#HoPR🇪🇹
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው አስቸኳይ ስብሰባ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅ አጽዷል።
የተሻሻው አዋጅ በቀጣይ ዓመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ 26 አንቀፆች ላይ ማሻሻያ የተደረገበት ናው ተብሏል።
በተሻሻለው አዋጅ ሀገራዊ የፖለቲካ ፓርቲ ለመሆን የ6 ክልሎችን ድጋፍ ማግኘትን ያስገድዳል።
ምክር ቤቱ አዋጁን በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል።
ምክር ቤቱ በአስቸኳይ ስብሰባው ሰፊ ክርክር ሲነሳበት የነበረውን የፌደራል ገቢ ግብር ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ያጸድቃል ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
የስታርት አፕ ረቂቅ አዋጅም ዛሬ ያጸድቃል።
@tikvahethiopia
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው አስቸኳይ ስብሰባ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅ አጽዷል።
የተሻሻው አዋጅ በቀጣይ ዓመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ 26 አንቀፆች ላይ ማሻሻያ የተደረገበት ናው ተብሏል።
በተሻሻለው አዋጅ ሀገራዊ የፖለቲካ ፓርቲ ለመሆን የ6 ክልሎችን ድጋፍ ማግኘትን ያስገድዳል።
ምክር ቤቱ አዋጁን በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል።
ምክር ቤቱ በአስቸኳይ ስብሰባው ሰፊ ክርክር ሲነሳበት የነበረውን የፌደራል ገቢ ግብር ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ያጸድቃል ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
የስታርት አፕ ረቂቅ አዋጅም ዛሬ ያጸድቃል።
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤4