አሜሪካ በአስገድዶ መድፈር ጥፋተኛ የተባለን ወንጀለኛ በመርዝ ገደለች
ግለሰቡ የሞት ፍርድ ከተላለፈበት በኋላ በፍሎሪዳ ማረሚያ ቤት ተገድሏል
አሜሪካ በአስገድዶ ደፋሪዎች ላይ ጥብቅ ቅጣት ከሚያስተላልፉ ሀገራት መካከል አንዷ ናት
ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/3MsTcZA
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ግለሰቡ የሞት ፍርድ ከተላለፈበት በኋላ በፍሎሪዳ ማረሚያ ቤት ተገድሏል
አሜሪካ በአስገድዶ ደፋሪዎች ላይ ጥብቅ ቅጣት ከሚያስተላልፉ ሀገራት መካከል አንዷ ናት
ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/3MsTcZA
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
አል ዐይን ኒውስ
አሜሪካ በአስገድዶ መድፈር ጥፋተኛ የተባለን ወንጀለኛ በመርዝ ገደለች
አሜሪካ በአስገድዶ ደፋሪዎች ላይ ጥብቅ ቅጣት ከሚያስተላልፉ ሀገራት መካከል አንዷ ናት
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
ሕግን ማክበር ምርጫ ወይስ ግዴታ?
*
(ኢ ፕ ድ)
የፖለቲካ ውዥንብርና አለመረጋጋት በሚታይበት ዓለም ሕግንና ሕገመንግሥታዊ ተቋማትን የማክ በር አስፈላጊነት አያጠያይቅም። ወደብጥብጥ ከተሸጋገሩ ሰላማዊ ተቃውሞዎች እስከ የዴሞክራሲ ተቋማት መሸርሸር፤ ሕግን አለማክበርና ችላ ማለት የሚያስከትለውን መዘዝ አጉልተው ያሳዩ በርካታ ክስተቶች አሉ።
የውጭ ኃይሎች ስውር ደባ ታክሎበት በሰሜን አፍሪካዋ ሊቢያ ሕግን ያለማክበርና ያለማስከበር ያስከተለው ውጥንቅጥ፣ ግብጽን ጨምሮ በተለያዩ የሰሜን አፍሪካ ሀገራትም ያጋጠሙ ሥርዓት አልበኝነቶች ያስከተሏቸው ቀውሶች የሚዘነጉ አይደሉም።
ከ14 ዓመታት በፊት በአይቮሪኮስት ሎራን ባግቦ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአላሳን ዋታራ መሸነፋቸውን አልቀበልም ካሉ በኋላ የተቀሰቀሰውን ብጥብጥና ሕግን አለማክበር ያደረሰውን ሰፊ ጉዳት ዳፋው ለበርካቶች ነበር የተረፈው።
ኢትዮጵያም በተለያዩ ጊዜያት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን ባለማክበር በተለይም በጉልበት ስልጣን ለመያዝ በሚልና በየአካባቢው በሚፈጠሩ በነፍጥ በታገዙ ግጭቶች ምክንያት የበርካቶች ሕይወት ጠፍቷል፤ ከፍተኛ የኢኮኖሚያዊ ጉዳትም ደርሷል።
በዚህ ረግድ ሕግንና ሕገመንግሥዊ ተቋማትን ያለማክበር መዘዙ እስከምን ድረስ ነው፤ ሥርዓት አልበኝነትን በዘላቂነት ማስወገድ ምን ጠቀሜታ አለው? ጠንካራ ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማትን የማቋቋሙ አስፈላጊነት እስከምን ድረስ ነው? በሚሉና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የዘርፉን ምሁራን አነጋግረናል።
የሕዝብ አመራርና የፖሊሲ ጥናት ምሁር እንዳለ ኃይሌ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በዋናነት በተጻፈ ሕግ የምትመራ ሀገር እንደመሆኗ ሕገ-መንግሥቱ በመሠረታዊነት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=135333
https://t.me/Ethiopialegalinfo
*
(ኢ ፕ ድ)
የፖለቲካ ውዥንብርና አለመረጋጋት በሚታይበት ዓለም ሕግንና ሕገመንግሥታዊ ተቋማትን የማክ በር አስፈላጊነት አያጠያይቅም። ወደብጥብጥ ከተሸጋገሩ ሰላማዊ ተቃውሞዎች እስከ የዴሞክራሲ ተቋማት መሸርሸር፤ ሕግን አለማክበርና ችላ ማለት የሚያስከትለውን መዘዝ አጉልተው ያሳዩ በርካታ ክስተቶች አሉ።
የውጭ ኃይሎች ስውር ደባ ታክሎበት በሰሜን አፍሪካዋ ሊቢያ ሕግን ያለማክበርና ያለማስከበር ያስከተለው ውጥንቅጥ፣ ግብጽን ጨምሮ በተለያዩ የሰሜን አፍሪካ ሀገራትም ያጋጠሙ ሥርዓት አልበኝነቶች ያስከተሏቸው ቀውሶች የሚዘነጉ አይደሉም።
ከ14 ዓመታት በፊት በአይቮሪኮስት ሎራን ባግቦ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአላሳን ዋታራ መሸነፋቸውን አልቀበልም ካሉ በኋላ የተቀሰቀሰውን ብጥብጥና ሕግን አለማክበር ያደረሰውን ሰፊ ጉዳት ዳፋው ለበርካቶች ነበር የተረፈው።
ኢትዮጵያም በተለያዩ ጊዜያት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን ባለማክበር በተለይም በጉልበት ስልጣን ለመያዝ በሚልና በየአካባቢው በሚፈጠሩ በነፍጥ በታገዙ ግጭቶች ምክንያት የበርካቶች ሕይወት ጠፍቷል፤ ከፍተኛ የኢኮኖሚያዊ ጉዳትም ደርሷል።
በዚህ ረግድ ሕግንና ሕገመንግሥዊ ተቋማትን ያለማክበር መዘዙ እስከምን ድረስ ነው፤ ሥርዓት አልበኝነትን በዘላቂነት ማስወገድ ምን ጠቀሜታ አለው? ጠንካራ ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማትን የማቋቋሙ አስፈላጊነት እስከምን ድረስ ነው? በሚሉና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የዘርፉን ምሁራን አነጋግረናል።
የሕዝብ አመራርና የፖሊሲ ጥናት ምሁር እንዳለ ኃይሌ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በዋናነት በተጻፈ ሕግ የምትመራ ሀገር እንደመሆኗ ሕገ-መንግሥቱ በመሠረታዊነት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=135333
https://t.me/Ethiopialegalinfo
በህንድ ገበያ የደራላቸው "የሌብነት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች"
ትምህርት ቤቶቹ አንድ “ጥሩ ሌባ” አሰልጥኖ ለማውጣት እስከ 300 ሺህ ሩፒ ድረስ ያስከፍላሉ።
https://bit.ly/477VxT0
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ትምህርት ቤቶቹ አንድ “ጥሩ ሌባ” አሰልጥኖ ለማውጣት እስከ 300 ሺህ ሩፒ ድረስ ያስከፍላሉ።
https://bit.ly/477VxT0
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
አል ዐይን ኒውስ
በህንድ ገበያ የደራላቸው "የሌብነት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች"
ፖሊስ ትምህርት ቤቶቹን ለመዝጋት ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርግም ማህበረሰቡ በሚያደርግላቸው ከፍተኛ ጥበቃ ምክንያት ሊሳካ አልቻለም
በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራ መቅረት ውጤቱ የስራ ስንብት ሳይሆን ጊዜያዊ እግድ ነው። ሰ/መ/ቁ. 229108
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
fsc-cassation-2014-15-short-sumarrys.pdf
3.5 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በ2014/15 ዓ.ም. የተሰጡ አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች በአጭሩ ተመርጠው የተዘጋጁ / ሙሉ መፅሃፍ/
👉Murtiilee Dirqisiisoo Dhaddacha Ijibbaataa MMWF tiin bara 2014/15 keessa kennaman keessaa kanneen filataman Haala gaariin qindaa'e dubbisaa🙏🙏
በዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ
👉Murtiilee Dirqisiisoo Dhaddacha Ijibbaataa MMWF tiin bara 2014/15 keessa kennaman keessaa kanneen filataman Haala gaariin qindaa'e dubbisaa🙏🙏
በዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ
Forwarded from አለሕግAleHig ️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የአለሕግ ቤተሰብ ዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራብ በማድረግ አጋርነታችንን እናሳይ👇👇
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
YouTube
AleHig🔴አለሕግ
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
https://linktr.ee/alehig
#AleHig is active across multiple social media platforms, ensuring easy access to legal information, updates, and services for everyone.
Whether you’re looking for insights on legal issues or want to stay informed…
https://linktr.ee/alehig
#AleHig is active across multiple social media platforms, ensuring easy access to legal information, updates, and services for everyone.
Whether you’re looking for insights on legal issues or want to stay informed…
የአዲሱ_የታሪፍ_ማስተካከያ_መረጃ.pdf
2.6 MB
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ያደረገው የታሪፍ ጭማሪን በተመለከተ ዝርዝር መረጃ በዚህ ፋይል ተያይዟል።
#Ethiopia ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ የሚሆነውን የኤሌክትሪክ እና የውሀ ፍጆታ መጠን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1021/2016 ከላይ ተያይዟል።
#MinistryofFinance
#MinistryofFinance