የፈተና አሰጣጥ ከተጀመረ በኋላ በተለያየ ህጋዊም ሆነ ህጋዊ ባልሆነ ምክንያት ከሰላሳ ደቂቃ በኋላ አርፍዶ የሚመጣ ተፈታኝ ወደ ፈተና ግቢም ሆነ ክፍል ውስጥ መግባት አይፈቀድም፣ በመሆኑም ለፍተሻ ሂደት እና ለቅድመ ዝግጅት ሲባል ማንኛውም ተፈታኝ ፈተና ከሚሰጥበት ሰዓት አንድ ሰዓት ቀደም ብሎ ወደ ፈተና ጣቢያ ጊቢ እንዲደርስ ይመከራል፣
ውጤትን በተመለከተ ቅሬታ ካለ ወደፊት በሚገለፀው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በአካል በመቅረብ ወይም በዩኒቨርሲቲ በኩል በደብዳቤ ለኢንስቲትዩቱ የሚቀርብ ይሆናል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
ውጤትን በተመለከተ ቅሬታ ካለ ወደፊት በሚገለፀው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በአካል በመቅረብ ወይም በዩኒቨርሲቲ በኩል በደብዳቤ ለኢንስቲትዩቱ የሚቀርብ ይሆናል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
Exit Exam
ፈተናው የሚሰጥበት ቀናት ከሰኔ 21 - 24 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ አራት የስራ ቀናት ከጠዋቱ 3፡00 - 6፡00 ሰዓት ብቻ ይሆናል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
ፈተናው የሚሰጥበት ቀናት ከሰኔ 21 - 24 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ አራት የስራ ቀናት ከጠዋቱ 3፡00 - 6፡00 ሰዓት ብቻ ይሆናል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
የመብራት ሃይል ሰራተኛው ፍቅረኛውን ለማግኘት መብራት በተደጋጋሚ ሲያቋርጥ ተደረሰበት!
የሴት ጓደኛውን በድብቅ ለማግኘት ሲል በተደጋጋሚ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያቋርጠው የመብራት ኃይል ሰራተኛ ድርጊቱ ተደረሰበት።
በህንድ ምስራቃዊ ቢሃር ፑርኒያ ወረዳ በምትገኛው የጋኔሽፑር አነስተኛ መንደር፣ አመሻሽ ላይ ጀምበር ከጠለቀች ከጥቂት ሰዓታት በኋላ የሚከሰተው ተደጋጋሚ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ነዋሪዎችን ለምንታት ፈትኗል። በመብራት ሃይል መስሪያ ቤቱ ምንም አይነት የኃይል ችግር አለመኖሩን እና በአጎራባች መንደሮች ውስጥ ተመሳሳይ ክስተት አለማጋጠሙ የችግሩ መንስኤ ምን እንደሆነ ለማወቅ እንዳይቻል አድርጓል።
በሁኔታው የተበሳጩት የመንደሩ ነዋሪዎች የኃይል የመቆራረጥ ችግር የተከሰተበትን ጊዜ በትኩረት መከታተል ይጀምራሉ።ሁልጊዜ አመሻሽ ሊጨላልም ሲል በመንደሩ መብራት እንደሚጠፋ ይረዳሉ።
መብራት የሚጠፋው ከ2 እስከ 3 ሰዓት ሲሆን በስተመጨረሻ ድርጊቱን የሚፈፅመው ግለሰብ የኤሌክትሪክ ኃይል ሰራተኛ እንደሆነ ይደረስበታል።ግለሰቡ ይህንን አሻጥር ፍቅረኛውን ለማግኘት እንደሚፈፅም አምኖ በመቀበሉ ክስ ባይመሰረትበትም በመንደሩ ነዋሪዎች ድብደባ ተፈፅሞበታል።
ስለ ሚስጥራዊው የፍቅር ግንኙነት ያወቁ የመንደሩ ሽማግሌዎች ሁለቱ ፍቅረኛሞች እንዲጋቡ በማስገደዳቸው የመንደሩ ምክር ቤት አባላት በተገኙበት ጋብቻ ፈፅመዋል።
>ዳጉ ጆርናል
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
የሴት ጓደኛውን በድብቅ ለማግኘት ሲል በተደጋጋሚ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያቋርጠው የመብራት ኃይል ሰራተኛ ድርጊቱ ተደረሰበት።
በህንድ ምስራቃዊ ቢሃር ፑርኒያ ወረዳ በምትገኛው የጋኔሽፑር አነስተኛ መንደር፣ አመሻሽ ላይ ጀምበር ከጠለቀች ከጥቂት ሰዓታት በኋላ የሚከሰተው ተደጋጋሚ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ነዋሪዎችን ለምንታት ፈትኗል። በመብራት ሃይል መስሪያ ቤቱ ምንም አይነት የኃይል ችግር አለመኖሩን እና በአጎራባች መንደሮች ውስጥ ተመሳሳይ ክስተት አለማጋጠሙ የችግሩ መንስኤ ምን እንደሆነ ለማወቅ እንዳይቻል አድርጓል።
በሁኔታው የተበሳጩት የመንደሩ ነዋሪዎች የኃይል የመቆራረጥ ችግር የተከሰተበትን ጊዜ በትኩረት መከታተል ይጀምራሉ።ሁልጊዜ አመሻሽ ሊጨላልም ሲል በመንደሩ መብራት እንደሚጠፋ ይረዳሉ።
መብራት የሚጠፋው ከ2 እስከ 3 ሰዓት ሲሆን በስተመጨረሻ ድርጊቱን የሚፈፅመው ግለሰብ የኤሌክትሪክ ኃይል ሰራተኛ እንደሆነ ይደረስበታል።ግለሰቡ ይህንን አሻጥር ፍቅረኛውን ለማግኘት እንደሚፈፅም አምኖ በመቀበሉ ክስ ባይመሰረትበትም በመንደሩ ነዋሪዎች ድብደባ ተፈፅሞበታል።
ስለ ሚስጥራዊው የፍቅር ግንኙነት ያወቁ የመንደሩ ሽማግሌዎች ሁለቱ ፍቅረኛሞች እንዲጋቡ በማስገደዳቸው የመንደሩ ምክር ቤት አባላት በተገኙበት ጋብቻ ፈፅመዋል።
>ዳጉ ጆርናል
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
New at Commercial Bank of Ethiopia(Call for Written Exam )
🔰 Position: for Legal Trainee
🔰 ሙሉ ዝርዝሩን ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
👇 👇
👉Read Here:- https://bit.ly/3lBopwU
🔰 Position: for Legal Trainee
🔰 ሙሉ ዝርዝሩን ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
👇 👇
👉Read Here:- https://bit.ly/3lBopwU
#Moot_Court
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አዘጋጅነት ላለፉት 4 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲካሄድ የቆየው 2ኛው ሀገር አቀፍ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የምስለ-ችሎት (Moot Court) ውድድር ግንቦት 20/ 2014 ዓ.ም. አዲስ አበባ በተካሄደው የፍጻሜ ዝግጅት ፍፃሜውን አግኝቷል።
በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙርያ ያተኮረው የዘንድሮው ውድድር ፦
➡️ በአዲስ አበባ፣
➡️ አዳማ፣
➡️ ሀዋሳ፣
➡️ ሆሳዕና፣
➡️ ሚዛን፣
➡️ ጋምቤላ፣
➡️ አሶሳ፣
➡️ ሰመራ፣
➡️ ሐረር፣
➡️ ድሬዳዋ፣
➡️ ጅግጅጋ እና ጎንደር ከተሞች የተካሄዱ ሲሆን በ10 ክልሎች እና 2 ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙ 63 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 130 ተወዳዳሪ ተማሪዎች ተሳትፈውበታል፡፡
በክልላዊ የቃል ክርክር ውድድሮች 1ኛ እና 2ኛ የወጡ 24 ተወዳዳሪ ቡድኖች የጽሑፍ ክርክራቸውን ለኢሰመኮ በመላክ የተወዳደሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ መካከል ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ 8 ቡድኖች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከግንቦት 15-20 ቀን 2014 ዓ.ም በሩብ ፍፃሜ እና ግማሽ ፍፃሜ ዙሮች ተወዳድረዋል።
ከነዚህም ውስጥ ከወላይታ ከተማ፣ ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት የመጡት ተማሪ ሳያት ደሳለኝ እና ተማሪ አስቻለው ማቴዎስ እንዲሁም፣ ከጎንደር ከተማ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኮሙኒቲ ት/ቤት የመጡት ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ ግማሽ ፍፃሜ አሸናፊዎች በመሆን ለፍፃሜ ውድድር መቅረብ ችለዋል።
ዛሬ በተደረጉው ውድድር ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ #ከጎንደር_ዩኒቨርሲቲ_ኮሙኒቲ_ትምህት_ቤት የ2ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ-ችሎት ውድድር አሸናፊ ሆነዋል፡፡
(ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ እና ፎቶዎች ከላይ ተያይዟል)
#EHRC
#tikvahethiopia @lawsocieties
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አዘጋጅነት ላለፉት 4 ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲካሄድ የቆየው 2ኛው ሀገር አቀፍ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የምስለ-ችሎት (Moot Court) ውድድር ግንቦት 20/ 2014 ዓ.ም. አዲስ አበባ በተካሄደው የፍጻሜ ዝግጅት ፍፃሜውን አግኝቷል።
በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙርያ ያተኮረው የዘንድሮው ውድድር ፦
➡️ በአዲስ አበባ፣
➡️ አዳማ፣
➡️ ሀዋሳ፣
➡️ ሆሳዕና፣
➡️ ሚዛን፣
➡️ ጋምቤላ፣
➡️ አሶሳ፣
➡️ ሰመራ፣
➡️ ሐረር፣
➡️ ድሬዳዋ፣
➡️ ጅግጅጋ እና ጎንደር ከተሞች የተካሄዱ ሲሆን በ10 ክልሎች እና 2 ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙ 63 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 130 ተወዳዳሪ ተማሪዎች ተሳትፈውበታል፡፡
በክልላዊ የቃል ክርክር ውድድሮች 1ኛ እና 2ኛ የወጡ 24 ተወዳዳሪ ቡድኖች የጽሑፍ ክርክራቸውን ለኢሰመኮ በመላክ የተወዳደሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ መካከል ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ 8 ቡድኖች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከግንቦት 15-20 ቀን 2014 ዓ.ም በሩብ ፍፃሜ እና ግማሽ ፍፃሜ ዙሮች ተወዳድረዋል።
ከነዚህም ውስጥ ከወላይታ ከተማ፣ ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት የመጡት ተማሪ ሳያት ደሳለኝ እና ተማሪ አስቻለው ማቴዎስ እንዲሁም፣ ከጎንደር ከተማ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኮሙኒቲ ት/ቤት የመጡት ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ ግማሽ ፍፃሜ አሸናፊዎች በመሆን ለፍፃሜ ውድድር መቅረብ ችለዋል።
ዛሬ በተደረጉው ውድድር ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ እና ተማሪ አማኑኤል ዋሴ #ከጎንደር_ዩኒቨርሲቲ_ኮሙኒቲ_ትምህት_ቤት የ2ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ-ችሎት ውድድር አሸናፊ ሆነዋል፡፡
(ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ እና ፎቶዎች ከላይ ተያይዟል)
#EHRC
#tikvahethiopia @lawsocieties
For Women Lawyers........ 🙏👇👇
Dear all,
Greetings from EWLA Head Office!
Nairobi, Kenya Media Defence is calling for applications from women lawyers based in Burundi, Ethiopia, Kenya, (for Media Defence 23 to 25 August 2022)
Kindly find the details using the link below
https://www.mediadefence.org/news/call-for-applications-east-africa-women-litigation-surgery/
Kind regards!
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Dear all,
Greetings from EWLA Head Office!
Nairobi, Kenya Media Defence is calling for applications from women lawyers based in Burundi, Ethiopia, Kenya, (for Media Defence 23 to 25 August 2022)
Kindly find the details using the link below
https://www.mediadefence.org/news/call-for-applications-east-africa-women-litigation-surgery/
Kind regards!
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Media Defence
[NOW CLOSED] Call for Applications: East Africa Women Litigation Surgery - Media Defence
23 to 25 August 2022, Nairobi, Kenya Media Defence is calling for applications from women lawyers based in Burundi, Ethiopia, Kenya, Rwanda, Tanzania and Uganda to participate in a forthcoming litigation surgery on the right to freedom of expression and digital…
ሁለት ነገር!
1. ከብዙ ጥረት በኋላ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት የከፈተ በመሆኑ እንኳን ደስ ያለን!
2. የሕግ ዲግሪ በኤክስቴንሽን መማር ለምትፈልጉ ሁሉ እነሆ እድሉ ተመቻችቷል፤ ጊዜው ሳያልፍ ይመዝገቡ! ዝርዘሩን ከተለጠፈው ማስታዎቂያ ማግኘት ይችላሉ!
በካሊድ ከበደ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
1. ከብዙ ጥረት በኋላ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት የከፈተ በመሆኑ እንኳን ደስ ያለን!
2. የሕግ ዲግሪ በኤክስቴንሽን መማር ለምትፈልጉ ሁሉ እነሆ እድሉ ተመቻችቷል፤ ጊዜው ሳያልፍ ይመዝገቡ! ዝርዘሩን ከተለጠፈው ማስታዎቂያ ማግኘት ይችላሉ!
በካሊድ ከበደ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
#NIB International Bank#
▪️1 - IT Security Officer
▪️2 - Senior Research and Development Officer
▪️3 - Manager,✅ Legal Advisory and Research Devision
▪️4 - Driver I
▪️5 - Motorcyclist
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/38Hed2d
Or
https://bit.ly/3itGSsV
▪️Deadline - June 06/2022
▪️1 - IT Security Officer
▪️2 - Senior Research and Development Officer
▪️3 - Manager,✅ Legal Advisory and Research Devision
▪️4 - Driver I
▪️5 - Motorcyclist
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/38Hed2d
Or
https://bit.ly/3itGSsV
▪️Deadline - June 06/2022
#Job
#Assistant_Attorney
Required Education and Experience
LLB Zero (0) years’ of experience
Place of Work: Addis Ababa
applicants please send your CV and credentials by email - lawyer@samuelgirma.com
#Assistant_Attorney
Required Education and Experience
LLB Zero (0) years’ of experience
Place of Work: Addis Ababa
applicants please send your CV and credentials by email - lawyer@samuelgirma.com
#Debub Global Bank#
▪️1 - Internal Auditor
▪️2 - Senior Internal Auditor
▪️3 - Senior IT Auditor
▪️4 - Branch Manager I
▪️5 - Director, ✅Legal Service Departement
▪️6 - Chief Inforamation Technology Officer
▪️Find all jobs in one place
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3LSEOac
▪️Deadline - June 03/2022
▪️1 - Internal Auditor
▪️2 - Senior Internal Auditor
▪️3 - Senior IT Auditor
▪️4 - Branch Manager I
▪️5 - Director, ✅Legal Service Departement
▪️6 - Chief Inforamation Technology Officer
▪️Find all jobs in one place
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3LSEOac
▪️Deadline - June 03/2022
Elelanajobs.com - The Home of Your Career Opportunity
Debub Global Bank is hiring - Elelanajobs.com
Debub Global Bank S.C. is a privately owned share company which has started operation on August 28, 2012. The bank is established to provide a wide range of banking services to both domestic and international businesses with quality customer services, higher…