አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
የፈተና አሰጣጥ ከተጀመረ በኋላ በተለያየ ህጋዊም ሆነ ህጋዊ ባልሆነ ምክንያት ከሰላሳ ደቂቃ በኋላ አርፍዶ የሚመጣ ተፈታኝ ወደ ፈተና ግቢም ሆነ ክፍል ውስጥ መግባት አይፈቀድም፣ በመሆኑም ለፍተሻ ሂደት እና ለቅድመ ዝግጅት ሲባል ማንኛውም ተፈታኝ ፈተና ከሚሰጥበት ሰዓት አንድ ሰዓት ቀደም ብሎ ወደ ፈተና ጣቢያ ጊቢ እንዲደርስ ይመከራል፣
ውጤትን በተመለከተ ቅሬታ ካለ ወደፊት በሚገለፀው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በአካል በመቅረብ ወይም በዩኒቨርሲቲ በኩል በደብዳቤ ለኢንስቲትዩቱ የሚቀርብ ይሆናል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
Exit Exam
ፈተናው የሚሰጥበት ቀናት ከሰኔ 21 - 24 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ አራት የስራ ቀናት ከጠዋቱ 3፡00 - 6፡00 ሰዓት ብቻ ይሆናል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
የመብራት ሃይል ሰራተኛው ፍቅረኛውን ለማግኘት መብራት በተደጋጋሚ ሲያቋርጥ ተደረሰበት!

የሴት ጓደኛውን በድብቅ ለማግኘት ሲል በተደጋጋሚ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያቋርጠው የመብራት ኃይል ሰራተኛ ድርጊቱ ተደረሰበት።
በህንድ ምስራቃዊ ቢሃር ፑርኒያ ወረዳ በምትገኛው የጋኔሽፑር አነስተኛ መንደር፣ አመሻሽ ላይ ጀምበር ከጠለቀች ከጥቂት ሰዓታት በኋላ የሚከሰተው ተደጋጋሚ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ነዋሪዎችን ለምንታት ፈትኗል። በመብራት ሃይል መስሪያ ቤቱ ምንም አይነት የኃይል ችግር አለመኖሩን እና በአጎራባች መንደሮች ውስጥ ተመሳሳይ ክስተት አለማጋጠሙ የችግሩ መንስኤ ምን እንደሆነ ለማወቅ እንዳይቻል አድርጓል።
በሁኔታው የተበሳጩት የመንደሩ ነዋሪዎች የኃይል የመቆራረጥ ችግር የተከሰተበትን ጊዜ በትኩረት መከታተል ይጀምራሉ።ሁልጊዜ አመሻሽ ሊጨላልም ሲል በመንደሩ መብራት እንደሚጠፋ ይረዳሉ።
መብራት የሚጠፋው ከ2 እስከ 3 ሰዓት ሲሆን በስተመጨረሻ ድርጊቱን የሚፈፅመው ግለሰብ የኤሌክትሪክ ኃይል ሰራተኛ እንደሆነ ይደረስበታል።ግለሰቡ ይህንን አሻጥር ፍቅረኛውን ለማግኘት እንደሚፈፅም አምኖ በመቀበሉ ክስ ባይመሰረትበትም በመንደሩ ነዋሪዎች ድብደባ ተፈፅሞበታል።
ስለ ሚስጥራዊው የፍቅር ግንኙነት ያወቁ የመንደሩ ሽማግሌዎች ሁለቱ ፍቅረኛሞች እንዲጋቡ በማስገደዳቸው የመንደሩ ምክር ቤት አባላት በተገኙበት ጋብቻ ፈፅመዋል።
>ዳጉ ጆርናል
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
New at Commercial Bank of Ethiopia(Call for Written Exam )

🔰 Position: for Legal Trainee

🔰 ሙሉ ዝርዝሩን ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
👇 👇
👉Read Here:- https://bit.ly/3lBopwU
#Moot_Court

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አዘጋጅነት ላለፉት 4 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲካሄድ የቆየው 2ኛው ሀገር አቀፍ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የምስለ-ችሎት (Moot Court) ውድድር ግንቦት 20/ 2014 ዓ.ም. አዲስ አበባ በተካሄደው የፍጻሜ ዝግጅት ፍፃሜውን አግኝቷል።

በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙርያ ያተኮረው የዘንድሮው ውድድር ፦

➡️ በአዲስ አበባ፣
➡️ አዳማ፣
➡️ ሀዋሳ፣
➡️ ሆሳዕና፣
➡️ ሚዛን፣
➡️ ጋምቤላ፣
➡️ አሶሳ፣
➡️ ሰመራ፣
➡️ ሐረር፣
➡️ ድሬዳዋ፣
➡️ ጅግጅጋ እና ጎንደር ከተሞች የተካሄዱ ሲሆን በ10 ክልሎች እና 2 ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙ 63 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 130 ተወዳዳሪ ተማሪዎች ተሳትፈውበታል፡፡

በክልላዊ የቃል ክርክር ውድድሮች 1ኛ እና 2ኛ የወጡ 24 ተወዳዳሪ ቡድኖች የጽሑፍ ክርክራቸውን ለኢሰመኮ በመላክ የተወዳደሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ መካከል ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ 8 ቡድኖች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከግንቦት 15-20 ቀን 2014 ዓ.ም በሩብ ፍፃሜ እና ግማሽ ፍፃሜ ዙሮች ተወዳድረዋል።
ከነዚህም ውስጥ ከወላይታ ከተማ፣ ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት የመጡት ተማሪ ሳያት ደሳለኝ እና ተማሪ አስቻለው ማቴዎስ እንዲሁም፣ ከጎንደር ከተማ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኮሙኒቲ ት/ቤት የመጡት ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ ግማሽ ፍፃሜ አሸናፊዎች በመሆን ለፍፃሜ ውድድር መቅረብ ችለዋል።
ዛሬ በተደረጉው ውድድር ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ #ከጎንደር_ዩኒቨርሲቲ_ኮሙኒቲ_ትምህት_ቤት የ2ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ-ችሎት ውድድር አሸናፊ ሆነዋል፡፡
(ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ እና ፎቶዎች ከላይ ተያይዟል)
#EHRC
#tikvahethiopia @lawsocieties
ሁለት ነገር!
1. ከብዙ ጥረት በኋላ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት የከፈተ በመሆኑ እንኳን ደስ ያለን!

2. የሕግ ዲግሪ በኤክስቴንሽን መማር ለምትፈልጉ ሁሉ እነሆ እድሉ ተመቻችቷል፤ ጊዜው ሳያልፍ ይመዝገቡ! ዝርዘሩን ከተለጠፈው ማስታዎቂያ ማግኘት ይችላሉ!
በካሊድ ከበደ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
#NIB International Bank#

▪️1 - IT Security Officer
▪️2 - Senior Research and Development Officer
▪️3 - Manager, Legal Advisory and Research Devision
▪️4 - Driver I
▪️5 - Motorcyclist
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/38Hed2d
Or
https://bit.ly/3itGSsV

▪️Deadline - June 06/2022
ቱኒዝያ 57 ዳኞችን ከስራ አገደች

ሰሜን አፍሪካዊጻ ቱኒዝያ 57 ዳኞችን ከስራ አገደች፡፡
የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ካይስ ሰይድ ሙሰኛ ናቸው ያሏቸውን 57 ዳኞችን ከስራ አግደዋል፡፡
የታገዱት ዳኞች በቱኒዝያ ሽብርተኞች የፈለጉትን አደጋ እንዲያደርሱ የህግ ድጋፍ አድርገዋል በሚል ክስ ቀርቦባቸዋል፡፡
ፕሬዝዳንት ካይስ ህገ መንግስቱን ለማሻሻል ህዝበ ውሳኔ እንደሚያካሂዱም ለህዝቡ ቃል መግባታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

የአል ዐይን
#Job

#Assistant_Attorney

Required Education and Experience
LLB Zero (0) years’ of experience
Place of Work: Addis Ababa

applicants please send your CV and credentials by email - lawyer@samuelgirma.com
#Debub Global Bank#

▪️1 - Internal Auditor
▪️2 - Senior Internal Auditor
▪️3 - Senior IT Auditor
▪️4 - Branch Manager I
▪️5 - Director, Legal Service Departement
▪️6 - Chief Inforamation Technology Officer
▪️Find all jobs in one place
👇👇👇👇👇

https://bit.ly/3LSEOac

▪️Deadline - June 03/2022