አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Lawyer Executive
SARIA
Addis Ababa
Full–time


Requirements Academic qualification

• Bachelor’s degree in LLB
• Professional license/certification is a requirement. Additional qualifications
• Excellent legal drafting and communications skills;
• Sound judgment and ability to analyze situations, facts and information;
• Strong interpersonal and communication skills;
• Excellent knowledge of corporate law and procedure;
• High degree of professional ethics and integrity Years of experience: 5+ years and experience as a law executive Salary: Attractive and Negotiable

Work Place: Addis Ababa

Number of required Position/s: 1 (One)

How to apply

Submission: Interested applicants fulfilling the above requirements can submit their CV and copy of their credentials through our email address job@sariaconsult.com
For more 👇👇👇👇👇
https://etcareers.com/job/27098/lawyer-executive/?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Rammis Bank Job Vacancy 2022

Rammis Bank S.C invites qualified applicants for the following job positions.

The current limited number of banking services compared to the country’s population and lack of full-fledged Interest-Free Bank makes the country require many more banks with different financial products, services, and instruments.  
The existing limitations are considered as an entry point to initiate and launch a new interest-free bank – Rammis Bank. 

Position 2: Director Legal

Requirement: LLM/LLB Degree in Law with 8/10 years of related work experience respectively of which 3 years in managerial position preferably
in banking industry
 
Place of Work: Addis Ababa

How to Apply:

Interested and qualified applicants should send their documents via Rammic Bank S.C emails rammisbank@gmail.com and rammisbankho@gmail.com and are required to attach an application, degree document, curriculum vitae, work experience, and other necessary credentials within seven consecutive days from the date of this announcement.
 
• The bank has the full right to cancel or take any other alternative with regard to the vacancy announcement.
 
• Only shortlisted applicants will be communicated for interview.
 
• All documents should be scanned in pdf or Microsoft Word formats only.
https://t.me/lawsocieties
የወንጀል ቅጣት አወሳሰን 
**

በዚህ አጭር ጽሁፍ የወንጀል ቅጣት አላማ እና ግብ፣ በህጋችን የተካተቱ የቅጣት አይነቶች፣ ስለሞት ቅጣት፣ የቅጣት ማክበጃ እና ማቅለያ ምክንያቶች፣ ስለወንጀሎች መደራረብ እና ደጋጋሚነት እና ህጋዊ ውጤታቸው የሚዳሰሱ ሲሆን በተጨማሪም ቅጣት ስለሚጣልበት ወይም ስለሚወሰንበት ሁኔታ እና የቅጣት አወሳሰን ላይ የዐቃቤ ህግን ሃላፊነት እና ሚናን የሚመለከቱ ገለጻዎች ይቀርባሉ፡፡
መግቢያ
ወንጀልን እና ቅጣቱ አብሮ የሚነሳው የቅጣት አወሳሰኑ እንዲሁም የወንጀል ህጉ አላማ ነው፡፡  ቅጣት ሲጣል ወንጀለኛ ዳግም ወደ ወንጀል እንዳይመለስ እና ሌሎችም ከተቀጪው ተምረው ራሳቸውን ከወንጀል ድርጊት እንዲቆጥቡ በማስተማር እና ማስጠንቀቂያ እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡ የወንጀል ህግ አላማ ወንጀል እንዳይፈጸም መከላከል ሲሆን ይህም ስለወንጀል ድርጊቶች እና ስለሚያስከትሉት ቅጣቶች አስቀድሞ በማሳወቅ ስለወንጀል ያለ ግንዛቤ መጨመር ነው፡፡ ወንጀል ተፈጽሞ ሲገኝ ለሌላው ትምህርት እንዲሆን አስተማሪ የሆነ ቅጣትን በመቅጣት አላማውን የሚያሰካ በመሆኑ የሚጣለውም ቅጣት ወጥነት፣ ትክክለኝነት፣ ተገማችነት፣ ምክንያታዊ እና ፍታዊ መሆን አለበት ይህንኑ ታሳቢ በማድረግ በ1996 የወጣው የወንጀል ህግ ፍርድ ቤቶች ቅጣትን ሲወስኑ በተመሳሳይ ጉዳዮች ተመሳሳይ ቅጣት በመወሰን የፍርድ ተገማችነትን ማምጣት አላማን ከግምት በማስገባት ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የምናየው የቅጣት አወሳሰን ላይ የአቃቤ ህግ ሃላፊነት እና ሚና፣ የቅጣት አወሳሰን መነሻ እና መድረሻ ሃሳቦች፣ የሞት ቅጣት ቀሪ መሆን አለመሆን በአለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ሀሳብ ነው፡፡
የቅጣት አላማ እና ግብ

በቀደምት ታሪክ የተጀመረው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ18ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን እሱም በባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ኮድ (የሃሙራቢ ህግ/ኮድ)ውስጥ  አይንን ላጠፋ አይኑ ይጥፋ፣እጅ ለቆረጠ እጁ እንዲቆረጥ የሚል ህግ ነው፡፡ አሁን ከወንጀል አድራጊ የወንጀል ማድረግ መነሻ ሀሳብ ተነስተን ከግዜ ወደግዜ የወንጀል ህግ አላማ እና ግብ እያደገ መጥቷል፡፡ በ1996 አ.ም በወጣው የወንጀል ህግ አላማው ለጠቅላላው ጥቅም ሲባል የሀገሪቱን መንግስት የነዋሪዎችን፣ የህዝቦችን፣ የህብረተሰቡን ሰላም፣ ደህንነት፣ መብት እና ጥቅም ማስጠበቅ እና ማረጋገጥ ነው፡፡ ከዛም ይህንን አላማ ለማሳካት ወንጀል እንዳይፈፀም መከላከልን ግብ በዋነኛነት የያዘ ነው፡፡ ስለወንጀል ግንዛቤ በመፍጠር እና ማስጠንቀቂያ በመስጠት ከመከላከል ባለፈ ወንጀል ተፈፅሞ ሲገኝ ደግሞ ወንጀል ፈፃሚውን በመቅጣት ወንጀለኛውን ከሌላ ወንጀል ድርጊት መፈፀም እንዲቆጠብ በማድረግ እና ህብረተሰቡን ከወንጀለኛው እንዲማር ሌላ ተጨማሪ ወንጀል እንዳይፈፀም የማድረግ አላማ ነው፡፡ ወንጀል አድራጊዎች ተቀጥተው ከጥፋታቸው ተምረው እና ታርመው ጥሩ ዜጋ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡