201235.pdf
833.1 KB
በሁከት ይወገድልኝ ክርክር የማይስተናገዱ ጉዳዮች
ውል እንዲፈርስ ሰ/መ/ቁ 201235
ሁከት እንዲወገድ በቀረበ ክስ ላይ ለይዞታው መነሻ የሆነ ሽያጭ ወይም ሌላ ውል እንዲፈርስ የተጠየቀ ዳኝነት በሌለበት ሁኔታ ውሉ ፈርሶ ተዋዋይ ቀድሞ ወደነበሩበት ሁኔታ እንዲመለሱ ፍርድ ሊሰጥ አይገባም።
የሁከት ይወገድልኝ ክስ ሊቀርብ የሚችለው በይዞታው በእውን በሚያዘው ሰው ሰላማዊ የይዞታ አጠቃቀም ላይ ችግር ወይም መሰናክል ሲፈጠር ስለመሆኑ ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1140 እና 1149 ድንጋጌዎች ይዘት መረዳት ይቻላል። በዚህ መልኩ ለቀረበው ክስ የሚሰጠው ዳኝነትም የተነሳው ህውከት እንዲወገድ እንዲሁም ስለደረሰ ጉዳት ኪሳራ እንዲከፈል ሊሆን ይችላል። በተለይ ተከሳሽ አድራጎቱን የሚፈቅድ መብት እንዳለው በፍጥነትና በማይታበል ዓይነት ካላስረዳ በቀር ሁከቱ እንዲወገድ እንደሚታዘዝ በፍ/ብ/ህ/ቁ 1149(3) ሥር ተመልክቷል። በአንፃሩም ሁከቱን ፈጠረ ከተባለው ሰው ጋር የተደረገ በውል ላይ የተመሰረተ ግንኙነት ካለ ግንኙነቱ የሚገዛበት የውልና የህግ አግባብ ተለይቶ ራሱን ችሎ ዳኝነት ሊሰጥበት ይገባል።
ፍ/ብ/ህ/ቁ 1149(3)፤ ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 182(2)
By Abrham Yohannes
https://t.me/lawsocieties
ውል እንዲፈርስ ሰ/መ/ቁ 201235
ሁከት እንዲወገድ በቀረበ ክስ ላይ ለይዞታው መነሻ የሆነ ሽያጭ ወይም ሌላ ውል እንዲፈርስ የተጠየቀ ዳኝነት በሌለበት ሁኔታ ውሉ ፈርሶ ተዋዋይ ቀድሞ ወደነበሩበት ሁኔታ እንዲመለሱ ፍርድ ሊሰጥ አይገባም።
የሁከት ይወገድልኝ ክስ ሊቀርብ የሚችለው በይዞታው በእውን በሚያዘው ሰው ሰላማዊ የይዞታ አጠቃቀም ላይ ችግር ወይም መሰናክል ሲፈጠር ስለመሆኑ ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1140 እና 1149 ድንጋጌዎች ይዘት መረዳት ይቻላል። በዚህ መልኩ ለቀረበው ክስ የሚሰጠው ዳኝነትም የተነሳው ህውከት እንዲወገድ እንዲሁም ስለደረሰ ጉዳት ኪሳራ እንዲከፈል ሊሆን ይችላል። በተለይ ተከሳሽ አድራጎቱን የሚፈቅድ መብት እንዳለው በፍጥነትና በማይታበል ዓይነት ካላስረዳ በቀር ሁከቱ እንዲወገድ እንደሚታዘዝ በፍ/ብ/ህ/ቁ 1149(3) ሥር ተመልክቷል። በአንፃሩም ሁከቱን ፈጠረ ከተባለው ሰው ጋር የተደረገ በውል ላይ የተመሰረተ ግንኙነት ካለ ግንኙነቱ የሚገዛበት የውልና የህግ አግባብ ተለይቶ ራሱን ችሎ ዳኝነት ሊሰጥበት ይገባል።
ፍ/ብ/ህ/ቁ 1149(3)፤ ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 182(2)
By Abrham Yohannes
https://t.me/lawsocieties
የአስተዳደር_ተቋም_ረቂቅ_መመሪያ_ለፍትሕ_ሚኒስቴር_ለአስተያየት_የሚላክበት_እና_የፀደቀ_መመሪያ_የሚመዘገብበት.pdf
283.4 KB
የአስተዳደር ተቋም ረቂቅ መመሪያ ለፍትሕ ሚኒስቴር ለአስተያየት የሚላክበት እና የፀደቀ መመሪያ የሚመዘገብበት የአሠራር ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 911.2014
የሥነምግባር ደንብ መርሆዎች Principles of Ethical Service
1. ቅንነት (Integrity)
2. ታማኝነት (Loyalty)
3. ግልፅነት (Transparency)
4. ሚስጢር ጠባቂነት (Confidentiality)
5. ሀቀኝነት (Honesty)
6. ተጠያቂነት (Accountability)
7. የሕዝብን ጥቅም ማስቀደም (Serving the public interest)
8. ሥልጣንን በአግባቡ መጠቀም (Exercising legitimate authority)
9. አለማዳላት (Impartiality)
10. ሕግ ማክበር (Respecting the law)
11. ለሕዝብ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ መስጠት (Responsiveness)
12. አርአያ መሆን (Exercising leadership)
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
We need you on YouTube. Subscribe now.🙏🙏🙏‼️
https://t.me/lawsocieties
1. ቅንነት (Integrity)
2. ታማኝነት (Loyalty)
3. ግልፅነት (Transparency)
4. ሚስጢር ጠባቂነት (Confidentiality)
5. ሀቀኝነት (Honesty)
6. ተጠያቂነት (Accountability)
7. የሕዝብን ጥቅም ማስቀደም (Serving the public interest)
8. ሥልጣንን በአግባቡ መጠቀም (Exercising legitimate authority)
9. አለማዳላት (Impartiality)
10. ሕግ ማክበር (Respecting the law)
11. ለሕዝብ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ መስጠት (Responsiveness)
12. አርአያ መሆን (Exercising leadership)
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
We need you on YouTube. Subscribe now.🙏🙏🙏‼️
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የኢትዮጵያ ፍትህ ስርዓት እንዲያድግ እና እንደስሙ ፍትህ ሰጪ ተቋም መሆን ካለበት፣
ህግና ደንቦች ይከበሩ
1. ዳኞች ይከበሩ
2. አቃቤ ህጎች ይከበሩ
3. የህግ መምህራን ይከበሩ
4. ጠበቆች ይከበሩ
5. የህግ ተማሪዎች በልዩ ሁኔታ ክትትል እና ድጋፍ ያግኙ
6. ጠበቆች፣ ዳኞች፣ አቃቤ ህጎች ያስተምሩ ዘንድ ይፈቀድ።
7. የህግ አስፈጻሚው ጣልቃ ገብነት ይቁም
10. የህግ የበላይነት ይረጋገጥ.....
ጨምሩበት......
#Ale_Hig #አለ_ህግ #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ህግና ደንቦች ይከበሩ
1. ዳኞች ይከበሩ
2. አቃቤ ህጎች ይከበሩ
3. የህግ መምህራን ይከበሩ
4. ጠበቆች ይከበሩ
5. የህግ ተማሪዎች በልዩ ሁኔታ ክትትል እና ድጋፍ ያግኙ
6. ጠበቆች፣ ዳኞች፣ አቃቤ ህጎች ያስተምሩ ዘንድ ይፈቀድ።
7. የህግ አስፈጻሚው ጣልቃ ገብነት ይቁም
10. የህግ የበላይነት ይረጋገጥ.....
ጨምሩበት......
#Ale_Hig #አለ_ህግ #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
"ብዙ ሰዎች የሂደቱ አካል መሆን አይፈልጉም። የውጤቱ አካል መሆን ይፈልጋሉ። ነገር ግን ሂደቱ የውጤቱ አካል መሆን የሚገባው ማን እንደሆነ የሚወሰንበት ነው።"
አሌክስ ሞርተን - አስተሳሰብ
በአንድነት ለፍትህ ስርዓቱ እንቁም‼️
ጥቅሙ የጋራ ነው።
https://t.me/lawsocieties
አሌክስ ሞርተን - አስተሳሰብ
በአንድነት ለፍትህ ስርዓቱ እንቁም‼️
ጥቅሙ የጋራ ነው።
https://t.me/lawsocieties
ከቅድመ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት
ማንኛውም ፕሬስ እና ሚዲያ ከቅድሚያ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት እና የህዝብን ጥቅም የሚመለከት መረጃ የማግኘት ዕድል ሊኖረው ይገባል፡፡ ነገር ግን እንደ ነገሩ ሁኔታ የፌደራል ወይም የክልል ዓቃቤ ሕግ በብሔራዊ ደህንነት ላይ ከሥርጭት በኋላ በማስቀጣት ሊቀለበስ የማይችል ግልጽና የማይቀር ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል በየጊዜው የሚወጣ ሕገ ወጥ ህትመት ወይም የብሮድካስት አገልግሎት ሊሰራጭ መሆኑን ለማመን በቂ ምክንያት ሲኖረው የህትመት ውጤቱ ወይም የብሮድካስት አገልግሎቱ እንዳይሰራጭ ለፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት እንዲያዝ ማመልከት ይቻላል፡፡
ይህ ክልከላ ህጋዊ ወይም አሳማኝ ሊሆን የሚችለው ስርጭቱ ግልጽና የማይቀር ከፍተኛ ጉዳት እንደሚያስከትል ለማመን በቂ ምክንያት ሲኖር ብቻ እን ደሆነ እና ከዚህ ውጪ የሚደረግ ክልከላ ህገወጥ የሆነና ከህገመንግስቱ አንቀጽ 29 (3) ላይ ከተቀመጠው ከቅድመ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት ጋር የሚጋጭ ነው።
👉(የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀጽ 29(3) እና የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ፣ አዋጅ ቁጥር 1238/2013፤ አንቀጽ 85)
Right to be free from Censorship
All press and media should have the right to be free from censorship and have access to information that is in the public interest. However, as the case may be, when the federal or state prosecutor has sufficient reason to believe that an illegal publication or broadcast service is about to be disseminated that will cause irreparable, clear and severe unavoidable damage to national security after publication, it may apply to Federal High Court to get a grant of an order to impound the periodical or an injunction order forbidding transmission of a broadcasting service.
This prohibition can only be legal or plausible when there is sufficient reason to believe that the dissemination will cause clear and imminent grave danger, and any prohibition other than this is illegal and contrary to the right to be free from censorship as set forth in Article 29 (3) of the Constitution.
👉FDRE Constitution Article 29(3) & Media Proclamation No. 1238/2021 Article 85
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ -
ኢሰመጉ
https://t.me/lawsocieties
ማንኛውም ፕሬስ እና ሚዲያ ከቅድሚያ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት እና የህዝብን ጥቅም የሚመለከት መረጃ የማግኘት ዕድል ሊኖረው ይገባል፡፡ ነገር ግን እንደ ነገሩ ሁኔታ የፌደራል ወይም የክልል ዓቃቤ ሕግ በብሔራዊ ደህንነት ላይ ከሥርጭት በኋላ በማስቀጣት ሊቀለበስ የማይችል ግልጽና የማይቀር ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል በየጊዜው የሚወጣ ሕገ ወጥ ህትመት ወይም የብሮድካስት አገልግሎት ሊሰራጭ መሆኑን ለማመን በቂ ምክንያት ሲኖረው የህትመት ውጤቱ ወይም የብሮድካስት አገልግሎቱ እንዳይሰራጭ ለፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት እንዲያዝ ማመልከት ይቻላል፡፡
ይህ ክልከላ ህጋዊ ወይም አሳማኝ ሊሆን የሚችለው ስርጭቱ ግልጽና የማይቀር ከፍተኛ ጉዳት እንደሚያስከትል ለማመን በቂ ምክንያት ሲኖር ብቻ እን ደሆነ እና ከዚህ ውጪ የሚደረግ ክልከላ ህገወጥ የሆነና ከህገመንግስቱ አንቀጽ 29 (3) ላይ ከተቀመጠው ከቅድመ ምርመራ ነጻ የመሆን መብት ጋር የሚጋጭ ነው።
👉(የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀጽ 29(3) እና የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ፣ አዋጅ ቁጥር 1238/2013፤ አንቀጽ 85)
Right to be free from Censorship
All press and media should have the right to be free from censorship and have access to information that is in the public interest. However, as the case may be, when the federal or state prosecutor has sufficient reason to believe that an illegal publication or broadcast service is about to be disseminated that will cause irreparable, clear and severe unavoidable damage to national security after publication, it may apply to Federal High Court to get a grant of an order to impound the periodical or an injunction order forbidding transmission of a broadcasting service.
This prohibition can only be legal or plausible when there is sufficient reason to believe that the dissemination will cause clear and imminent grave danger, and any prohibition other than this is illegal and contrary to the right to be free from censorship as set forth in Article 29 (3) of the Constitution.
👉FDRE Constitution Article 29(3) & Media Proclamation No. 1238/2021 Article 85
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ -
ኢሰመጉ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ስለ ቅድመ ሙስና ባህሪያቶች ሶሺዮሎጂስቶች እንዲህ ይላሉ:
1- ሆቴል ወይም ሬስቶራንት ውስጥ ሆነህ ቤት ውስጥ ከምታደርገው በላይ ስኳር ወተት፣ ሻይ . . . ውስጥ የምታደርግ ከሆነ
2- በቤት ውስጥ ከምታደርገው በላይ ሶፍት፣ ሳሙና ሬስቶራንቱ ውስጥ የምትጠቀም ከሆነ
3- ሰርግ ላይ እቤት ከምትበላው በላይ ምግብ የምትበላ ከሆነ ወይም ሌላ ሰው ሂሳብ ስለሚከፍል ብቻ በጣም የምትጠቀም ከሆነ (የህዝብ ገንዘብ ለመብላት እድሉ ቢኖሩህ እንደምትበላ ይህ ምስክር ነው።)
4- ብዙውን ጊዜ ባለተራዎችን ከፊትህ የተሰለፉትን ከዘለልክ. . . (ስልጣን ላይ ለመውጣት በሌሎች ትከሻ ላይ የመውጣት እድልን ትጠቀማለህ ማለት ነው)
5-የትራፍሪክ መመሪያውችን ከጣስክና ለትራፍሪክ መብራቱ ምንም ግምት ከሌለህ
(ንጹሃን ቢወድቁ እንኳን ለበደላቸው ምንም ቦታ የለህም ማለት ነው)
ስለዚህ ሙስናን መታገል ከራስ ይጀምራልና ታማኝ ሁን። ታማኝነት በአንተና በራስህ መካከል የምታደርገው እንጂ በሰዎች ዘንድ የምታደርገው ብቻ አይደለም።
ከ facebook መንደር
https://t.me/lawsocieties
1- ሆቴል ወይም ሬስቶራንት ውስጥ ሆነህ ቤት ውስጥ ከምታደርገው በላይ ስኳር ወተት፣ ሻይ . . . ውስጥ የምታደርግ ከሆነ
2- በቤት ውስጥ ከምታደርገው በላይ ሶፍት፣ ሳሙና ሬስቶራንቱ ውስጥ የምትጠቀም ከሆነ
3- ሰርግ ላይ እቤት ከምትበላው በላይ ምግብ የምትበላ ከሆነ ወይም ሌላ ሰው ሂሳብ ስለሚከፍል ብቻ በጣም የምትጠቀም ከሆነ (የህዝብ ገንዘብ ለመብላት እድሉ ቢኖሩህ እንደምትበላ ይህ ምስክር ነው።)
4- ብዙውን ጊዜ ባለተራዎችን ከፊትህ የተሰለፉትን ከዘለልክ. . . (ስልጣን ላይ ለመውጣት በሌሎች ትከሻ ላይ የመውጣት እድልን ትጠቀማለህ ማለት ነው)
5-የትራፍሪክ መመሪያውችን ከጣስክና ለትራፍሪክ መብራቱ ምንም ግምት ከሌለህ
(ንጹሃን ቢወድቁ እንኳን ለበደላቸው ምንም ቦታ የለህም ማለት ነው)
ስለዚህ ሙስናን መታገል ከራስ ይጀምራልና ታማኝ ሁን። ታማኝነት በአንተና በራስህ መካከል የምታደርገው እንጂ በሰዎች ዘንድ የምታደርገው ብቻ አይደለም።
ከ facebook መንደር
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ለእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ መደብ ተወዳዳሪዎች በሙሉ
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር በ2013 እና 2014 የትምህርት ዘመን ከከፍተኛ የትምሀርት ተቋማት በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ድግሪ የተመረቁ ተወዳዳሪዎችን በመጋበዝ በእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ መደብ የቅድመ ስራ ስልጠና በመስጠት አወዳድሮ ለመቅጠር መስከረም 06 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣው ማስታወቂያ መሰረት በተወዳዳሪነት የተመዘገባችሁ እና በማስታወቂያው የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች (ለፈተና የሚቀርቡ ተወዳዳሪዎች ዝርዝር ከሚፈተኑበት አዳራሽ አድራሻ ጋር ከዚህ ማስታወቂያ ስር ተያይዟል) የመጀመሪያ ዙር የፅሁፍ ፈተና ኅዳር 21 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኙት የፍትሕ ሚኒስቴር አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እና የፍትሕ ሚኒስቴር ንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የመሚሰጥ በመሆኑ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በሰአቱ ቦታው እንድትገኙ እያሳውቅን ወደ ፈተና አዳራሹ ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መገልገያ ፣ ማጣቀሻም ሆነ ሕግጋትን ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር በ2013 እና 2014 የትምህርት ዘመን ከከፍተኛ የትምሀርት ተቋማት በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ድግሪ የተመረቁ ተወዳዳሪዎችን በመጋበዝ በእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ መደብ የቅድመ ስራ ስልጠና በመስጠት አወዳድሮ ለመቅጠር መስከረም 06 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣው ማስታወቂያ መሰረት በተወዳዳሪነት የተመዘገባችሁ እና በማስታወቂያው የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች (ለፈተና የሚቀርቡ ተወዳዳሪዎች ዝርዝር ከሚፈተኑበት አዳራሽ አድራሻ ጋር ከዚህ ማስታወቂያ ስር ተያይዟል) የመጀመሪያ ዙር የፅሁፍ ፈተና ኅዳር 21 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኙት የፍትሕ ሚኒስቴር አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እና የፍትሕ ሚኒስቴር ንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የመሚሰጥ በመሆኑ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በሰአቱ ቦታው እንድትገኙ እያሳውቅን ወደ ፈተና አዳራሹ ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መገልገያ ፣ ማጣቀሻም ሆነ ሕግጋትን ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡