋጅ ቁጥር 1360 /2017 በመሆን በሙሉ ድምጽ ጸድቋል፡፡
ዶሮ በመስረቅ የሞት ፍት የተፈረደበት ናይጄሪያዊ ምህረት እንዲደረግለት ዘመቻ ተጀምሯል
ከ10 አመት በፊት ከፖሊስ መኖርያ ቤት ውስጥ እንቁላል እና ዶሮ በመስረቅ ክስ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት ነበር።
https://bit.ly/3BxCiqM
ከ10 አመት በፊት ከፖሊስ መኖርያ ቤት ውስጥ እንቁላል እና ዶሮ በመስረቅ ክስ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት ነበር።
https://bit.ly/3BxCiqM
አል ዐይን ኒውስ
ዶሮ በመስረቅ የሞት ፍት የተፈረደበት ናይጄሪያዊ ምህረት እንዲደረግለት ዘመቻ ተጀምሯል
በናይጄሪያ ከ2012 ጀምሮ 3400 ሰዎች የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው ውሳኔው እስኪፈጸም እየተጠባበቁ ይገኛሉ
አዲስ በተወለደ ልጃቸው ስም ላይ ያልተስማሙት ባለትዳሮች ወደ ፍርድ ቤት አቅንተዋል
ባልና ሚስት ልጃቸው እንዲጠራ በሚፈልጉበት ስም ለ3 አመታት በዘለቀ ልዩነት ምክንያት ለፍቺ ያደረሰ ጥል ተጣልተዋል። ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4iJDM1U
ባልና ሚስት ልጃቸው እንዲጠራ በሚፈልጉበት ስም ለ3 አመታት በዘለቀ ልዩነት ምክንያት ለፍቺ ያደረሰ ጥል ተጣልተዋል። ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4iJDM1U
አል ዐይን ኒውስ
አዲስ በተወለደ ልጃቸው ስም ላይ ያልተስማሙት ባለትዳሮች ወደ ፍርድ ቤት አቅንተዋል
ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል