አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.87K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
★ ሂጅራ ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ

Deadline: November 24, 2023

Hijra bank is looking for dynamic, energetic, conscious and service oriented individuals to make part of its team.

Position 1:👉 Junior attorney
Position 2: KYC & CATS officer
Position 3: director


❇️ Professions: in Economics, Management, Accounting, Business administration, Law or related fields

🌀 How to Apply Online??
👇👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2023/11/14/hijra-bank-new-vacancy-3/
https://t.me/lawsocieties
👍3😁1
"ፍትህ የሌለበት ህግ መድኃኒት የሌለው ቁስል ነው።"
ዊልያም ስ.ዳ.

https://youtube.com/@Lawsocieties
👍182
#አለ_ህግ የዩቲዩብ ቻናልን Subscribe በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን።
https://youtube.com/@Lawsocieties
አለ_ህግ ፖድካስት
Ale_hig Podcast
👍1
👍1
የፌደራል_ፍርድ_ቤቶች_የአስተዳደር_ሰራተኞች_ደንብ_1_2015_Stamped.pdf
1.8 MB
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የአስተዳደር ሠራተኞቸ ደንብ ቁጥር 1/2015 (Federal Courts Administrative Employees Regulation NO.1/2023) በነጋሪት ጋዜጣ ታተመ
****
የሕዝብ ተወ
ካዮች ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 55(1) መሰረት ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ያጸደቀው የፌደራል ፍርድ ቤቶች የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ ቁጥር 1/2015 (Federal Courts Administrative Employees Regulation NO.1/2023) በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ የወጣ ሲሆን በደንቡ አንቀጽ 104 ላይ በተደነገገው መሠረት ደንቡ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig

@Lawsocieties

@Alehig

👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
አለህግ

Alehig
👍1
Alternative legal enlightenment (ALE) All in one, for All.
አማራጭ የህግ እውቀት (ALE) ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።
አማራጭ የህግ እውቀት ማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች...
https://www.youtube.com/@Lawsocieties ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች ያገኛሉ🔴
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብትና ሀይል ነው @LawsocietiesBot  lawsocieties@gmail.com
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig

አለህግ Alehig
@Lawsocieties

@Alehig

👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍1
ማስታወቂያ
በተቋማችን ለእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ III መደብ ላይ ለመቀጠር የጽሑፍ ፈተና ለወሰዳችሁ ተወዳዳሪዎች በሙሉ


ተቋማችን እጩ ዐቃብያነ ሕግን ለመቅጠር መስከረም 18 ቀን 2016 ዓ/ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የውድድር መስፈርቱን አሟልታችሁ የነበራችሁ ተወዳዳሪዎች ሕዳር 04 ቀን 2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ዙር ጹሑፍ ፈተና እንድትፈተኑ መደረጉ ይታወሣል።
በዚሁ መሠረት በፈተናው ያገኛችሁት ውጤት ከዚህ በታች የተገለፀ ሲሆን በፈተናው ውጤት ላይ ያላችሁን ቅሬታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 (ሶስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ (እስከ ሕዳር 11 ቀን 2016 ዓ.ም 6፡00 ሰዓት ድረስ) ለዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት እንድታቀርቡ እየገለጽን የፈተና ውጤታችሁ 65 እና ከዛ በላይ የሆነ ተወዳዳሪዎች የመጀመሪያ ዙር የማጣሪያ ፈተና ያለፋችሁ መሆኑን እየገለጽን ሕዳር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት በአዲስ ከተማ ፍትህ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 7ኛ ወለል በሚሰጠው የሁለተኛ ዙር ፈተና ላይ እንድትገኙ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ፡- ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ማስታወሻ ደብተር፣ ወረቀት፣ ወይም ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ ዕቃ ይዞ ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መግባት የተከለከለ ነው።
የዐቃብያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ጽ/ቤት
👍9🥰53
ለ ክርስቲያን ህግ አዋቂዎች የተደረገ ጥሪ
#ከ_ካወንስሉ_የተላለፈ_መልእክት
Alternative legal enlightenment (ALE) All in one, for All.
አማራጭ የህግ እውቀት (ALE) ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።
አማራጭ የህግ እውቀት ማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች...
https://www.youtube.com/@Lawsocieties ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች ያገኛሉ🔴
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብትና ሀይል ነው @LawsocietiesBot  lawsocieties@gmail.com
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
አለ_ህግ Ale_Hig

አለህግ Alehig
@Lawsocieties

@Alehig

👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
8👍5