ሰ/መ/ቁ 220008
የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ሥነ ሥርዓት በወንጀል የተከሰሰ ሰው መከላከያ ማስረጃውን እንዲያቀርብ የሚታዘዘው በተሰማው የዐቃቤ ህግ ማስረጃ ተከሳሹ ወንጀል ስለመፈፀሙ በቂ እና አሳማኝ በሆነ መልኩ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ በቁጥር 141 እና 142 ስር ደንግጓል፡፡ ፍርድ ቤት በወንጀል የተከሰሰው ሰው ማስተባበያ ማስረጃን እንዲያቀርብ የሚያዘው ዐቃቤ ህግ ያቀረበውን ክስ እና ማስረጃን አገናዝቦ በመመርመር የማስረጃዎቹን የማስረዳት አቅም ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ መዝኖ እንደሆነ ግምት የሚወሰድ ነው፡፡ በዚህ መልኩ የሚሰጠው ትዕዛዝ ውጤቱ የተከሰሰው ሰው ማስተባበያ ማስረጃ ካላቀረበ በቀር ተከላከል በተባለበት ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ የሚቀጣ መሆኑን ነው፡፡ እናም ተከሳሹ እንዲከላከል የተሰጠው ትዕዛዝ ስህተት ቢኖርበት እንኳን ማስተባበያ ማስረጃ ባልቀረበበት ክሱን በሚሰማው ፍርድ ቤት የዐቃቤ ህግ ማስረጃ በድጋሚ ተመዝኖ ከቀደመው ብይን/ትዕዛዝ የተለየ አቋም ሊያዝ የሚችልበትን ሥርዓት የሥነ ሥርዓት ህጉ ዓላማ አልደነገገም፡፡
ይህ በሌለበት ፍርድ ቤት አንድን ማስረጃ ሁለት ጊዜ መዝኖ ሁለት ተቃራኒ አቋም መያዝ ግልፅነት እና ተገማችነትን በእጅጉ የሚጎዳ፤ በማስረጃ ምዘና ረገድ ዳኞች ቸልተኛ እንዲሆኑ እና ተጠያቂነትን በማያሰፍን አኳኋን ሥርዓት አልበኝነትን የሚያበረታታ በመሆኑ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
Abrham Yohanes
የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ሥነ ሥርዓት በወንጀል የተከሰሰ ሰው መከላከያ ማስረጃውን እንዲያቀርብ የሚታዘዘው በተሰማው የዐቃቤ ህግ ማስረጃ ተከሳሹ ወንጀል ስለመፈፀሙ በቂ እና አሳማኝ በሆነ መልኩ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ በቁጥር 141 እና 142 ስር ደንግጓል፡፡ ፍርድ ቤት በወንጀል የተከሰሰው ሰው ማስተባበያ ማስረጃን እንዲያቀርብ የሚያዘው ዐቃቤ ህግ ያቀረበውን ክስ እና ማስረጃን አገናዝቦ በመመርመር የማስረጃዎቹን የማስረዳት አቅም ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ መዝኖ እንደሆነ ግምት የሚወሰድ ነው፡፡ በዚህ መልኩ የሚሰጠው ትዕዛዝ ውጤቱ የተከሰሰው ሰው ማስተባበያ ማስረጃ ካላቀረበ በቀር ተከላከል በተባለበት ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ የሚቀጣ መሆኑን ነው፡፡ እናም ተከሳሹ እንዲከላከል የተሰጠው ትዕዛዝ ስህተት ቢኖርበት እንኳን ማስተባበያ ማስረጃ ባልቀረበበት ክሱን በሚሰማው ፍርድ ቤት የዐቃቤ ህግ ማስረጃ በድጋሚ ተመዝኖ ከቀደመው ብይን/ትዕዛዝ የተለየ አቋም ሊያዝ የሚችልበትን ሥርዓት የሥነ ሥርዓት ህጉ ዓላማ አልደነገገም፡፡
ይህ በሌለበት ፍርድ ቤት አንድን ማስረጃ ሁለት ጊዜ መዝኖ ሁለት ተቃራኒ አቋም መያዝ ግልፅነት እና ተገማችነትን በእጅጉ የሚጎዳ፤ በማስረጃ ምዘና ረገድ ዳኞች ቸልተኛ እንዲሆኑ እና ተጠያቂነትን በማያሰፍን አኳኋን ሥርዓት አልበኝነትን የሚያበረታታ በመሆኑ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
Abrham Yohanes
#የጉዳት_ካሳ_በኢትዮጵያ_ሕግ
1. የጉዳት ምንነት
ጉዳት ማለት በሰዉ ጥቅም ወይም ሀብት ላይ የሚደርስ ጉድለት ወይም ኪሳራ ነዉ ( የአካል ጉዳትንም ጨምሮ)፡፡ በዉል ሕግ ላይ ማብራሪ የፃፉት ፕሮፌሰር ጆርጅ ቺቺኖብችም ጉዳት በሰዉ ጥቅም ላይ የሚደርስ ኪሳራ ነዉ የሚል ትርጉም ሰጥተዉታል፡፡ይህም የገንዘብ ወይም የኅሊና ጥቅምን የሚነካ ወይም የሚያጎድል ሊሆን ይችላል፡፡ የገንዘብ ጉዳት የተጎጂዉን ኪስ ያራቁታል፡፡ የኅሊና ጉዳት ደግሞ የተጎጂዉን ስሜት ይነካል፡፡በተጎጂዉ ላይ የደረሰዉ ጉዳት ሀብቱን ያሳጣዉ ወይም ገቢዉ እንዳይጨምርና ሀብቱ እንዳያድግ ያገደዉ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ ጉዳት አሁንኑ የደረሰ ወይም ገና ወደፊት የሚደርስ ጉዳት ሊሆን ይችላል፡፡ ለምሳሌ፡- ተጎጂዉ በሬዉ ሞቶበት ወይም ቤቱ ተቃጥሎበት ወይም የሚነግድበት አዉቶብስ ከጥቅም ዉጭ ሆኖበት ወይም ቋሚ የአካል ጉዳት ደርሶበት ሊሆን ይችላል፡፡ባለቤቱ እነዚህን ንብረቶቹን እያከራየ ገቢ ያገንባቸዉ ከነበረ የንብረቶቹ ወጋ ተከፍሎት የማከራቱን ስራ እስኪጀምር ድረስ በየቀኑ ወይም በየወሩ ኪሳራ ይደርስበታል፡፡ጉዳቱ የአካል ጉዳት ከሆነም ሥራ እየሰራ ያገኝ የነበረዉ ገቢ ሊቋረጥበት ይችላል፡፡ይህ ጉዳት የመስራት አቅሙ እስከሚደክም (እስኪያሟጠጥ) ድረስ ላለዉ ዘመን ሁሉ የሚቀጥል ነዉ፡፡ ወደፊት የሚደርስ ጉዳት የምንለዉ እንዲህ ዓይነቱን ጉዳት ሲሆን ጉዳቱ እንደሚደርስ እርግጠኛ ከሆን፣ጉዳቱ እስኪደርስ መጠበቅ ሳያስፈልግ አስቀድሞ ካሳዉ እንዲከፈል ማደረግ ይቻላል፡፡
1.1 የጉዳት መነሻዎችና ምንጮች
በዉል ግንኙነት የመብት ወይም የግዴታ ምንጭ የሰዎች ስምምነት ሲሆን ከዉል ዉጭ ለሚደርስ ኃላፊነት ደግሞ የግዴታዉ ምንጭ ሕግ ነዉ፡፡ በዉል የጉዳት መነሻ የሚሆነዉ የዉሉ አለመፈፀምና የዉል መፍረስ ሲሆን ዉል ባለመፈፀም ስለ ሚደርስ ጉዳት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1790፣ ስለ ዉል መፍረስ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1697 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ዉል ባለመፈፀሙ እና ዉል ሲፈርስ የደረሰዉ ጉዳት ኪሳራ መጠየቅ የሚቻል ሲሆን ኪሳራዉና ልኩ በፍትሐብሔር ሕግ ከዉል ዉጪ ስለሚደረስ ኃላፊነት በሚለዉ ምዕራፍ በተፃፉት ድንጋጌዎች መሰረት ይወሰናል በማለት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1790 ንዑስ ቁጥር 2 ስር ተደንግጎል፡፡ ሌላዉ ከዉል ዉጭ የሚደርስ ጉዳት ኃላፊነት ምንጮች በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2027 ስር እንደተዘረዘረዉ ሶስት ዓይነት የጉዳት ምንጮች (የጉዳት መነሻ ነገሮች) ያሉ ሲሆን እነሱም፡-
በራስ ጥፋት በሌላሰዉ ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ማድረስ፣
ጥፋት ሳይኖር የሚደረስ ጉዳት ኃላፊነት ሲኖር እና
ሌላ ሰዉ ስለሚያደርሰዉ ጉዳት ኃላፊነትን መዉሰድ የሚመለከት ነዉ፡፡
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 ስር የሥራ ስንብት፣ያለ ማስጠንቀቂያ ሥራ መስለቅና መልቀቅ (ከሕግ ዉጪ የሆነ የስራዉል ማቋረጥ) እና በሥራ ላይ የሚደረስ የአካል ጉዳት መነሻዎችና ምንጮች ሲሆኑ የጉዳት ካሳ (ክፍያ) የሚከፈልባቸዉ ናቸዉ፡፡
1.2 የጉዳት ዓይነቶች
በፍትሐብሔር ሕግ ዉስጥ ጉዳት ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች እና የኅሊና ጉዳት በመባል በሁለት ተከፍሎ እናገኛለን፡፡
1.2.1 ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች
ጉዳት የደረሰበት ወገን በንብረቱ አላያም የገንዘብ ጥቅሙ በቀጥታ የሚነካ ሊሆን ይቻላል፡፡ ይህ ማለት ደግሞ በሀብትና ንብረቱ ላይ ጉዳት ከደረሰ ይኸዉ ሀብትና ንብረት በገንዘብ ተተምኖ ወይም ተመሳሳይ ንብረት በመመለስ ይካሳል፡፡ አን/.ደሰዉ በደረሰበት የአካል ጉዳት ምክንያት የደረሰዉን ጉዳት ወደነበረበት ለመመለስ አለያም ለማገገም የተለያዩ ለሕክምና የሚወጡ ወጭዎች ይኖራሉ ( የአልጋ፣የመድኃኒት፣ የአልሚ ምግብ እና የትራንሰፖረት) ፡፡ ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች በሁለት የሚከፈሉ ሲሆን እነርሱም የደረሱ ጉደቶችና ወደፊት የሚደርስ ጉዳት ይባላሉ፡፡
ሀ. የደረሱ ጉዳቶች
ይህ ማለት ጉዳት በመድረሱ በተጎጂዉ ላይ በእርግጠኝነት የደረሰዉን የገንዘብ ኪሳራ ለማመልከት ነዉ፡፡ ለምሳሌ አንድ የአካል ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ለሕክምና ያወጣዉ ወጪ እንዲሁም የንብረት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ በጉዳቱ ምክንያት የንብረቱ ዋጋ መቀነስ ወይም መሉ ለሙሉ ዋጋ ማጣት ጉዳት ሊሆን ይቻላል፡፡
ለ. ወደፊት የሚደርስ ጉዳት
በጉዳት ምክንያት ተጎጂዉ ለወደፊቱ የሚያወጣዉ ወጪን የሚመለከት ነዉ፡፡ ለምሳሌ ፡- አንድ ሾፌር በደረሰበት ጉዳት ሳቢያ ሽባ ከሆነ እንደቀድሞዉ ሰርቶ ገቢ የማግኘት ዕድል የለዉም ሊባል ይቻላል፡፡ ስለሆነም ከጉዳቱ በፊት ያገኝ የነበረዉን ገቢ ለወደፊቱ ያጣ ስለሚሆን ወደፊት የሚደርስ ግልፅ ጉዳት ደርሶበታል ይባላል፡፡
በአጠቃላይ ግልፅ የሆኑ ጉዳቶች (የደረሰ እና ለወደፊት የሚደርስ ጉዳት) ካሳ ሊያስከፍሉ የሚችሉ በእርግጠኝነት የሚታዩ ሲሆን ብቻ ነዉ ( የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2102(2) እና 2092)፡፡ እነዚህ ጉዳቶች መኖራቸዉ የሚረጋገጠዉ በማስረጃ ሲሆን በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2041 መሰረት ተጎጂዉ ሕጋዊ ማስረጃን በማቅረብ የደረሰበትንና ለወደፊቱ የሚደርስበትን ጉዳት ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ ተከሳሹ ጉዳቱን በግልጽ ባያስተባብልም እንዳመነ ተቆጥሮ ማስረጃ ያልቀረረበበት ጉዳት ካሳ ሊወሰንለት ስለ ማይችል ከሳሹ ጉዳቱን እና የጉዳት መጠኑን የሚያሳይ ማስረጃ አቅርቦ ማረጋገጥ አለበት (የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 83) ይመለከቷል፡፡
1.2.2 የኅሊና ጉዳት
ይህ ጉዳት የተጎጂዉን የገንዘብ አቅም ወይም ኪሱን የሚጎዳ ሳይሆን ሊጎዳ የሚችለዉ ስሜትን ነዉ፡፡ ተጎጅዉ የደረሰበትን ጥልቅ የስሜት መጎዳት ፣ሀዘንና ሀፍረት መሰረት በማድረግ እንደ ጉዳቱ ዓይነትና ባህሪ ደረጃ የኅሊና ጉዳት ካሳ ሊከፈል ይችላል፡፡ እስከ አሁን ድረስ ባለዉ የኅሊና ጉዳት ካሳ በምንም ቢሆን ከብር 1000.00 (አንድ ሺኅ ብር እንደማይበልጥ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2116 (2) ይገልፃል፡፡ በሌላ በኩል ግን በቅጅና ተዘማጅ መብቶች አዋጅ ቁጥር 410/96 አንቀጽ 34(4) መሰረት የተለያዩ ጽሁፎች፣ሙዚቃዎች እና ፊልሞች በሌላ አካል ከተሰረቀባቸዉ የተሰረቀባቸዉ ዘፋኞች ወይም ደራስያን ከደረሰዉ ጉዳት ጋር በማመዛዘን የሞራል(የኅሊና) ጉዳት ካሰዉ 100,000.00 (አንድ መቶ ሺኅ ብር) የማያንስ መሆኑን ሲደነግግ በዚህ ዘርፍ ሊደርስ የሚችለዉን የኅሊና ጉዳት ካሳ ከሌሎች የኅሊና ጉዳቶች ካሳ በልዩ ሁኔታ የተቀመጠ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡
1.2.3 የአካል ጉዳት
በተጎጂዉ ላይ የሚደርሰዉ የአካል ጉዳት በገንዘብና በኅሊና ከሚደርሱ ጉዳቶች ሁሉ የከፋና የጉዳት ከሳዉንም ለማስላት አስቸጋረዉ ሲሆን የኅሊና ጉዳትንም ከገንዘብ በበለጠ መልኩ የሚያደርስ ነዉ፡፡
ጊዚያዊ የአካል ጉዳት
ይህ የአካል ጉዳት ጊዚያዊ የሆነ ሕመምና ስቃይ ቢያስከትልም እንኳ ቁስሉ የሚድንና ስብራቱም ከትንሽ ጊዜ በኋላ የሚጠገን በመሆኑ ሥራን እንደወትሮዉ ሁሉ ለማከናወን የሚስችል ነዉ፡፡ በጥገና ወደነበሩበት የሚመለሱ የእጅና የእግር ስብራት፣ በራስ አካባቢ ያለ ፍንክት የመሳሰሉት ጊዜያዊ የአካል ጉዳቶች ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ወደ ነበሩበት የሚመለሱ ናቸዉ፡፡ በአጠቀላይ ጊዜያዊ የአካል ጉዳት ማለት ሠራተኛዉ ሥራዉን በተወሰነ ጊዜ በሙሉ ወይም በከፊል ለማከናወን እንዳይችል የሚያደርገዉ የአካል ጉዳት ነዉ፡፡
1. የጉዳት ምንነት
ጉዳት ማለት በሰዉ ጥቅም ወይም ሀብት ላይ የሚደርስ ጉድለት ወይም ኪሳራ ነዉ ( የአካል ጉዳትንም ጨምሮ)፡፡ በዉል ሕግ ላይ ማብራሪ የፃፉት ፕሮፌሰር ጆርጅ ቺቺኖብችም ጉዳት በሰዉ ጥቅም ላይ የሚደርስ ኪሳራ ነዉ የሚል ትርጉም ሰጥተዉታል፡፡ይህም የገንዘብ ወይም የኅሊና ጥቅምን የሚነካ ወይም የሚያጎድል ሊሆን ይችላል፡፡ የገንዘብ ጉዳት የተጎጂዉን ኪስ ያራቁታል፡፡ የኅሊና ጉዳት ደግሞ የተጎጂዉን ስሜት ይነካል፡፡በተጎጂዉ ላይ የደረሰዉ ጉዳት ሀብቱን ያሳጣዉ ወይም ገቢዉ እንዳይጨምርና ሀብቱ እንዳያድግ ያገደዉ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ ጉዳት አሁንኑ የደረሰ ወይም ገና ወደፊት የሚደርስ ጉዳት ሊሆን ይችላል፡፡ ለምሳሌ፡- ተጎጂዉ በሬዉ ሞቶበት ወይም ቤቱ ተቃጥሎበት ወይም የሚነግድበት አዉቶብስ ከጥቅም ዉጭ ሆኖበት ወይም ቋሚ የአካል ጉዳት ደርሶበት ሊሆን ይችላል፡፡ባለቤቱ እነዚህን ንብረቶቹን እያከራየ ገቢ ያገንባቸዉ ከነበረ የንብረቶቹ ወጋ ተከፍሎት የማከራቱን ስራ እስኪጀምር ድረስ በየቀኑ ወይም በየወሩ ኪሳራ ይደርስበታል፡፡ጉዳቱ የአካል ጉዳት ከሆነም ሥራ እየሰራ ያገኝ የነበረዉ ገቢ ሊቋረጥበት ይችላል፡፡ይህ ጉዳት የመስራት አቅሙ እስከሚደክም (እስኪያሟጠጥ) ድረስ ላለዉ ዘመን ሁሉ የሚቀጥል ነዉ፡፡ ወደፊት የሚደርስ ጉዳት የምንለዉ እንዲህ ዓይነቱን ጉዳት ሲሆን ጉዳቱ እንደሚደርስ እርግጠኛ ከሆን፣ጉዳቱ እስኪደርስ መጠበቅ ሳያስፈልግ አስቀድሞ ካሳዉ እንዲከፈል ማደረግ ይቻላል፡፡
1.1 የጉዳት መነሻዎችና ምንጮች
በዉል ግንኙነት የመብት ወይም የግዴታ ምንጭ የሰዎች ስምምነት ሲሆን ከዉል ዉጭ ለሚደርስ ኃላፊነት ደግሞ የግዴታዉ ምንጭ ሕግ ነዉ፡፡ በዉል የጉዳት መነሻ የሚሆነዉ የዉሉ አለመፈፀምና የዉል መፍረስ ሲሆን ዉል ባለመፈፀም ስለ ሚደርስ ጉዳት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1790፣ ስለ ዉል መፍረስ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1697 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ዉል ባለመፈፀሙ እና ዉል ሲፈርስ የደረሰዉ ጉዳት ኪሳራ መጠየቅ የሚቻል ሲሆን ኪሳራዉና ልኩ በፍትሐብሔር ሕግ ከዉል ዉጪ ስለሚደረስ ኃላፊነት በሚለዉ ምዕራፍ በተፃፉት ድንጋጌዎች መሰረት ይወሰናል በማለት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1790 ንዑስ ቁጥር 2 ስር ተደንግጎል፡፡ ሌላዉ ከዉል ዉጭ የሚደርስ ጉዳት ኃላፊነት ምንጮች በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2027 ስር እንደተዘረዘረዉ ሶስት ዓይነት የጉዳት ምንጮች (የጉዳት መነሻ ነገሮች) ያሉ ሲሆን እነሱም፡-
በራስ ጥፋት በሌላሰዉ ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ማድረስ፣
ጥፋት ሳይኖር የሚደረስ ጉዳት ኃላፊነት ሲኖር እና
ሌላ ሰዉ ስለሚያደርሰዉ ጉዳት ኃላፊነትን መዉሰድ የሚመለከት ነዉ፡፡
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 ስር የሥራ ስንብት፣ያለ ማስጠንቀቂያ ሥራ መስለቅና መልቀቅ (ከሕግ ዉጪ የሆነ የስራዉል ማቋረጥ) እና በሥራ ላይ የሚደረስ የአካል ጉዳት መነሻዎችና ምንጮች ሲሆኑ የጉዳት ካሳ (ክፍያ) የሚከፈልባቸዉ ናቸዉ፡፡
1.2 የጉዳት ዓይነቶች
በፍትሐብሔር ሕግ ዉስጥ ጉዳት ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች እና የኅሊና ጉዳት በመባል በሁለት ተከፍሎ እናገኛለን፡፡
1.2.1 ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች
ጉዳት የደረሰበት ወገን በንብረቱ አላያም የገንዘብ ጥቅሙ በቀጥታ የሚነካ ሊሆን ይቻላል፡፡ ይህ ማለት ደግሞ በሀብትና ንብረቱ ላይ ጉዳት ከደረሰ ይኸዉ ሀብትና ንብረት በገንዘብ ተተምኖ ወይም ተመሳሳይ ንብረት በመመለስ ይካሳል፡፡ አን/.ደሰዉ በደረሰበት የአካል ጉዳት ምክንያት የደረሰዉን ጉዳት ወደነበረበት ለመመለስ አለያም ለማገገም የተለያዩ ለሕክምና የሚወጡ ወጭዎች ይኖራሉ ( የአልጋ፣የመድኃኒት፣ የአልሚ ምግብ እና የትራንሰፖረት) ፡፡ ግልጽ የሆኑ ጉዳቶች በሁለት የሚከፈሉ ሲሆን እነርሱም የደረሱ ጉደቶችና ወደፊት የሚደርስ ጉዳት ይባላሉ፡፡
ሀ. የደረሱ ጉዳቶች
ይህ ማለት ጉዳት በመድረሱ በተጎጂዉ ላይ በእርግጠኝነት የደረሰዉን የገንዘብ ኪሳራ ለማመልከት ነዉ፡፡ ለምሳሌ አንድ የአካል ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ለሕክምና ያወጣዉ ወጪ እንዲሁም የንብረት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ በጉዳቱ ምክንያት የንብረቱ ዋጋ መቀነስ ወይም መሉ ለሙሉ ዋጋ ማጣት ጉዳት ሊሆን ይቻላል፡፡
ለ. ወደፊት የሚደርስ ጉዳት
በጉዳት ምክንያት ተጎጂዉ ለወደፊቱ የሚያወጣዉ ወጪን የሚመለከት ነዉ፡፡ ለምሳሌ ፡- አንድ ሾፌር በደረሰበት ጉዳት ሳቢያ ሽባ ከሆነ እንደቀድሞዉ ሰርቶ ገቢ የማግኘት ዕድል የለዉም ሊባል ይቻላል፡፡ ስለሆነም ከጉዳቱ በፊት ያገኝ የነበረዉን ገቢ ለወደፊቱ ያጣ ስለሚሆን ወደፊት የሚደርስ ግልፅ ጉዳት ደርሶበታል ይባላል፡፡
በአጠቃላይ ግልፅ የሆኑ ጉዳቶች (የደረሰ እና ለወደፊት የሚደርስ ጉዳት) ካሳ ሊያስከፍሉ የሚችሉ በእርግጠኝነት የሚታዩ ሲሆን ብቻ ነዉ ( የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2102(2) እና 2092)፡፡ እነዚህ ጉዳቶች መኖራቸዉ የሚረጋገጠዉ በማስረጃ ሲሆን በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2041 መሰረት ተጎጂዉ ሕጋዊ ማስረጃን በማቅረብ የደረሰበትንና ለወደፊቱ የሚደርስበትን ጉዳት ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ ተከሳሹ ጉዳቱን በግልጽ ባያስተባብልም እንዳመነ ተቆጥሮ ማስረጃ ያልቀረረበበት ጉዳት ካሳ ሊወሰንለት ስለ ማይችል ከሳሹ ጉዳቱን እና የጉዳት መጠኑን የሚያሳይ ማስረጃ አቅርቦ ማረጋገጥ አለበት (የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 83) ይመለከቷል፡፡
1.2.2 የኅሊና ጉዳት
ይህ ጉዳት የተጎጂዉን የገንዘብ አቅም ወይም ኪሱን የሚጎዳ ሳይሆን ሊጎዳ የሚችለዉ ስሜትን ነዉ፡፡ ተጎጅዉ የደረሰበትን ጥልቅ የስሜት መጎዳት ፣ሀዘንና ሀፍረት መሰረት በማድረግ እንደ ጉዳቱ ዓይነትና ባህሪ ደረጃ የኅሊና ጉዳት ካሳ ሊከፈል ይችላል፡፡ እስከ አሁን ድረስ ባለዉ የኅሊና ጉዳት ካሳ በምንም ቢሆን ከብር 1000.00 (አንድ ሺኅ ብር እንደማይበልጥ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2116 (2) ይገልፃል፡፡ በሌላ በኩል ግን በቅጅና ተዘማጅ መብቶች አዋጅ ቁጥር 410/96 አንቀጽ 34(4) መሰረት የተለያዩ ጽሁፎች፣ሙዚቃዎች እና ፊልሞች በሌላ አካል ከተሰረቀባቸዉ የተሰረቀባቸዉ ዘፋኞች ወይም ደራስያን ከደረሰዉ ጉዳት ጋር በማመዛዘን የሞራል(የኅሊና) ጉዳት ካሰዉ 100,000.00 (አንድ መቶ ሺኅ ብር) የማያንስ መሆኑን ሲደነግግ በዚህ ዘርፍ ሊደርስ የሚችለዉን የኅሊና ጉዳት ካሳ ከሌሎች የኅሊና ጉዳቶች ካሳ በልዩ ሁኔታ የተቀመጠ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡
1.2.3 የአካል ጉዳት
በተጎጂዉ ላይ የሚደርሰዉ የአካል ጉዳት በገንዘብና በኅሊና ከሚደርሱ ጉዳቶች ሁሉ የከፋና የጉዳት ከሳዉንም ለማስላት አስቸጋረዉ ሲሆን የኅሊና ጉዳትንም ከገንዘብ በበለጠ መልኩ የሚያደርስ ነዉ፡፡
ጊዚያዊ የአካል ጉዳት
ይህ የአካል ጉዳት ጊዚያዊ የሆነ ሕመምና ስቃይ ቢያስከትልም እንኳ ቁስሉ የሚድንና ስብራቱም ከትንሽ ጊዜ በኋላ የሚጠገን በመሆኑ ሥራን እንደወትሮዉ ሁሉ ለማከናወን የሚስችል ነዉ፡፡ በጥገና ወደነበሩበት የሚመለሱ የእጅና የእግር ስብራት፣ በራስ አካባቢ ያለ ፍንክት የመሳሰሉት ጊዜያዊ የአካል ጉዳቶች ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ወደ ነበሩበት የሚመለሱ ናቸዉ፡፡ በአጠቀላይ ጊዜያዊ የአካል ጉዳት ማለት ሠራተኛዉ ሥራዉን በተወሰነ ጊዜ በሙሉ ወይም በከፊል ለማከናወን እንዳይችል የሚያደርገዉ የአካል ጉዳት ነዉ፡፡
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት
ይህ የአካል ጉዳት ሥራን አንደ ድሮዉ አቀላጥፎ ለመስራትና እንደልብ ለመደሰት የሚያስችል ነዉ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ቀለል ያሉ ሥራዎችን ከመስራት አይከለክልም፡፡ እንደ የመስማት ችግር፣ የአንድ እጅ ወይም እግር መቆረጥ እና የአንድ ዓይን መጥፋት ከዚህ ክፍል የሚመደቡ ናቸዉ፡፡ እነዚህ ጉዳቶች ዘላቂ ሲሆኑ ነገርግን ሙሉ በሙሉ ሥራን ለመስራት ከልካዮች አይደሉም፡፡
ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት
ዘላቂ የአካል ጉዳት ማለት ጉዳቱ የደረሰበትን ሠራተኛ የመስራት ቻሎታ የሚቀንስ፣የማይድን ጉዳት ማለት ነዉ፡፡ ይህ ከሁለም የጉዳት ዓይነቶች ከባዱ ነዉ፡፡ በመሆኑም ማንኛዉንም ዓይነት ሥራ ለመሥራት አያስችልም፡፡ ይህ ዓይነት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ዕድሜ ልኩን የግል ህይወቱን ለመምራት ስለማይችል የሌሎች ሰዎች እርዳታ ያስፈልገዋል፡፡ በአጠቃላይ አነጋገር አንድ ሰዉ ሙሉ የአካል ጉዳት ደረሰበት ሲባል ግለሰቡ በጊዜያዊነትም ሆነ በዘላቂነት ለዕለት ኑሮዉ ማድረግ የሚገባዉን እንደወትሮዉ ለማከናወን ተደስቶና በተፈጥሮ በመጠኑም ቢሆን እረክቶ ለመኖር ይቸገራል፡፡
2 የጉዳት ካሳ
ስለ ጉዳት ኪሳራ በ1952 ዓ.ም በወጣዉ የኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ አንቀጽ 13 ምዕራፍ 1 ክፍል 3 ንዑስ ክፍል 1 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ከዉል ወይም ከዉል ዉጭ ለሚደርስ የጉዳት ኃላፊነት ሕግ ዓላማዉ ከዉል ወይም ከዉል ግንጉነት ዉጭ በሆነ ሁኔታ በአንድ ሕግ በተጠበቀ መብት ላይ ጉዳት ሲደርስ ጉዳት አድራሹ ወይም ለጉዳቱ ሕጉ ኃላፊ የሚያደርገዉ ሰዉ ጉዳቱን እንዲያስተካክለዉ ማድረግ ነዉ፡፡ ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2090(1) እና 2090 ስር ከተቀመጠዉ ድንጋጌ ካሳ ለአንድ ጉዳት ለደረሰበት ሰዉ የጉዳት መጠኑ ተተምኖ ለዚያ ጉዳት መጠን የሚሰጠዉ ጥቅም ወይም ገንዘብ መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡ ይህ ለተጎጂዉ የሚሰጠዉ ጥቅም ለጉዳቱ ፈንታ ሆኖ ጉደቱን ለማስተካከል ሲባል ነዉ፡፡
ከዚህ በኋላ እንደምንመለከተዉ የካሳ ዓይነቶች የተለያዩ ቢሆኑም ዋናኘዉ የካሳ አይነት ከጉዳቱ ጋር ተመዛዛኝ የሆነ በገንዘብ የመካስ ዘዴ ነዉ፡፡ በሌላ በኩል በተጎጂዉ ላይ የደረሰዉን ጉዳት በትክክል ለመገመት የማይቻል በሆነ ጊዜ በርትዕ የካሳዉን ልክ መወሰን ስለሚቻል ተጎጂ በደረሰበት ጉዳት የገንዘብ ካሳ እንዲያገኝ ከመወሰን ሌላም በሌሎች አማራጮች ጉዳቱ መካስ እንደሚቻል በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2118-2123 ድንጋጌዎች ተመልክቷል፡፡ ለምሳሌ የተወሰደዉን ዕቃ ለተጎጂ በመመለስ ወይም በዓይነት መመለስ ወዘተ…፡፡
2.1 የካሳ ዓይነቶች
በአብዛኛዉ የጉዳት ካሳ የገንዘብ ጉዳት ከሳ እና የአካል ጉዳት ካሳ በመባል ይታወቃሉ፡፡ የአካል ጉዳት የሚደርሰዉ የገንዘብ ኪሳራን በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል፡፡
2.1.1 ጉዳቱን ለማስተካከል የሚወጣዉ ወጪ
ተጎጂ የተጎዳዉን አካል አሳክሞ ለማዳን የሚከፈለዉን እንደቁስሉ አዳጋ በኋላም ቢሆን የደረሰዉ የአካል ጉዳት ላስከተለባቸዉ ችግሮች ማቅለያ የሚከፈለዉን ገንዘብ ሲሆን እንደሕክምና፣ ትራንስፖረት፣ለአልሚ ምግቦች እና ለመሳሰሉት አስፈላጊ ነገሮች የሚደረገዉን ክፍያ ያጠቃልላል፡፡ ይህ ገንዘብ ከተጎጅዉ ሀብት ላይ እየተቀነሰ የሚከፈል ነዉ፡፡ ይህ ከኪስ የሚከፈል ወጪ አብዛኘዉን ጊዜ በደረሰኞች ሊደገፍ ስለሚችል አስልቶ ለተጎጂዉ ማስከፈል እምብዛም አያስቸግርም፡፡
2.1.2 የገቢ ማጣት ኪሳራ
ይህ ኪሳራ በትክክል አስልቶ ለተጎጂዉ ካሳ ማስከፈል በጣም አስቸጋሪነዉ፡፡ በዋናነት የአካል መጉደል የሚያስከትለዉ ገቢ ማጣት ወይም መቋረጥ ነዉ፡፡ የአካል ጥቅሙ ሥራን ሰርቶ ገቢማስገኘት ብቻ ነዉ ባይባልም ገቢማስገኘቱ የታወቀ ስለሆነ በጉዳት ወቅት ያለዉ ገቢ ይቋረጣል፡፡
የአካል ጉዳት ካሳ ደግሞ ተቀጥሮ ወይም በደመወዝ ይተዳደር ለነበረ አካልጉዳተኛ የመከፈል ካሳ ፣በግል ሥራ ይተዳደር ለነበረ የሚከፈል ካሳ፣ ሥራ ለሌለዉ አካል ጉዳተኛ የሚከፈል ካሳ፣ ሥራ ለመስራት ለማይችል አካል ጉዳተኛ የሚከፈል ካሳ እና በአደጋ ሰዉ ሲሞት የሚከፈል የመተዳደሪያ ቀለብ ይባላሉ፡፡
3 ካሳ ለማግኘት መሟላት የሚገባቸዉ ቅድመ ሁኔታዎች
ከዚህ ላይ ካሳ ጠያቂዎች ሊገነዘቧቸዉና ሊያሟላቸዉ የሚገቡት ጉዳዮች ጉዳቱ የደረሰዉ በሕጋዊ ጥቅም ላይ መሆን ያለበት መሆኑን፣ተጎጂዉ ያገኝ የነበረዉና የተቋረጠበት ጥቅም ሕገ ወጥ ወይም ለኅሊና ተቃራኒ ከሆነ፤ ለምሰሌ ገቢዉ በቁማር ወይም በሴተኛ አዳሪነት ወይም በኮንትሮ ባንድ ንግድ ላይ የተመሰረተ ከሆነ ካሳ ለጠይቅ የማይችል መሆኑን፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2029 ስር እንደተመለከተዉ ጥፋት ታስቦ ወይም በቸልተኝነት እንዲሁም ተግባርን በመፈፀም ወይም ለመፈፀም ሊከሰት ይችላል፡፡ በዚህም ጉዳት ይደርሳል በጥፋቱ ጉዳቱን ያደረሰዉ ሰዉ ተጎጂዉን የመካስ በሕግ ኃላፊነት አለበት፡፡ ካሳ ለማግኘት ጉዳት መድረሱን ማስረዳት የሚያስፈልግ መሆኑን ፡፡ አንድ ጉዳት በገንዘብ ሊተመን በሚችል ጥቅም ላይ ሲደርስ የደረሰዉን ጉዳት ለማመጣጠን ወይም ኪሳራዉን ሙሉ ለማድረግ ቀላል ሲሆን በሌላ በኩል የደረሰዉን በገንዘብ መተመን በማይቻል መብት ወይም ጥቅም ሲሆን ግን ካሳዉን ለማመጣጠን እጅግ አስቸጋሪ ይሆናል፡፡ምክንያቱም የደረሰዉ ጉዳት በገንዘብ በመካስ ሊመለስ የማይችል በመሆኑ ነዉ፡፡የጉዳት ካሳዉ ከደረሰዉ ኪሳራ እኩል መሆን አለበት ተብሎ ቢደነግግም የአካል ጉዳት በደረሰበትና ህይወት ባለፈበት ጉዳይ የኪሳራዉን መጠን እርግጠኛ በመሆን ይህን ያህል ነዉ ብሎ መገመት አስቸጋሪና የማይቻል ነዉ፡፡
4 የጉዳት ካሳ ጠያቂዎች
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2141 ስር እንደተመለከተዉ የደረሰበትን ጉዳት ልክና የጉዳት አድራሹን ኃላፊነት በማስረዳት ክስ ማቅረብ የሚችለዉ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ነዉ፡፡ በሕጉ መሰረት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ሲባል ተጎጂ የተባለዉ በቀጥታ ጉዳት ያረፈበት ሰዉ ወይም ይህ ሰዉ በመጎዳቱ ምክንያት በተዘዋዋሪ ጉዳቱ የሚያገኛቸዉ ሌሎች ሰዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ (የፍትሐብሔር ሕግ ቁትር 2095 እና 2144 ይመለከቷል)፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2142 መሰረት የካሳ ጥቄ ከሳሽ የደረሰበትን ወይም የሚደርስበትን ጉዳት ልክ ብቻ ሳይሆን የጉዳት አድራሹንም ኃላፊነት የማስረዳት ግዴታ አለበት፡፡
5 የጉዳት ካሳ የመክፈል ኃላፊነት
የጉዳት ካሳ የመክፈል ኃላፊነት የሚኖርባቸዉ የጉዳት ካሳ ሕጉ ኃላፊ የሚያደርጋቸዉ ሰዎች የደረሰዉን ጉዳት በካሳ መልክ ለማስተካከል የጣለባቸዉ ናቸዉ፡፡ ለምሳሌ አንድ ተሸከርካሪ በሌላ ሰዉ ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ቢያደርስ አሽክርካሪዉ ወይም (እና) የተሽከርካሪዉ ባለቤት የጉዳት ካሳ ኃላፊነት የኖርባቸዋል፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2081(1) መሰረት መኪና ወይም ባለሞተር ተሸከርካሪዉ ለሚያደርሰዉ ጉዳት ባለመኪናዉ ኃላፊ እንደሚሆን ተጠቅሷል፡፡ የተሸከርካሪዉ ባለቤት ከደረሰዉ የጉዳት ኃላፊነት ማምለጥ የሚችለዉ ከሚከተሉት ሶስት አማራጮች አንዱ ሲሆንለት ብቻ ነዉ፡፡
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2081(2) መሰረት መኪናዉ ጉዳቱን ባደረሰበት ጊዜ የተሰረቀ መሆኑን በማስረዳት፣
ይህ የአካል ጉዳት ሥራን አንደ ድሮዉ አቀላጥፎ ለመስራትና እንደልብ ለመደሰት የሚያስችል ነዉ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ቀለል ያሉ ሥራዎችን ከመስራት አይከለክልም፡፡ እንደ የመስማት ችግር፣ የአንድ እጅ ወይም እግር መቆረጥ እና የአንድ ዓይን መጥፋት ከዚህ ክፍል የሚመደቡ ናቸዉ፡፡ እነዚህ ጉዳቶች ዘላቂ ሲሆኑ ነገርግን ሙሉ በሙሉ ሥራን ለመስራት ከልካዮች አይደሉም፡፡
ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት
ዘላቂ የአካል ጉዳት ማለት ጉዳቱ የደረሰበትን ሠራተኛ የመስራት ቻሎታ የሚቀንስ፣የማይድን ጉዳት ማለት ነዉ፡፡ ይህ ከሁለም የጉዳት ዓይነቶች ከባዱ ነዉ፡፡ በመሆኑም ማንኛዉንም ዓይነት ሥራ ለመሥራት አያስችልም፡፡ ይህ ዓይነት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ዕድሜ ልኩን የግል ህይወቱን ለመምራት ስለማይችል የሌሎች ሰዎች እርዳታ ያስፈልገዋል፡፡ በአጠቃላይ አነጋገር አንድ ሰዉ ሙሉ የአካል ጉዳት ደረሰበት ሲባል ግለሰቡ በጊዜያዊነትም ሆነ በዘላቂነት ለዕለት ኑሮዉ ማድረግ የሚገባዉን እንደወትሮዉ ለማከናወን ተደስቶና በተፈጥሮ በመጠኑም ቢሆን እረክቶ ለመኖር ይቸገራል፡፡
2 የጉዳት ካሳ
ስለ ጉዳት ኪሳራ በ1952 ዓ.ም በወጣዉ የኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ አንቀጽ 13 ምዕራፍ 1 ክፍል 3 ንዑስ ክፍል 1 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ከዉል ወይም ከዉል ዉጭ ለሚደርስ የጉዳት ኃላፊነት ሕግ ዓላማዉ ከዉል ወይም ከዉል ግንጉነት ዉጭ በሆነ ሁኔታ በአንድ ሕግ በተጠበቀ መብት ላይ ጉዳት ሲደርስ ጉዳት አድራሹ ወይም ለጉዳቱ ሕጉ ኃላፊ የሚያደርገዉ ሰዉ ጉዳቱን እንዲያስተካክለዉ ማድረግ ነዉ፡፡ ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2090(1) እና 2090 ስር ከተቀመጠዉ ድንጋጌ ካሳ ለአንድ ጉዳት ለደረሰበት ሰዉ የጉዳት መጠኑ ተተምኖ ለዚያ ጉዳት መጠን የሚሰጠዉ ጥቅም ወይም ገንዘብ መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡ ይህ ለተጎጂዉ የሚሰጠዉ ጥቅም ለጉዳቱ ፈንታ ሆኖ ጉደቱን ለማስተካከል ሲባል ነዉ፡፡
ከዚህ በኋላ እንደምንመለከተዉ የካሳ ዓይነቶች የተለያዩ ቢሆኑም ዋናኘዉ የካሳ አይነት ከጉዳቱ ጋር ተመዛዛኝ የሆነ በገንዘብ የመካስ ዘዴ ነዉ፡፡ በሌላ በኩል በተጎጂዉ ላይ የደረሰዉን ጉዳት በትክክል ለመገመት የማይቻል በሆነ ጊዜ በርትዕ የካሳዉን ልክ መወሰን ስለሚቻል ተጎጂ በደረሰበት ጉዳት የገንዘብ ካሳ እንዲያገኝ ከመወሰን ሌላም በሌሎች አማራጮች ጉዳቱ መካስ እንደሚቻል በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2118-2123 ድንጋጌዎች ተመልክቷል፡፡ ለምሳሌ የተወሰደዉን ዕቃ ለተጎጂ በመመለስ ወይም በዓይነት መመለስ ወዘተ…፡፡
2.1 የካሳ ዓይነቶች
በአብዛኛዉ የጉዳት ካሳ የገንዘብ ጉዳት ከሳ እና የአካል ጉዳት ካሳ በመባል ይታወቃሉ፡፡ የአካል ጉዳት የሚደርሰዉ የገንዘብ ኪሳራን በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል፡፡
2.1.1 ጉዳቱን ለማስተካከል የሚወጣዉ ወጪ
ተጎጂ የተጎዳዉን አካል አሳክሞ ለማዳን የሚከፈለዉን እንደቁስሉ አዳጋ በኋላም ቢሆን የደረሰዉ የአካል ጉዳት ላስከተለባቸዉ ችግሮች ማቅለያ የሚከፈለዉን ገንዘብ ሲሆን እንደሕክምና፣ ትራንስፖረት፣ለአልሚ ምግቦች እና ለመሳሰሉት አስፈላጊ ነገሮች የሚደረገዉን ክፍያ ያጠቃልላል፡፡ ይህ ገንዘብ ከተጎጅዉ ሀብት ላይ እየተቀነሰ የሚከፈል ነዉ፡፡ ይህ ከኪስ የሚከፈል ወጪ አብዛኘዉን ጊዜ በደረሰኞች ሊደገፍ ስለሚችል አስልቶ ለተጎጂዉ ማስከፈል እምብዛም አያስቸግርም፡፡
2.1.2 የገቢ ማጣት ኪሳራ
ይህ ኪሳራ በትክክል አስልቶ ለተጎጂዉ ካሳ ማስከፈል በጣም አስቸጋሪነዉ፡፡ በዋናነት የአካል መጉደል የሚያስከትለዉ ገቢ ማጣት ወይም መቋረጥ ነዉ፡፡ የአካል ጥቅሙ ሥራን ሰርቶ ገቢማስገኘት ብቻ ነዉ ባይባልም ገቢማስገኘቱ የታወቀ ስለሆነ በጉዳት ወቅት ያለዉ ገቢ ይቋረጣል፡፡
የአካል ጉዳት ካሳ ደግሞ ተቀጥሮ ወይም በደመወዝ ይተዳደር ለነበረ አካልጉዳተኛ የመከፈል ካሳ ፣በግል ሥራ ይተዳደር ለነበረ የሚከፈል ካሳ፣ ሥራ ለሌለዉ አካል ጉዳተኛ የሚከፈል ካሳ፣ ሥራ ለመስራት ለማይችል አካል ጉዳተኛ የሚከፈል ካሳ እና በአደጋ ሰዉ ሲሞት የሚከፈል የመተዳደሪያ ቀለብ ይባላሉ፡፡
3 ካሳ ለማግኘት መሟላት የሚገባቸዉ ቅድመ ሁኔታዎች
ከዚህ ላይ ካሳ ጠያቂዎች ሊገነዘቧቸዉና ሊያሟላቸዉ የሚገቡት ጉዳዮች ጉዳቱ የደረሰዉ በሕጋዊ ጥቅም ላይ መሆን ያለበት መሆኑን፣ተጎጂዉ ያገኝ የነበረዉና የተቋረጠበት ጥቅም ሕገ ወጥ ወይም ለኅሊና ተቃራኒ ከሆነ፤ ለምሰሌ ገቢዉ በቁማር ወይም በሴተኛ አዳሪነት ወይም በኮንትሮ ባንድ ንግድ ላይ የተመሰረተ ከሆነ ካሳ ለጠይቅ የማይችል መሆኑን፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2029 ስር እንደተመለከተዉ ጥፋት ታስቦ ወይም በቸልተኝነት እንዲሁም ተግባርን በመፈፀም ወይም ለመፈፀም ሊከሰት ይችላል፡፡ በዚህም ጉዳት ይደርሳል በጥፋቱ ጉዳቱን ያደረሰዉ ሰዉ ተጎጂዉን የመካስ በሕግ ኃላፊነት አለበት፡፡ ካሳ ለማግኘት ጉዳት መድረሱን ማስረዳት የሚያስፈልግ መሆኑን ፡፡ አንድ ጉዳት በገንዘብ ሊተመን በሚችል ጥቅም ላይ ሲደርስ የደረሰዉን ጉዳት ለማመጣጠን ወይም ኪሳራዉን ሙሉ ለማድረግ ቀላል ሲሆን በሌላ በኩል የደረሰዉን በገንዘብ መተመን በማይቻል መብት ወይም ጥቅም ሲሆን ግን ካሳዉን ለማመጣጠን እጅግ አስቸጋሪ ይሆናል፡፡ምክንያቱም የደረሰዉ ጉዳት በገንዘብ በመካስ ሊመለስ የማይችል በመሆኑ ነዉ፡፡የጉዳት ካሳዉ ከደረሰዉ ኪሳራ እኩል መሆን አለበት ተብሎ ቢደነግግም የአካል ጉዳት በደረሰበትና ህይወት ባለፈበት ጉዳይ የኪሳራዉን መጠን እርግጠኛ በመሆን ይህን ያህል ነዉ ብሎ መገመት አስቸጋሪና የማይቻል ነዉ፡፡
4 የጉዳት ካሳ ጠያቂዎች
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2141 ስር እንደተመለከተዉ የደረሰበትን ጉዳት ልክና የጉዳት አድራሹን ኃላፊነት በማስረዳት ክስ ማቅረብ የሚችለዉ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ነዉ፡፡ በሕጉ መሰረት ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ሲባል ተጎጂ የተባለዉ በቀጥታ ጉዳት ያረፈበት ሰዉ ወይም ይህ ሰዉ በመጎዳቱ ምክንያት በተዘዋዋሪ ጉዳቱ የሚያገኛቸዉ ሌሎች ሰዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ (የፍትሐብሔር ሕግ ቁትር 2095 እና 2144 ይመለከቷል)፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2142 መሰረት የካሳ ጥቄ ከሳሽ የደረሰበትን ወይም የሚደርስበትን ጉዳት ልክ ብቻ ሳይሆን የጉዳት አድራሹንም ኃላፊነት የማስረዳት ግዴታ አለበት፡፡
5 የጉዳት ካሳ የመክፈል ኃላፊነት
የጉዳት ካሳ የመክፈል ኃላፊነት የሚኖርባቸዉ የጉዳት ካሳ ሕጉ ኃላፊ የሚያደርጋቸዉ ሰዎች የደረሰዉን ጉዳት በካሳ መልክ ለማስተካከል የጣለባቸዉ ናቸዉ፡፡ ለምሳሌ አንድ ተሸከርካሪ በሌላ ሰዉ ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ቢያደርስ አሽክርካሪዉ ወይም (እና) የተሽከርካሪዉ ባለቤት የጉዳት ካሳ ኃላፊነት የኖርባቸዋል፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2081(1) መሰረት መኪና ወይም ባለሞተር ተሸከርካሪዉ ለሚያደርሰዉ ጉዳት ባለመኪናዉ ኃላፊ እንደሚሆን ተጠቅሷል፡፡ የተሸከርካሪዉ ባለቤት ከደረሰዉ የጉዳት ኃላፊነት ማምለጥ የሚችለዉ ከሚከተሉት ሶስት አማራጮች አንዱ ሲሆንለት ብቻ ነዉ፡፡
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2081(2) መሰረት መኪናዉ ጉዳቱን ባደረሰበት ጊዜ የተሰረቀ መሆኑን በማስረዳት፣
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2982 መሰረት በደረሰበት ወቅት ለሌላሰዉ ጥቅም በሌላ ሰዉ እጅ የነበረ መሆኑን በማስረዳት፣
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2088(2) መሰረት ጉዳቱ የደረሰዉ በተጎጂዉ ወይም በተከሳሹ ሙሉ ጥፋት መሆኑን ባስረዳት ነዉ፡፡
በአጠቀላይ ስለ ጉዳት ካሳ ልንረዳዉ የሚገባዉ ጉዳይ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ የግድ መካስ እንደለበት ሲሆን ጉዳት በፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር 2090 እና 91 ስር እንደተተደነገገዉ በመሰረቱ ተመጣጣኝ በሆነ የገንዘብ መጠን ነዉ የሚካሰዉ፡፡ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ተካሰ ሚባለዉ ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ወደ ነበረበት ቦታ ሲመለስ ነዉ፡፡ ተጎጂዉን ወደ ነበረበት ቦታ ለመመለስ ለጉዳቱ ኃላፊ የሆነዉ ሰዉ ከጉዳቱ እኩል የሆነ ካሳ እንዲከፍል ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ምርሁም ጉዳት እኩል ሆናል ካሳ ስለሚል፡፡ የደረሰዉ ጉዳት ካላይ እንዳየነዉ ገንዘብ በመክፈል ሊሆን ይችላል ወይም ምትክ ንብረት በመስጠት ወይም በሌላ አኳኋን ሊፈፀም ይችላል፡፡
ምንጭ፡- የፌዴራል ፍትሕ ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
• በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2088(2) መሰረት ጉዳቱ የደረሰዉ በተጎጂዉ ወይም በተከሳሹ ሙሉ ጥፋት መሆኑን ባስረዳት ነዉ፡፡
በአጠቀላይ ስለ ጉዳት ካሳ ልንረዳዉ የሚገባዉ ጉዳይ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ የግድ መካስ እንደለበት ሲሆን ጉዳት በፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር 2090 እና 91 ስር እንደተተደነገገዉ በመሰረቱ ተመጣጣኝ በሆነ የገንዘብ መጠን ነዉ የሚካሰዉ፡፡ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ተካሰ ሚባለዉ ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ወደ ነበረበት ቦታ ሲመለስ ነዉ፡፡ ተጎጂዉን ወደ ነበረበት ቦታ ለመመለስ ለጉዳቱ ኃላፊ የሆነዉ ሰዉ ከጉዳቱ እኩል የሆነ ካሳ እንዲከፍል ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ምርሁም ጉዳት እኩል ሆናል ካሳ ስለሚል፡፡ የደረሰዉ ጉዳት ካላይ እንዳየነዉ ገንዘብ በመክፈል ሊሆን ይችላል ወይም ምትክ ንብረት በመስጠት ወይም በሌላ አኳኋን ሊፈፀም ይችላል፡፡
ምንጭ፡- የፌዴራል ፍትሕ ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በአንድ ወቅት በጋብቻ የኖሩና የተፋቱ ባልና ሚስት በሚታረቁበት ጊዜ ባልና ሚስት ለመባል በድጋሚ ጋብቻ ለመፈጸም አይገደዱም።
የተፋቱ ባልና ሚስት ታርቀው የቀደመ ትዳራቸውን በመቀጠል እራሳቸውን እንደ ባልና ሚስት እንደሚቆጥሩና ቤተሰቦቻቸውና ኀብረተሰቡም ባልና ሚስት ናቸው በማለት ከተቀበላቸው በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ 96 መሠረት በመካከላቸው የትዳር ሁኔታ መኖሩን የሚያስገነዝብ ነው፡፡ በመካከላቸው የትዳር ሁኔታ መኖሩ በዚህ መልኩ ከተረጋገጠ ደግሞ ጋብቻ መፈጸሙ በቤተሰብ ህጉ በአንቀጽ97/1/ መሠረት ግምት መውሰድ የሚቻል ነው።
ሰ/መ/ቁ 216512
Via Abrham Yohanes
https://t.me/lawsocieties
የተፋቱ ባልና ሚስት ታርቀው የቀደመ ትዳራቸውን በመቀጠል እራሳቸውን እንደ ባልና ሚስት እንደሚቆጥሩና ቤተሰቦቻቸውና ኀብረተሰቡም ባልና ሚስት ናቸው በማለት ከተቀበላቸው በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ 96 መሠረት በመካከላቸው የትዳር ሁኔታ መኖሩን የሚያስገነዝብ ነው፡፡ በመካከላቸው የትዳር ሁኔታ መኖሩ በዚህ መልኩ ከተረጋገጠ ደግሞ ጋብቻ መፈጸሙ በቤተሰብ ህጉ በአንቀጽ97/1/ መሠረት ግምት መውሰድ የሚቻል ነው።
ሰ/መ/ቁ 216512
Via Abrham Yohanes
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የስም ዝርዝሩ ደርሶናል!
በአብክመ በዳኝነትና አቃቢ ህግ ሁኖ ለመስራት ለ15ኛ ዙር ለተመለመላችሁ በሙሉ
ለ15ኛ ዙር ቅድመ ስራ ስልጠና የመግቢያ ፈተና እንዲወስዱ ጥሪ የተላለፈላቸው ተመዝጋቢዎች ዝርዝር እነሆ:-👇👇👇
Via Click Ethiopian law
በአብክመ በዳኝነትና አቃቢ ህግ ሁኖ ለመስራት ለ15ኛ ዙር ለተመለመላችሁ በሙሉ
ለ15ኛ ዙር ቅድመ ስራ ስልጠና የመግቢያ ፈተና እንዲወስዱ ጥሪ የተላለፈላቸው ተመዝጋቢዎች ዝርዝር እነሆ:-👇👇👇
Via Click Ethiopian law
FINANCIAL SCHOLARSHIP ANNOUNCEMENT
I am very pleased to witness the growth of last year’s initiative aiming to assist low-income students across all law schools in Ethiopia. In the previous academic year, several former students established a scholarship in memory of the venerable legal scholar Yohannes Hiruy, who made significant contributions to the study and practice of law in Ethiopia. Under this initiative, 15 law students who faced financial difficulties were provided financial support of ETB 500 per month for ten months (one academic year).
The initiative has given rise to the establishment of the Network of Ethiopian Legal Professionals (NELP) by Addis Ababa University Law School graduates and other like-minded law school graduates based in Ethiopia and abroad. NELP has managed to raise funds to support 66 students registered in the regular LL.B program in all Ethiopian Law Schools with a monthly bursary of ETB 500 for the coming ten months. The bursary may be renewable for additional academic years.
Please send your application to your respective law school’s Dean. We have circulated the attached letter.
Deadline for application: On/before November 22, 2022.
https://t.me/lawsocieties
I am very pleased to witness the growth of last year’s initiative aiming to assist low-income students across all law schools in Ethiopia. In the previous academic year, several former students established a scholarship in memory of the venerable legal scholar Yohannes Hiruy, who made significant contributions to the study and practice of law in Ethiopia. Under this initiative, 15 law students who faced financial difficulties were provided financial support of ETB 500 per month for ten months (one academic year).
The initiative has given rise to the establishment of the Network of Ethiopian Legal Professionals (NELP) by Addis Ababa University Law School graduates and other like-minded law school graduates based in Ethiopia and abroad. NELP has managed to raise funds to support 66 students registered in the regular LL.B program in all Ethiopian Law Schools with a monthly bursary of ETB 500 for the coming ten months. The bursary may be renewable for additional academic years.
Please send your application to your respective law school’s Dean. We have circulated the attached letter.
Deadline for application: On/before November 22, 2022.
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ከፍርድ ቤት ተዕዛዝ ውጪ አስሮ ማቆየት
የሰ.መ.ቁ 222914 /ያልታተመ/ - ከቀረበባቸው የወንጀል ክስ በስር ከፍተኛው ፍርድ ቤት በነጻ ከተሰናበቱ በኋላ ሕጋዊነቱ ባልተረጋገጠ ሁኔታ የተያዙት እና በእስር ላየ ያሉ ተጠርጣሪ በፍርድ ቤት በተከፈተ መዘገብ አፈልጋቸዋለሁ አሚል ወገን እሰከሌለ ድረስ በእስር መቆየታቸው ተገቢነት የለውም።
በመሠረቱ ማንኛውም ሰው በሕግ ከተደነገገው ሥርዓት ውጪ ነጻነቱን አያጣም፤ በሕግ ከተመለከተው ሥርዓት ውጪ ሊያዝ ክስ ሊቀርብበት ወይም ሳይፈረድበት ሊታሰር አይችልም በማለት በኢ.ፌ.ዱ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 17 ላይ በግልጽ ተመልክቷል፡፡ የዚህ ድንጋጌ ሃሳብ ኢትዮጲያ በተቀበለቻችው ዓለማቀፋዊ ሰነድች በዝርዝር ተደንገገው ይገኛሉ።
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ተጠሪዎች ፖሊስ ካቀረባቸው በኋላ ባቀረቡት አቤቱታ መነሻነት ጉዲዩን መርምሮ ተጠሪዎች በስር ከፍተኛው ፍርድ ቤት በነጻ ከተለቀቁ በኋላ የታሰሩበትን ምክንያት እና የሰብአዊ መብት ጥሰት ተፈጽሞባቸው ከሆነም ይህን በፈጸመው አካል ላይ ምርመራ በማጣራት ለፍርድ ቤቱ ሪፖርት እንዱያደርግ ትዕዛዝ በመስጠት ክርክሩን የማንቀሳቀስ መብት ጠብቆ መዝገቡን ሲዘጋ የተጠሪዎችን አቆያይት በሚመለከት ምንም ዓይነት ትዕዛዝ ሳይሰጥ ማለፉ፤ ይህንኑ ተከትል የፌዳራሌ ፖሊስ ተጠሪዎችን በማረፊያ ቤት እንዲያቆይ በቃል ትዕዛዝ መስጠቱ ሰህተት በመሆኑ ተጠርጣሪው በዛሬው ዕለት እንዱለቀቁ ታዟል፡፡ #danielfikadu
የሰ.መ.ቁ 222914 /ያልታተመ/ - ከቀረበባቸው የወንጀል ክስ በስር ከፍተኛው ፍርድ ቤት በነጻ ከተሰናበቱ በኋላ ሕጋዊነቱ ባልተረጋገጠ ሁኔታ የተያዙት እና በእስር ላየ ያሉ ተጠርጣሪ በፍርድ ቤት በተከፈተ መዘገብ አፈልጋቸዋለሁ አሚል ወገን እሰከሌለ ድረስ በእስር መቆየታቸው ተገቢነት የለውም።
በመሠረቱ ማንኛውም ሰው በሕግ ከተደነገገው ሥርዓት ውጪ ነጻነቱን አያጣም፤ በሕግ ከተመለከተው ሥርዓት ውጪ ሊያዝ ክስ ሊቀርብበት ወይም ሳይፈረድበት ሊታሰር አይችልም በማለት በኢ.ፌ.ዱ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 17 ላይ በግልጽ ተመልክቷል፡፡ የዚህ ድንጋጌ ሃሳብ ኢትዮጲያ በተቀበለቻችው ዓለማቀፋዊ ሰነድች በዝርዝር ተደንገገው ይገኛሉ።
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ተጠሪዎች ፖሊስ ካቀረባቸው በኋላ ባቀረቡት አቤቱታ መነሻነት ጉዲዩን መርምሮ ተጠሪዎች በስር ከፍተኛው ፍርድ ቤት በነጻ ከተለቀቁ በኋላ የታሰሩበትን ምክንያት እና የሰብአዊ መብት ጥሰት ተፈጽሞባቸው ከሆነም ይህን በፈጸመው አካል ላይ ምርመራ በማጣራት ለፍርድ ቤቱ ሪፖርት እንዱያደርግ ትዕዛዝ በመስጠት ክርክሩን የማንቀሳቀስ መብት ጠብቆ መዝገቡን ሲዘጋ የተጠሪዎችን አቆያይት በሚመለከት ምንም ዓይነት ትዕዛዝ ሳይሰጥ ማለፉ፤ ይህንኑ ተከትል የፌዳራሌ ፖሊስ ተጠሪዎችን በማረፊያ ቤት እንዲያቆይ በቃል ትዕዛዝ መስጠቱ ሰህተት በመሆኑ ተጠርጣሪው በዛሬው ዕለት እንዱለቀቁ ታዟል፡፡ #danielfikadu
ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት /Legal Immunity/
በዚህ አጭር ጽሁፍ የህግ ጥበቃ (ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት) ምንነት፣ ጥበቃ የተደረገላቸው መስኮች እና የህግ ጥበቃው ስለሚነሳበት እንዲሁም የህግ ጥበቃ ያላቸው ሰዎች በወንጀል ሲጠረጠሩ ስለሚያዙበት እና ስለሚከሰሱበት ህጋዊ ሁኔታ ምብራሪያ ይቀርባል
ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት /Legal Immunity/ ምንነት
ለህዝብ እና ሀገር ጥቅም ሲባል ለተወሰኑ ሰዎች የሚሰጥ በሁኔታ ላይ የተመረኮዘ የህግ ጥበቃ ሲሆን ይሄንን መብት የተጎናጸፉ ሰዎች በህግ የተደነገጉ ሁኔታዎችን እስካልተላለፉ ድረስ ወይም ከለላው እስካልተነሳ ድረስ ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት አላቸው፡፡ ይህ ልዩ መብት ወይም (Privilege) ተደርጎ የሚወሰድ ሲሆን የሚሰጥበት አላማ ይህ መብት ወይም ጥበቃ የሚሰጣቸው ሰዎች ባላቸው ሀላፊነት እና ተግባር ምክንያት ስራቸውን በሚያደናቅፍ መልኩ በየምክንያቱ የማሰርና የመክሰስ ተግባር እንዳይኖር በማድረግ የሚያከናውኑትን ተግባር እና የሚወከሉትን ሀላፊነት መጠበቅ ነው፡፡ ይህ ልዩ መብት ጥፋት ወይም ወንጀል ለመፈፀም ፈቃድ ለመስጠት ወይም ተጠያቂነትን ለማስቆም (impunity) እንዲኖር አይደለም፡፡ ልዩ መብቱ የሚሰጣቸው ሰዎች ይታመናሉ ህግንም ያከብራሉ ከሚል እምነት ነው፡፡ ይህ ልዩ መብት የሚሰጠው በልዩ ሁኔታ እንደመሆኑ በጠባቡ የሚተረጎምና አስፈላጊ መሆኑ በታመነ ጊዜ ብቻ በአዋጅ የሚሰጥ መሆኑ ሌላው ባህሪው ነው፡፡ ከለላው የተሰጣቸው ሰዎች ጥፋት ወይም ከባድ ወንጀል ፈፅመው ሲገኙ ግን ይህን ሁኔታ በምርመራ ክፍሉ በቂ ጥርጣሬ ብቻ ሳይሆን ከለላውን በሚከታተለው አካል የጥርጣሬው ትክክለኛነት ተረጋግጦ በህግ እንዲጠየቁ ይደረጋል፡፡
ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት ያላቸው አካላት
1. የምክር ቤት አባላት
ምክር ቤት ማለት የህግ አውጪው የመንግስት አካል ሲሆን አንዳንድ አገራት ባለ አንድ ምክር ቤት (unicameral) ያላቸው ሲሆን ሌሎች ደግሞ ባለ ሁለት ምክር ቤት (bicameral) የሆኑ አሉ፡፡ ስያሜውን ስናይ በኮመን ሎው የህግ ስርአት የሚከተሉ አገራት የላይኛው እና የታችኛው ምክር ቤት እያሉ የሚገልጹት ሲሆን በእንግሊዘኛ አጠራሩ house of lord and house of common ይባላል፡፡
ያለ መከሰስ መብት ብዙውን ጊዜ ለነዚሁ ለህዝብ እንደራሴዎች የተሰጠ መብት ሲሆን አባላቱ የወከላቸውን ህዝብ ሃሳብ እና ፍላጎት በነጻነት እንዲገልጹ እና በውጤታማነት መወከል እንዲችሉ ለማስቻል ያለመ መብት ነው፡፡ በአሜሪካ እና እንግሊዝ የምክር ቤት አባላት በምክር ቤቱ ለሚያደርጉት ንግግር በፍትሐብሄር ሃላፊነት የማይጠየቁ ሲሆን አይታሰሩም፡፡ ነገር ግን ወንጀል ከፈጸሙ የሚጠየቁበት (የሚከሰሱበት) አግባብ አለ፡፡ በሌላ በኩል በፈረንሳይ እና ሌሎች አውሮፓ አገራት ህግ አውጪ የሆነው ምክር ቤት ሳይፈቅድ አባላትን ማሰር የተከለከለ ነው፡፡
በአገራችን የስርአተ መንግስት አወቃቀር መሰረት በፌደራል እና በክልል ደረጃ የህግ አውጪ አካላት ያሉ ሲሆን በፌደራል ደረጃ ሁለት ምክር ቤቶች አሉ፡፡ እነሱም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤት ሲሆኑ ክልሎችም የየራሳቸው ምክር ቤቶች አላቸው፡፡ እነዚህ የምክር ቤት አባላት በህገ መንግስቱ አንቀጽ 54 ንኡስ አንቀጽ 4 እና በአንቀጽ 63 መሰረት የሁሉም ህዝብ ተወካይ ናቸው፡፡ በዚሁ መሰረት ማንኛውም የምክር ቤት አባል በምክር ቤቱ ውስጥ በሚሰጠው አስተያየት ምክንያት አይከሰስም፣ አስተዳደራዊ እርምጃም አይወሰድበትም፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ማንኛውም የምክር ቤት አባል ከባድ ወንጀል ሲፈጽም በወ/መ/ስ/ስ/ህግ አንቀጽ 19 እና 20 መሰረት እጅ ከፈንጅ ካልተያዘ በስተቀር ያለ ምክር ቤቱ ፈቃድ አይያዝም በወንጀልም አይከሰስም፡፡ ከዚህ ድንጋጌ መረዳት እንደሚቻለው በአገራችን ያለመያዝ እና ያለ መከሰስ መብት ለሁሉም ሰው የተሰጠ ሳይሆን ለምክር ቤት አባለት የተሰጠ ልዩ ጥበቃ ነው፡፡ ሆኖም ፍጹም መብት ግን አይደለም ምክንቱም በሁኔታዎች ላይ የተመረኮዘ መብት ስለሆነ። ስለዚህ የምክር ቤት አባላት አባል የሆኑበት ምክር ቤት ሲፈቅድ ወይም የምክር ቤቱ ፈቃድ ሳያስፈልግ ከባድ ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ከተያዙ የሚያዙበት እና የሚከሰሱበት የህግ አሰራር ያለ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡ በክልሎች ህገ-መንግስታት እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 361/1995(እንደተሻሻለው) አንቀጽ 12 ንኡስ አንቀጽ 3 እና 4 እና ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ቻርተር መሰረት የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮቹ ምክር ቤት አባላት ከላይ በተገለጸው መልኩ ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት ያላቸው ሲሆን ከባድ ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ከተያዙ ግን የሚያዙበት ሁኔታ በህግ ተደንግጓል፡፡ ለሌላ ወንጀል ጉዳይ ግን የምክር ቤቶቹ ፈቃድ ያስፈልጋል፡፡ እዚህ ላይ ከባድ ወንጀል ምንድን ነው ለሚለው የአገራችንን የወንጀል ህግ ማየት የሚስፈልግ ሲሆን ህጉ ግልጽ በሆነ ሁኔታ ያስቀመጠው ነገር የለም፡፡ ሆኖም የወንጀል ህጉ አንቀጽ 106 እና 108 ባስቀመጡት አግባብ ቀላል እስራት እና ጽኑ አስራት የሚያስቀጡ ወንጀሎችን እንደየሁኔታው ከባድ ወንጀልን ለመለየት በመስፈርትነት መጠቀም ይቻላል፡፡
2. የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ
በአለምአቀፍ ህግ መሰረት የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት የላካቸውን አገር እና አለምአቀፍ ድርጅት ወክለው ባሉበት አገር ፍርድ ቤት በወንጀልም ሆነ በፍትሐብሔር ያለመከሰስ መብት አላቸው፡፡ ይህ ያለመከሰስ መብት የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ በመኖሪያቸው እና በቢሮዎቻቸው ለሚያደርጓቸው እንቅስቃሴም የሚሰጥ መብት/የህግ ጥበቃ ነው፡፡ ይህ ጥበቃ ሀገራችንም ፈርማ ባፀደቀችው የ1961 የቬና ዲፕሎማሲ ግንኙነት ስምምነት መሰረት የሚሰጥ ሲሆን ለውጭ አገራት አምባሳደሮች፣ ቆንስላዎች እና የኢምባሲቸው ሰራተኞች የሚሰራ ነው፡፡ እንዲሁም ለአለምአቀፍ ድርጅት ዳይሬክተሮች እና ሰራተኞች ከስራቸው ጋር በተገናኘ ሀገራችን በፈረመችው የመቀመጫ ሀገር ስምምነት(host country agreement) የሚሰጥ የህግ ጥበቃ ሲሆን ሆኖም ይህ ያለመከሰስ መብት ፍጹም አይደለም፡፡ ወንጀል በሚፈጸምበት ጊዜ የላካቸውን አገር ወይም አለምአቀፍ ድርጅት የበላይ ሀላፊ ያለመከሰስ መብቱን እንዲያነሳ በመጠየቅ ሲነሳ መያዝ እና መጠየቅ የሚቻል ሲሆን ይሄንን ማድረግ ካልተቻለ ግን ተጠርጣሪውን ከአገር እንዲወጣ ማድረግ (persona non grata) የአንድ አገር ሉዓላዊ ስልጣን ነው፡፡
3. ዳኞች
በፌደራል የዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1233/2013 አንቀጽ 34 ንኡስ አንቀጽ 2 መሰረት ማንኛውም ዳኛ ከባድ ወንጀል ሲፈጽም እጅ ከፈንጅ ካልተያዘ ወይም በዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ያለመከሰስ መብቱ ካልተነሳ በስተቀር ሊያዝ፣ ሊታሰር እና ክስ ሊቀርብበት አይችልም፡፡ ይህ ህግ ዳኞች በህገመንግስቱ አንቀጽ 79 ንኡስ አንቀጽ 2 እና 3 ላይ የተደነገገውን ዳኞች ከማንኛውም የመንግስት ባለስልጣን ወይም ሌላ አካል ነጻ ሆነው በህግ ብቻ እየተመሩ የዳኝነት አገልግሎትን ማከናወን እንዳለባቸው የተደነገገውን ለማስፈጸም የወጣ ህግ ነው፡፡ በዚህም ዳኞች በሚወስኑት ውሳኔ ፍትህን ለማስፈን ከየትኛውም አካል መያዝ፣ እስር እና ክስ ሳይደርስባቸው ነጻ ሆነው እንዲሰሩ ለማስቻል ሲሆን በዚህም ፍትህ ፈላጊው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ይህ የህግ ጥበቃ ፍጹም እና ዳኞችም እንደፈለጉት
በዚህ አጭር ጽሁፍ የህግ ጥበቃ (ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት) ምንነት፣ ጥበቃ የተደረገላቸው መስኮች እና የህግ ጥበቃው ስለሚነሳበት እንዲሁም የህግ ጥበቃ ያላቸው ሰዎች በወንጀል ሲጠረጠሩ ስለሚያዙበት እና ስለሚከሰሱበት ህጋዊ ሁኔታ ምብራሪያ ይቀርባል
ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት /Legal Immunity/ ምንነት
ለህዝብ እና ሀገር ጥቅም ሲባል ለተወሰኑ ሰዎች የሚሰጥ በሁኔታ ላይ የተመረኮዘ የህግ ጥበቃ ሲሆን ይሄንን መብት የተጎናጸፉ ሰዎች በህግ የተደነገጉ ሁኔታዎችን እስካልተላለፉ ድረስ ወይም ከለላው እስካልተነሳ ድረስ ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት አላቸው፡፡ ይህ ልዩ መብት ወይም (Privilege) ተደርጎ የሚወሰድ ሲሆን የሚሰጥበት አላማ ይህ መብት ወይም ጥበቃ የሚሰጣቸው ሰዎች ባላቸው ሀላፊነት እና ተግባር ምክንያት ስራቸውን በሚያደናቅፍ መልኩ በየምክንያቱ የማሰርና የመክሰስ ተግባር እንዳይኖር በማድረግ የሚያከናውኑትን ተግባር እና የሚወከሉትን ሀላፊነት መጠበቅ ነው፡፡ ይህ ልዩ መብት ጥፋት ወይም ወንጀል ለመፈፀም ፈቃድ ለመስጠት ወይም ተጠያቂነትን ለማስቆም (impunity) እንዲኖር አይደለም፡፡ ልዩ መብቱ የሚሰጣቸው ሰዎች ይታመናሉ ህግንም ያከብራሉ ከሚል እምነት ነው፡፡ ይህ ልዩ መብት የሚሰጠው በልዩ ሁኔታ እንደመሆኑ በጠባቡ የሚተረጎምና አስፈላጊ መሆኑ በታመነ ጊዜ ብቻ በአዋጅ የሚሰጥ መሆኑ ሌላው ባህሪው ነው፡፡ ከለላው የተሰጣቸው ሰዎች ጥፋት ወይም ከባድ ወንጀል ፈፅመው ሲገኙ ግን ይህን ሁኔታ በምርመራ ክፍሉ በቂ ጥርጣሬ ብቻ ሳይሆን ከለላውን በሚከታተለው አካል የጥርጣሬው ትክክለኛነት ተረጋግጦ በህግ እንዲጠየቁ ይደረጋል፡፡
ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት ያላቸው አካላት
1. የምክር ቤት አባላት
ምክር ቤት ማለት የህግ አውጪው የመንግስት አካል ሲሆን አንዳንድ አገራት ባለ አንድ ምክር ቤት (unicameral) ያላቸው ሲሆን ሌሎች ደግሞ ባለ ሁለት ምክር ቤት (bicameral) የሆኑ አሉ፡፡ ስያሜውን ስናይ በኮመን ሎው የህግ ስርአት የሚከተሉ አገራት የላይኛው እና የታችኛው ምክር ቤት እያሉ የሚገልጹት ሲሆን በእንግሊዘኛ አጠራሩ house of lord and house of common ይባላል፡፡
ያለ መከሰስ መብት ብዙውን ጊዜ ለነዚሁ ለህዝብ እንደራሴዎች የተሰጠ መብት ሲሆን አባላቱ የወከላቸውን ህዝብ ሃሳብ እና ፍላጎት በነጻነት እንዲገልጹ እና በውጤታማነት መወከል እንዲችሉ ለማስቻል ያለመ መብት ነው፡፡ በአሜሪካ እና እንግሊዝ የምክር ቤት አባላት በምክር ቤቱ ለሚያደርጉት ንግግር በፍትሐብሄር ሃላፊነት የማይጠየቁ ሲሆን አይታሰሩም፡፡ ነገር ግን ወንጀል ከፈጸሙ የሚጠየቁበት (የሚከሰሱበት) አግባብ አለ፡፡ በሌላ በኩል በፈረንሳይ እና ሌሎች አውሮፓ አገራት ህግ አውጪ የሆነው ምክር ቤት ሳይፈቅድ አባላትን ማሰር የተከለከለ ነው፡፡
በአገራችን የስርአተ መንግስት አወቃቀር መሰረት በፌደራል እና በክልል ደረጃ የህግ አውጪ አካላት ያሉ ሲሆን በፌደራል ደረጃ ሁለት ምክር ቤቶች አሉ፡፡ እነሱም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤት ሲሆኑ ክልሎችም የየራሳቸው ምክር ቤቶች አላቸው፡፡ እነዚህ የምክር ቤት አባላት በህገ መንግስቱ አንቀጽ 54 ንኡስ አንቀጽ 4 እና በአንቀጽ 63 መሰረት የሁሉም ህዝብ ተወካይ ናቸው፡፡ በዚሁ መሰረት ማንኛውም የምክር ቤት አባል በምክር ቤቱ ውስጥ በሚሰጠው አስተያየት ምክንያት አይከሰስም፣ አስተዳደራዊ እርምጃም አይወሰድበትም፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ማንኛውም የምክር ቤት አባል ከባድ ወንጀል ሲፈጽም በወ/መ/ስ/ስ/ህግ አንቀጽ 19 እና 20 መሰረት እጅ ከፈንጅ ካልተያዘ በስተቀር ያለ ምክር ቤቱ ፈቃድ አይያዝም በወንጀልም አይከሰስም፡፡ ከዚህ ድንጋጌ መረዳት እንደሚቻለው በአገራችን ያለመያዝ እና ያለ መከሰስ መብት ለሁሉም ሰው የተሰጠ ሳይሆን ለምክር ቤት አባለት የተሰጠ ልዩ ጥበቃ ነው፡፡ ሆኖም ፍጹም መብት ግን አይደለም ምክንቱም በሁኔታዎች ላይ የተመረኮዘ መብት ስለሆነ። ስለዚህ የምክር ቤት አባላት አባል የሆኑበት ምክር ቤት ሲፈቅድ ወይም የምክር ቤቱ ፈቃድ ሳያስፈልግ ከባድ ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ከተያዙ የሚያዙበት እና የሚከሰሱበት የህግ አሰራር ያለ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡ በክልሎች ህገ-መንግስታት እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 361/1995(እንደተሻሻለው) አንቀጽ 12 ንኡስ አንቀጽ 3 እና 4 እና ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ቻርተር መሰረት የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮቹ ምክር ቤት አባላት ከላይ በተገለጸው መልኩ ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት ያላቸው ሲሆን ከባድ ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ከተያዙ ግን የሚያዙበት ሁኔታ በህግ ተደንግጓል፡፡ ለሌላ ወንጀል ጉዳይ ግን የምክር ቤቶቹ ፈቃድ ያስፈልጋል፡፡ እዚህ ላይ ከባድ ወንጀል ምንድን ነው ለሚለው የአገራችንን የወንጀል ህግ ማየት የሚስፈልግ ሲሆን ህጉ ግልጽ በሆነ ሁኔታ ያስቀመጠው ነገር የለም፡፡ ሆኖም የወንጀል ህጉ አንቀጽ 106 እና 108 ባስቀመጡት አግባብ ቀላል እስራት እና ጽኑ አስራት የሚያስቀጡ ወንጀሎችን እንደየሁኔታው ከባድ ወንጀልን ለመለየት በመስፈርትነት መጠቀም ይቻላል፡፡
2. የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ
በአለምአቀፍ ህግ መሰረት የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት የላካቸውን አገር እና አለምአቀፍ ድርጅት ወክለው ባሉበት አገር ፍርድ ቤት በወንጀልም ሆነ በፍትሐብሔር ያለመከሰስ መብት አላቸው፡፡ ይህ ያለመከሰስ መብት የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ በመኖሪያቸው እና በቢሮዎቻቸው ለሚያደርጓቸው እንቅስቃሴም የሚሰጥ መብት/የህግ ጥበቃ ነው፡፡ ይህ ጥበቃ ሀገራችንም ፈርማ ባፀደቀችው የ1961 የቬና ዲፕሎማሲ ግንኙነት ስምምነት መሰረት የሚሰጥ ሲሆን ለውጭ አገራት አምባሳደሮች፣ ቆንስላዎች እና የኢምባሲቸው ሰራተኞች የሚሰራ ነው፡፡ እንዲሁም ለአለምአቀፍ ድርጅት ዳይሬክተሮች እና ሰራተኞች ከስራቸው ጋር በተገናኘ ሀገራችን በፈረመችው የመቀመጫ ሀገር ስምምነት(host country agreement) የሚሰጥ የህግ ጥበቃ ሲሆን ሆኖም ይህ ያለመከሰስ መብት ፍጹም አይደለም፡፡ ወንጀል በሚፈጸምበት ጊዜ የላካቸውን አገር ወይም አለምአቀፍ ድርጅት የበላይ ሀላፊ ያለመከሰስ መብቱን እንዲያነሳ በመጠየቅ ሲነሳ መያዝ እና መጠየቅ የሚቻል ሲሆን ይሄንን ማድረግ ካልተቻለ ግን ተጠርጣሪውን ከአገር እንዲወጣ ማድረግ (persona non grata) የአንድ አገር ሉዓላዊ ስልጣን ነው፡፡
3. ዳኞች
በፌደራል የዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1233/2013 አንቀጽ 34 ንኡስ አንቀጽ 2 መሰረት ማንኛውም ዳኛ ከባድ ወንጀል ሲፈጽም እጅ ከፈንጅ ካልተያዘ ወይም በዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ያለመከሰስ መብቱ ካልተነሳ በስተቀር ሊያዝ፣ ሊታሰር እና ክስ ሊቀርብበት አይችልም፡፡ ይህ ህግ ዳኞች በህገመንግስቱ አንቀጽ 79 ንኡስ አንቀጽ 2 እና 3 ላይ የተደነገገውን ዳኞች ከማንኛውም የመንግስት ባለስልጣን ወይም ሌላ አካል ነጻ ሆነው በህግ ብቻ እየተመሩ የዳኝነት አገልግሎትን ማከናወን እንዳለባቸው የተደነገገውን ለማስፈጸም የወጣ ህግ ነው፡፡ በዚህም ዳኞች በሚወስኑት ውሳኔ ፍትህን ለማስፈን ከየትኛውም አካል መያዝ፣ እስር እና ክስ ሳይደርስባቸው ነጻ ሆነው እንዲሰሩ ለማስቻል ሲሆን በዚህም ፍትህ ፈላጊው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ይህ የህግ ጥበቃ ፍጹም እና ዳኞችም እንደፈለጉት
እንዲሰሩ የሚፈቅድ አይደለም፡፡ ዳኞች ከላይ ባነሳነው የወንጀል ህግ እና የወንጀለኛ መቅጫ ስነስርአት ህግ መሰረት ከባድ ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ከተያዙ ቀጥታ የሚያዙበት፣ የሚታሰሩበት እና የሚከሰሱበት ሁኔታ ያለ ሲሆን ከባድ ወንጀል ባይሆንም ወንጀል ከፈጸሙ በዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ያለመከሰስ መብታቸው እንዲነሳ ተደርጎ ተይዘው ክስም የሚቀርብባቸው መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡
4. የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች
በኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1265/2014 መሰረት አገራዊ ምክክሩን እንዲያመቻች በኮሚሽን ደረጃ የተቋቋመ ህጋዊ ሰውነት ያለው አገራዊ ተቋም ሲሆን ይሄንኑ ኮሚሽን እንዲመሩ በኮሚሸነርነት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሰየሙ 11 ኮሚሽነሮች እንዳሉት ይታወቃል፡፡ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 15(1(ሀ) መሰረት እነዚህ ኮሚሽነሮች ያለመከሰስ መብት ያላቸው ሲሆን በዚሁ መሰረት ያለመከሰስ መብታቸው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካልተነሳ ወይም ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ካልተያዙ በስተቀር በኮሚሽነርነት በሚያገለግሉበት ወቅት ያለመከሰስ መብት አላቸው፡፡ እነዚህ ኮሚሽነሮች ከባድ ሀላፊነት ያለባቸው ሲሆን ስራቸውም ከማንም አካል ተጽእኖ ነጻ ሆኖ መከናወን እንዲችል የዚህ አይነቱ ጥበቃ በህግ ተድርጎላቸው ይገኛል፡፡
5. የምርጫ ስራ አመራር ቦርድ አባላት
በምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1133/2011 አንቀጽ 4 ንኡስ አንቀጽ 1 መሰረት ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሙሉ ጊዜ የሚያገለግሉ 5 አባላት ያሉት ስራ አመራር ቦርድ ያለው ሲሆን በዚሁ አዋጅ አንቀጽ 15 ንኡስ አንቀጽ 6 መሰረት የስራ አመራር ቦርድ አባላት ሃላፊነት ላይ አስካሉ ድረስ ከባድ ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ካልተያዙ በስተቀር ያለ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሁንታ ያለመያዝ እና በወንጀል ያለመከሰስ መብት አላቸው፡፡ ይህ መብት ስራ አመራሩ የተጣለበትን ከፍተኛ ሀላፊነት ያለ ተጽኖ በነጻነት አንዲወጣ ለማስቻል ታስቦ የተደነገገ ነው፡፡ ይሄም መብት ጊዜአዊ ሲሆን አባለቱ ሀላፊነታቸውን ሲለቁ ወይም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያለመከሰስ መብታቸውን ሲያነሳ የሚያበቃ ነው፡፡
6. ለምርጫ የተመዘገቡ እጩዎች
በአትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ስነምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 42 መሰረት የግልም ሆነ የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩ ተወዳዳሪ /እጩ ተመራጭ/ የሆኑ ሰዎች ከተመዘገቡበት ቀን አንስቶ ምርጫው አልቆ ውጤቱ እስኪገለጽ ድረስ በወንጀል ተጠርጥረው ያለመያዝ መብት አላቸው፡፡ ነገር ግን ከባድ ወንጀል ፈጽመው እጅ ከፈንጅ ከተያዙ ተይዘው ሊከሰሱ ይችላሉ፡፡ የፈጸሙት ወንጀል እጅ ከፈንጅ ባይሆንም የህግ እርምጃ የሚወሰድባቸው ምርጫው አልቆ ውጤቱ ከተገለጸ በኋላ ነው፡፡ ተጠርጣሪው በምርጫው ያሸነፈ ከሆነ በዚሁ ህግ መሰረት ሊያዝ እና ሊታሰር የሚችለው ያለመከሰስ መብቱ በተወከለበት ምክር ቤት ከተነሳ በኋላ ነው፡፡ የዚህ ከለላ ዋነኛ አለማ የምርጫ ውድድሩን ፍትሀዊ ለማድረግ እና ተወዳዳሪዎች ያለምንም እስር እና ክስ እና ሌሎች እንቅፋቶች የሚወክሉትን መራጭ የህብረተሰብ ክፍል ሀሳብ እና ፍላጎት እንዲገልጹ ወይም እንዲያራምዱ ለማድረግ ነው፡፡ ነገር ግን ከለላውን ሽፋን በማድረግ ወንጀል ከፈጸሙ ከላይ በተገለጸው አግባብ ከተጠያቂነት አያመልጡም፡፡
7. የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 210/2002 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) በአንቀጽ 35 መሰረት የኮሚሽኑ ከፍተኛ ሀላፊዎች እና መርማሪዎች ያለመከሰስ መብታቸው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካልተነሳ ወይም ከባድ ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ካልተያዙ በስተቀር አይከሰሱም፡፡ እነዚህ የስራ ሃላፊዎችም በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 አንቀጽ 2 ንኡስ አንቀጽ 1 መሰረት ዋና ኮሚሽነር፣ ምክትል ዋና ኮሚሽነሮች እና የልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ የተሾሙ ኮሚሽነሮችን ይጨምራል፡፡ በተጨማሪም በአዋጅ ቁጥር 210/2002 አንቀጽ 2(10) እና አንቀት 35 መሰረት በዋና ኮሚሽነሩ የተሰየሙ የሰብአዊ መብት ጥሰት መርማሪዎችም የዚህ መብት ተጠቃሚ ናቸው፡፡
በጥቅሉ ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት የወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስቀር ሳይሆን ከለላው የተሰጣቸው ሰዎች ካለባቸው የስራ ሀላፊነት ባህሪ አንጻር ተጽዕኖ እንዳይደርስባቸው ታስቦ የተደነገገ ሲሆን ወንጀል ከፈጸሙ ግን ይህ ከለላ በህጋዊ ሂደት ተነስቶ የሚጠየቁ መሆኑን እና የህግ የበላይነት በማንኛውም ሰው በእኩልነት የሚረጋገጥ እና የሚፈጸም መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡
በንቃት ህግ: ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
4. የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች
በኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1265/2014 መሰረት አገራዊ ምክክሩን እንዲያመቻች በኮሚሽን ደረጃ የተቋቋመ ህጋዊ ሰውነት ያለው አገራዊ ተቋም ሲሆን ይሄንኑ ኮሚሽን እንዲመሩ በኮሚሸነርነት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሰየሙ 11 ኮሚሽነሮች እንዳሉት ይታወቃል፡፡ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 15(1(ሀ) መሰረት እነዚህ ኮሚሽነሮች ያለመከሰስ መብት ያላቸው ሲሆን በዚሁ መሰረት ያለመከሰስ መብታቸው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካልተነሳ ወይም ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ካልተያዙ በስተቀር በኮሚሽነርነት በሚያገለግሉበት ወቅት ያለመከሰስ መብት አላቸው፡፡ እነዚህ ኮሚሽነሮች ከባድ ሀላፊነት ያለባቸው ሲሆን ስራቸውም ከማንም አካል ተጽእኖ ነጻ ሆኖ መከናወን እንዲችል የዚህ አይነቱ ጥበቃ በህግ ተድርጎላቸው ይገኛል፡፡
5. የምርጫ ስራ አመራር ቦርድ አባላት
በምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1133/2011 አንቀጽ 4 ንኡስ አንቀጽ 1 መሰረት ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሙሉ ጊዜ የሚያገለግሉ 5 አባላት ያሉት ስራ አመራር ቦርድ ያለው ሲሆን በዚሁ አዋጅ አንቀጽ 15 ንኡስ አንቀጽ 6 መሰረት የስራ አመራር ቦርድ አባላት ሃላፊነት ላይ አስካሉ ድረስ ከባድ ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ካልተያዙ በስተቀር ያለ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሁንታ ያለመያዝ እና በወንጀል ያለመከሰስ መብት አላቸው፡፡ ይህ መብት ስራ አመራሩ የተጣለበትን ከፍተኛ ሀላፊነት ያለ ተጽኖ በነጻነት አንዲወጣ ለማስቻል ታስቦ የተደነገገ ነው፡፡ ይሄም መብት ጊዜአዊ ሲሆን አባለቱ ሀላፊነታቸውን ሲለቁ ወይም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያለመከሰስ መብታቸውን ሲያነሳ የሚያበቃ ነው፡፡
6. ለምርጫ የተመዘገቡ እጩዎች
በአትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ስነምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 42 መሰረት የግልም ሆነ የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩ ተወዳዳሪ /እጩ ተመራጭ/ የሆኑ ሰዎች ከተመዘገቡበት ቀን አንስቶ ምርጫው አልቆ ውጤቱ እስኪገለጽ ድረስ በወንጀል ተጠርጥረው ያለመያዝ መብት አላቸው፡፡ ነገር ግን ከባድ ወንጀል ፈጽመው እጅ ከፈንጅ ከተያዙ ተይዘው ሊከሰሱ ይችላሉ፡፡ የፈጸሙት ወንጀል እጅ ከፈንጅ ባይሆንም የህግ እርምጃ የሚወሰድባቸው ምርጫው አልቆ ውጤቱ ከተገለጸ በኋላ ነው፡፡ ተጠርጣሪው በምርጫው ያሸነፈ ከሆነ በዚሁ ህግ መሰረት ሊያዝ እና ሊታሰር የሚችለው ያለመከሰስ መብቱ በተወከለበት ምክር ቤት ከተነሳ በኋላ ነው፡፡ የዚህ ከለላ ዋነኛ አለማ የምርጫ ውድድሩን ፍትሀዊ ለማድረግ እና ተወዳዳሪዎች ያለምንም እስር እና ክስ እና ሌሎች እንቅፋቶች የሚወክሉትን መራጭ የህብረተሰብ ክፍል ሀሳብ እና ፍላጎት እንዲገልጹ ወይም እንዲያራምዱ ለማድረግ ነው፡፡ ነገር ግን ከለላውን ሽፋን በማድረግ ወንጀል ከፈጸሙ ከላይ በተገለጸው አግባብ ከተጠያቂነት አያመልጡም፡፡
7. የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 210/2002 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) በአንቀጽ 35 መሰረት የኮሚሽኑ ከፍተኛ ሀላፊዎች እና መርማሪዎች ያለመከሰስ መብታቸው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካልተነሳ ወይም ከባድ ወንጀል ሲፈጽሙ እጅ ከፈንጅ ካልተያዙ በስተቀር አይከሰሱም፡፡ እነዚህ የስራ ሃላፊዎችም በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 አንቀጽ 2 ንኡስ አንቀጽ 1 መሰረት ዋና ኮሚሽነር፣ ምክትል ዋና ኮሚሽነሮች እና የልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ የተሾሙ ኮሚሽነሮችን ይጨምራል፡፡ በተጨማሪም በአዋጅ ቁጥር 210/2002 አንቀጽ 2(10) እና አንቀት 35 መሰረት በዋና ኮሚሽነሩ የተሰየሙ የሰብአዊ መብት ጥሰት መርማሪዎችም የዚህ መብት ተጠቃሚ ናቸው፡፡
በጥቅሉ ያለመያዝ እና ያለመከሰስ መብት የወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስቀር ሳይሆን ከለላው የተሰጣቸው ሰዎች ካለባቸው የስራ ሀላፊነት ባህሪ አንጻር ተጽዕኖ እንዳይደርስባቸው ታስቦ የተደነገገ ሲሆን ወንጀል ከፈጸሙ ግን ይህ ከለላ በህጋዊ ሂደት ተነስቶ የሚጠየቁ መሆኑን እና የህግ የበላይነት በማንኛውም ሰው በእኩልነት የሚረጋገጥ እና የሚፈጸም መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡
በንቃት ህግ: ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
የድለላ ስራ
****
የድለላ ሥራ ሆነ ይህንን ሥራ የሚሠራዉ ሰዉ የሕግ ጥበቃ ሊያገኝ የሚችለዉ እንደማንኛዉም ሰዉ አግባብ ባለዉ ሕግ መሰረት በነጋዴነት ተመዝግቦና የንግድ ፈቃድ አዉጥቶ መሥራት ሲችል ነዉ። ሰ/መ/ቁ 204199፥ 119272
****
የድለላ ሥራ ሆነ ይህንን ሥራ የሚሠራዉ ሰዉ የሕግ ጥበቃ ሊያገኝ የሚችለዉ እንደማንኛዉም ሰዉ አግባብ ባለዉ ሕግ መሰረት በነጋዴነት ተመዝግቦና የንግድ ፈቃድ አዉጥቶ መሥራት ሲችል ነዉ። ሰ/መ/ቁ 204199፥ 119272
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Position: Legal Aid (V. No: – 0663/22)
Qualification & Experience: Diploma in Law plus 2 years of experience as a Legal Aid.
The Job holder is responsible for representing the Bank before quasi-judicial tribunals and administrative bodies, assists attorneys in foreclosure process and conducts auction, follows up implementation of court decisions and orders, follows up criminal cases, searches for collateralized vehicles and searches for attachable.
Place of Work- Addis Ababa
Skills Requirement– Knowledge of computer operation is mandatory
Salary & Benefits -As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package
Term of Employment – Permanent
Salary & Benefits – As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package
How to Apply:
Interested applicants, who fulfill the above requirement, are invited to apply only via Online Job Application System; https://jobs.awasbank.com. within 7 consecutive days from the first date of this announcement.
For further information, please visit our website https://www.awashbank.com/vacancy/
N.B- Incomplete applications will not be considered
Awash Bank Deputy Chief – Human Capital Management Officer Office
Qualification & Experience: Diploma in Law plus 2 years of experience as a Legal Aid.
The Job holder is responsible for representing the Bank before quasi-judicial tribunals and administrative bodies, assists attorneys in foreclosure process and conducts auction, follows up implementation of court decisions and orders, follows up criminal cases, searches for collateralized vehicles and searches for attachable.
Place of Work- Addis Ababa
Skills Requirement– Knowledge of computer operation is mandatory
Salary & Benefits -As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package
Term of Employment – Permanent
Salary & Benefits – As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package
How to Apply:
Interested applicants, who fulfill the above requirement, are invited to apply only via Online Job Application System; https://jobs.awasbank.com. within 7 consecutive days from the first date of this announcement.
For further information, please visit our website https://www.awashbank.com/vacancy/
N.B- Incomplete applications will not be considered
Awash Bank Deputy Chief – Human Capital Management Officer Office
216938.pdf
816.8 KB
ስንብቱ ህገ ወጥ ነዉ በሚል የሠራተኛዉ ወደ ስራ መመለስ ዉሳኔ ከፀና ከአንድ ዓመት ያልበለጠ ዉዝፍ ደሞዝ ሊወስን እንደሚገባ ሰበር ከአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 43(5) መሰረት ውሳኔ ሰጠ።
እንደሚታወቀዉ አንድ ሠራተኛ በህገ ወጥ መልኩ ከስራ ተሰናብቶ ጉዳዩን በተለያዩ የዉሳኔ ሰጪ አካላት ፊት በማቅረብ ሲከራከር የተወሰኑ ጊዜያትን ማሳለፉ አይቀርም፡፡ የክርክሩ ዉጤትም የአሠሪዉ ሕገ ወጥ ድርጊት መረጋገጥና ሠራተኛዉም ወደ ስራዉ እንዲመለስ የሚታዘዝበት ከሆነ ጉዳዩ ለወሰደበት ወራት ስራ ሳይሰራ በመቆየቱ ብቻ ሳይሆን የተለያዩ ወጪዎችንም በማዉጣት ጉዳት ሊደርስበት እንደሚችል አያጠያይቅም፡፡ ስለዚህ የዉዝፍ ደመወዝ እንዲህ ዓይነት ጉዳት ለመካስ የሚያገለግል ሲሆን አጠቃላይ ዓላማዉም አሠሪዉ ሠራተኛዉን በህገ ወጥ መልኩ ከስራዉ አሰናብቶት በመቆየቱና ስራ ባለመስራቱ ምክንያት የሚያጣዉን ደመወዝ ለመተካት እንደሆነ ይታመናል፡፡
https://t.me/lawsocieties
እንደሚታወቀዉ አንድ ሠራተኛ በህገ ወጥ መልኩ ከስራ ተሰናብቶ ጉዳዩን በተለያዩ የዉሳኔ ሰጪ አካላት ፊት በማቅረብ ሲከራከር የተወሰኑ ጊዜያትን ማሳለፉ አይቀርም፡፡ የክርክሩ ዉጤትም የአሠሪዉ ሕገ ወጥ ድርጊት መረጋገጥና ሠራተኛዉም ወደ ስራዉ እንዲመለስ የሚታዘዝበት ከሆነ ጉዳዩ ለወሰደበት ወራት ስራ ሳይሰራ በመቆየቱ ብቻ ሳይሆን የተለያዩ ወጪዎችንም በማዉጣት ጉዳት ሊደርስበት እንደሚችል አያጠያይቅም፡፡ ስለዚህ የዉዝፍ ደመወዝ እንዲህ ዓይነት ጉዳት ለመካስ የሚያገለግል ሲሆን አጠቃላይ ዓላማዉም አሠሪዉ ሠራተኛዉን በህገ ወጥ መልኩ ከስራዉ አሰናብቶት በመቆየቱና ስራ ባለመስራቱ ምክንያት የሚያጣዉን ደመወዝ ለመተካት እንደሆነ ይታመናል፡፡
https://t.me/lawsocieties
ሰ-መ-ቁ 214222.pdf
235.5 KB
አንድ የማይንቀሳቀስ ንብረት ተከራይ ውሉ ለተወሰነ ጊዜ የተደረገ ቢሆንም ውሉን በማንኛውም ጊዜ ሊያቋርጥ የሚችል መሆኑ፤ ነገር ግን በዚህ አግባብ ውሉን ሲያቋርጥ ለደረሰው ኪሳራ እና በውሉ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መልሶ ለማካራየት የሚያስፈልገውን ጊዜ ታሳቢ በማድረግ ለዚህ ጊዜ ኪራይ ሊከፍል ይገባል።
216938.pdf
816.8 KB
ውዝፍ ደመወዝ በይግባኝ ሲጸና
ፍርድ ቤቶች በአስተዳደር ክፍል የተሰጠ የቤት ካርታ የተሠጠበትን ወይም የተሻረበትን ስነ
ስርዓት እና አስተዳደራዊ ውሳኔ ህግ እና መመሪያን ያገናዘበ መሆን አለመሆኑን በማጣራት ውሳኔ የመስጠት ስልጣን አላቸው ።
የሰ/መ/ቁ,99071 ቅፅ 18
ዘወልድ ምክረ ህግ
ስርዓት እና አስተዳደራዊ ውሳኔ ህግ እና መመሪያን ያገናዘበ መሆን አለመሆኑን በማጣራት ውሳኔ የመስጠት ስልጣን አላቸው ።
የሰ/መ/ቁ,99071 ቅፅ 18
ዘወልድ ምክረ ህግ
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)