📣 United Nations
Position: Administrative Analyst
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
Bachelor’s or Master’s degree or equivalent in business or public administration/management, law, social sciences, finance or similar.
🇪🇹የስራ ቦታ ፡ Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ፡ እስከ ታኅሣሥ 8, 2016
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://tikusjobs.com/job/administrative-analyst/
Position: Administrative Analyst
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
Bachelor’s or Master’s degree or equivalent in business or public administration/management, law, social sciences, finance or similar.
🇪🇹የስራ ቦታ ፡ Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ፡ እስከ ታኅሣሥ 8, 2016
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://tikusjobs.com/job/administrative-analyst/
📣 Bunna Insurance
Position: LEGAL OFFICER
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
LLB Degree in Law
🇪🇹የስራ ቦታ ፡ Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ፡ እስከ ኅዳር 14, 2016
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://tikusjobs.com/job/legal-officer-4/
Position: LEGAL OFFICER
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
LLB Degree in Law
🇪🇹የስራ ቦታ ፡ Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ፡ እስከ ኅዳር 14, 2016
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://tikusjobs.com/job/legal-officer-4/
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ተገልጋዮች ጥራቱን የጠበቀ ፈጣን አገልግሎት እንዲያገኙ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ከብልሹ አሰራር የፀዳ እንዲሆን ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡
ይህንን ጥረት ከግብ ለማድረስ ተገልጋዮች ስለሚፈልጉት አገልግሎት እና ማሟላት ስላለባቸው መስፍርቶች በቂ መረጃ እንዲኖራቸው ያስፈልጋል፡፡
ለዚህም ግንዛቤ የሚያስጨብጡ ጠቃሚ መረጃዎችን በተከታታይ በዚሁ ገጽ ላይ የምናስተላልፍ ይሆናል ፡፡
ክቡራን ተገልጋዮቻችን መረጃዎችን ለሌሎች እንዲደርስ ሼር በማድረግ ዜጎችን ከእንግልትና ከሙስና እንዲታደጉ በማክበር እንጠይቃለን፡፡
ውልና ማስረጃ ምን አለ❓https://t.me/EntrustConsultant
በየትኛውም ቦታ ሁነው ሰነዶች ማረጋገጫ(ውልና ማስረጃ) ጉዳይ አላችሁ❓
👉ውክልና
👉 ብድር ውል
👉 የሺያጭ ውል
👉ቃለ ጉባዔ
👉ሼር መግዛት /መሸጥ........ወ.ዘ.ተ
ሌሎችንም አገልግሎት በአካል መገኘት ሳይጠበቅብዎች በአሉበት ቦታ ሁነው መረጃውን ይሰጡና በባለሙያ ተፅፎ በቴሌግራም፣ ዋትስአፕ ወይም በኢሜል ይላክላችኋል።
ከእናንተ የሚጠበቀው ፕሪንት አድርጎ ወደ አቅራቢያ ሰነዶች ማረጋገጫ በመሄድ ምን ጊዜ ሳያባክኑ አገልግሎት ማግኘት ብቻ።
ስለ አስፈላጊ ሰነድ መረጃ በነፃ ይገኛሉ።
ይደውሉ:- 0909039999
የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት (ውልና ማስረጃ) ሲፈልጉ
Emails:-
admin@entrustconsult.com
info@entrustconsult.com
consultantentrust@gmail.com
ይህንን ጥረት ከግብ ለማድረስ ተገልጋዮች ስለሚፈልጉት አገልግሎት እና ማሟላት ስላለባቸው መስፍርቶች በቂ መረጃ እንዲኖራቸው ያስፈልጋል፡፡
ለዚህም ግንዛቤ የሚያስጨብጡ ጠቃሚ መረጃዎችን በተከታታይ በዚሁ ገጽ ላይ የምናስተላልፍ ይሆናል ፡፡
ክቡራን ተገልጋዮቻችን መረጃዎችን ለሌሎች እንዲደርስ ሼር በማድረግ ዜጎችን ከእንግልትና ከሙስና እንዲታደጉ በማክበር እንጠይቃለን፡፡
ውልና ማስረጃ ምን አለ❓https://t.me/EntrustConsultant
በየትኛውም ቦታ ሁነው ሰነዶች ማረጋገጫ(ውልና ማስረጃ) ጉዳይ አላችሁ❓
👉ውክልና
👉 ብድር ውል
👉 የሺያጭ ውል
👉ቃለ ጉባዔ
👉ሼር መግዛት /መሸጥ........ወ.ዘ.ተ
ሌሎችንም አገልግሎት በአካል መገኘት ሳይጠበቅብዎች በአሉበት ቦታ ሁነው መረጃውን ይሰጡና በባለሙያ ተፅፎ በቴሌግራም፣ ዋትስአፕ ወይም በኢሜል ይላክላችኋል።
ከእናንተ የሚጠበቀው ፕሪንት አድርጎ ወደ አቅራቢያ ሰነዶች ማረጋገጫ በመሄድ ምን ጊዜ ሳያባክኑ አገልግሎት ማግኘት ብቻ።
ስለ አስፈላጊ ሰነድ መረጃ በነፃ ይገኛሉ።
ይደውሉ:- 0909039999
የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት (ውልና ማስረጃ) ሲፈልጉ
Emails:-
admin@entrustconsult.com
info@entrustconsult.com
consultantentrust@gmail.com
Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አማራጭ የህግ እውቀት https://www.youtube.com/@Lawsocieties
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig
አለህግ Alehig
@Lawsocieties
@Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig
አለህግ Alehig
@Lawsocieties
@Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
NBE's letter to banks.pdf
248.3 KB
NBE's letter to banks.pdf
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የግል ድርጅት ሠራተኞችን አስተዳደራዊ በደል የማየት ሥልጣን ተሰጠው
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የማሻሻያ አዋጅ የግል ድርጅት ሠራተኞችን አስተዳደራዊ በደል የማየት ሥልጣን የሚሰጥ መሆኑ ተገለጸ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ6ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋምን የማሻሻያ አዋጅ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።
የምክር ቤቱ የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እውነቱ አለነ፤ የተቋሙን የማሻሻያ አዋጅ ዝርዝር ሁኔታና አስፈላጊነቱን በሚመለከት ለምክር ቤቱ አባላት በዝርዝር አቅርበዋል።
የተደረገው ማሻሻያ የአስተዳደር በደሎችን ለመከላከል እና ተፈጽሞ ሲገኝ ምርመራ በማካሄድ በደሎች በአፋጣኝ መፍትሔ እንዲያገኙ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል።
በተሻሻለው አዋጅ መሠረት የቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሹመት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሆኑ ቀርቶ በዕንባ ጠባቂ ጉባዔ የሚመደብ መሆኑንም አስረድተዋል።
የተቋሙ መርማሪ በምርመራ ሥራ ላይ እያለ ዋና ዕንባ ጠባቂ ሳይፈቅድ ወይም ከባድ ወንጀል ሲፈጽም እጅ ከፍንጅ ካልተያዘ በስተቀር አይያዝም፤ አይከሰስም፤ እንዲሁም ያለመታሰር መብት እንዳለው በአዋጁ መደንገጉንም ገልፀዋል።
በተደረገው ማሻሻያ መሠረትም በመርማሪዎች ላይ ይደርስ የነበረውን ያልተገባ ጫና በማስቀረት ነፃነታቸውን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በግል ድርጅቶች የሚፈፀሙ የአስተዳደር በደሎችን የማየት ሥልጣን እንዳልነበረው አስታውሰው፤ በተሻሻለው አዋጅ ግን የማየት ሥልጣን የተሰጠው መሆኑን ገልፀዋል።
በተሻሻለው አዋጅ መሠረት የአስተዳደር በደል አቤቱታዎችን የመቀበል፣ የመመርመር እና ምክረ-ሃሳብ የማቅረብ ሥልጣን የተሰጠው መሆኑንም አስረድተዋል።
በተሰጠው ማብራሪያ ላይ ሰፊ ውይይት ያደረጉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የአዋጁን ማሻሻያ ተገቢነት በማመን በሙሉ ድምፅ አፅድቀውታል።
እንደ ኢዜአ ዘገባ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ አዋጅ ቁጥር 1142/2011 በአዋጅ ቁጥር 1307/2016 ተሻሽሎ በምክር ቤቱ ፀድቆ ሥራ ላይ ውሏል።
በተመሳሳይ ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የሠራተኞች አስተዳደር ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ አፅድቋል።
የጋዜጠኝነት ሥራ በባህሪው በየትኛውም ሰዓት ሥራ ላይ መሆንን የሚጠይቅ በመሆኑ እነሱን የሚመለከት ድንጋጌ ባካተተ መልኩ መሻሻሉ አስፈላጊ መሆኑ ተብራርቷል።
ኢቢሲ ብቃት ያላቸውን ሠራተኞች ይዞ ለማቆየት እና አዳዲስ ልዩ ችሎታና ክህሎት ያላቸውን ሠራተኞች ለመቅጠር እንዲችል ደንቡን ማውጣት አስፈላጊ መሆኑ ተነስቷል።
በዚህም መሠረት የኢቢሲ የሠራተኞች አስተዳደር ረቂቅ ደንብን ደንብ ቁጥር 1/2016 ሆኖ በምክር ቤቱ በሁለት ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ ጸድቋል።
ህዳር 11 ቀን 2016 ዓ.ም
****,
(ኢ ፕ ድ)
አማራጭ የህግ እውቀት https://www.youtube.com/@Lawsocieties
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig
አለህግ Alehig
@Lawsocieties
@Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የማሻሻያ አዋጅ የግል ድርጅት ሠራተኞችን አስተዳደራዊ በደል የማየት ሥልጣን የሚሰጥ መሆኑ ተገለጸ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ6ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋምን የማሻሻያ አዋጅ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።
የምክር ቤቱ የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እውነቱ አለነ፤ የተቋሙን የማሻሻያ አዋጅ ዝርዝር ሁኔታና አስፈላጊነቱን በሚመለከት ለምክር ቤቱ አባላት በዝርዝር አቅርበዋል።
የተደረገው ማሻሻያ የአስተዳደር በደሎችን ለመከላከል እና ተፈጽሞ ሲገኝ ምርመራ በማካሄድ በደሎች በአፋጣኝ መፍትሔ እንዲያገኙ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል።
በተሻሻለው አዋጅ መሠረት የቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሹመት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሆኑ ቀርቶ በዕንባ ጠባቂ ጉባዔ የሚመደብ መሆኑንም አስረድተዋል።
የተቋሙ መርማሪ በምርመራ ሥራ ላይ እያለ ዋና ዕንባ ጠባቂ ሳይፈቅድ ወይም ከባድ ወንጀል ሲፈጽም እጅ ከፍንጅ ካልተያዘ በስተቀር አይያዝም፤ አይከሰስም፤ እንዲሁም ያለመታሰር መብት እንዳለው በአዋጁ መደንገጉንም ገልፀዋል።
በተደረገው ማሻሻያ መሠረትም በመርማሪዎች ላይ ይደርስ የነበረውን ያልተገባ ጫና በማስቀረት ነፃነታቸውን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በግል ድርጅቶች የሚፈፀሙ የአስተዳደር በደሎችን የማየት ሥልጣን እንዳልነበረው አስታውሰው፤ በተሻሻለው አዋጅ ግን የማየት ሥልጣን የተሰጠው መሆኑን ገልፀዋል።
በተሻሻለው አዋጅ መሠረት የአስተዳደር በደል አቤቱታዎችን የመቀበል፣ የመመርመር እና ምክረ-ሃሳብ የማቅረብ ሥልጣን የተሰጠው መሆኑንም አስረድተዋል።
በተሰጠው ማብራሪያ ላይ ሰፊ ውይይት ያደረጉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የአዋጁን ማሻሻያ ተገቢነት በማመን በሙሉ ድምፅ አፅድቀውታል።
እንደ ኢዜአ ዘገባ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ አዋጅ ቁጥር 1142/2011 በአዋጅ ቁጥር 1307/2016 ተሻሽሎ በምክር ቤቱ ፀድቆ ሥራ ላይ ውሏል።
በተመሳሳይ ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የሠራተኞች አስተዳደር ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ አፅድቋል።
የጋዜጠኝነት ሥራ በባህሪው በየትኛውም ሰዓት ሥራ ላይ መሆንን የሚጠይቅ በመሆኑ እነሱን የሚመለከት ድንጋጌ ባካተተ መልኩ መሻሻሉ አስፈላጊ መሆኑ ተብራርቷል።
ኢቢሲ ብቃት ያላቸውን ሠራተኞች ይዞ ለማቆየት እና አዳዲስ ልዩ ችሎታና ክህሎት ያላቸውን ሠራተኞች ለመቅጠር እንዲችል ደንቡን ማውጣት አስፈላጊ መሆኑ ተነስቷል።
በዚህም መሠረት የኢቢሲ የሠራተኞች አስተዳደር ረቂቅ ደንብን ደንብ ቁጥር 1/2016 ሆኖ በምክር ቤቱ በሁለት ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ ጸድቋል።
ህዳር 11 ቀን 2016 ዓ.ም
****,
(ኢ ፕ ድ)
አማራጭ የህግ እውቀት https://www.youtube.com/@Lawsocieties
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig
አለህግ Alehig
@Lawsocieties
@Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/