🔴 New Vacancy 🔴
Jan 18, 2021
Senior Legal Officer
National Insurance Company of Ethiopia (NICE) -Ethiopia
Addis Ababa, Ethiopia
FULL_TIME Insurance Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Job Requirement
Qualification:-B.A Degree in Law or related field
Work Experience:
Minimum 4 years of experience in the Field
Place of Work: Addis Ababa
How to Apply
Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials within 7 working days from the date of this announcement to Human Resource & Training Division office.
Address:-Debre Zeit Road Opposite Lancia, Zefco Building 5th floor.
Tel. No. 011 466 11 29
Addis Ababa
About National Insurance Company of Ethiopia (NICE) -Ethiopia
https://t.me/lawsocieties
Jan 18, 2021
Senior Legal Officer
National Insurance Company of Ethiopia (NICE) -Ethiopia
Addis Ababa, Ethiopia
FULL_TIME Insurance Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Job Requirement
Qualification:-B.A Degree in Law or related field
Work Experience:
Minimum 4 years of experience in the Field
Place of Work: Addis Ababa
How to Apply
Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials within 7 working days from the date of this announcement to Human Resource & Training Division office.
Address:-Debre Zeit Road Opposite Lancia, Zefco Building 5th floor.
Tel. No. 011 466 11 29
Addis Ababa
About National Insurance Company of Ethiopia (NICE) -Ethiopia
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
🔴 አለ ክፍት ስራ ለጀማሪ ህግ ተመራቂዎች🔴
Junior Legal Officer🔴
🔴🔴🔴
National insurance Company of Ethiopia S.C
For more .......join on Telegram
https://t.me/lawsocieties
The National insurance Company of Ethiopia would like to invite qualified applicants to apply for the junior legal Officer position. 🔴
Qualification • Bachelor of Law
Work Experience • No work experience required.
Number of Employees required • One
🔴🔴🔴
Place of work • Addis Ababa
Salary • As per the company salary scale.
https://t.me/lawsocieties
Deadline: January 26, 2021
How to Apply🔴
Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials to Human Resource & Training Division office. Address:-Debre Zeit Road Opposite Lancia, Zefco Building 5th floor.
https://t.me/lawsocieties
Junior Legal Officer🔴
🔴🔴🔴
National insurance Company of Ethiopia S.C
For more .......join on Telegram
https://t.me/lawsocieties
The National insurance Company of Ethiopia would like to invite qualified applicants to apply for the junior legal Officer position. 🔴
Qualification • Bachelor of Law
Work Experience • No work experience required.
Number of Employees required • One
🔴🔴🔴
Place of work • Addis Ababa
Salary • As per the company salary scale.
https://t.me/lawsocieties
Deadline: January 26, 2021
How to Apply🔴
Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials to Human Resource & Training Division office. Address:-Debre Zeit Road Opposite Lancia, Zefco Building 5th floor.
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Two places are most valuable in the world...the nicest place is to be...
"In someone's thought"
& the safest place is to be...
"In someone's prayer"..🙏🏾....
🔴Have a success-filled day💕
https://t.me/lawsocieties
"In someone's thought"
& the safest place is to be...
"In someone's prayer"..🙏🏾....
🔴Have a success-filled day💕
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጆ ባይደን 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሁነው ሲሰየሙ
በአገራችን ባለቤታቸው ቀዳማዊት የሚል መጠሪያ የሚሰጥ ሲሆን ነገር ግን የመጀመሪያዋ ሴት ምክትል ፕሬዚዳንት የተባሉት ካሚላ ሀሪስ 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ቢሆኑ ኖሮ ለባለቤቷ ምን የሚባል መጠሪያ የሚሰጥ ይመስላችሗል❓❓⁉️
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
በአገራችን ባለቤታቸው ቀዳማዊት የሚል መጠሪያ የሚሰጥ ሲሆን ነገር ግን የመጀመሪያዋ ሴት ምክትል ፕሬዚዳንት የተባሉት ካሚላ ሀሪስ 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ቢሆኑ ኖሮ ለባለቤቷ ምን የሚባል መጠሪያ የሚሰጥ ይመስላችሗል❓❓⁉️
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
BOM Marly said this and i quote,🔴
he said that ,the greatness of man is not the wealth he acquired,but amount of soul that will point at u and said if not because of u I wound not have come to were I'm today...🔴
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
he said that ,the greatness of man is not the wealth he acquired,but amount of soul that will point at u and said if not because of u I wound not have come to were I'm today...🔴
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
Good morning beautiful People 🌸
Latest Opportunities for Dreamers - January 21, 2021.
1. UN Global Compact SDG Pioneers Program 2021 for Young Leaders
Are you a business leader advancing sustainable development? Submit your sustainability story to be considered as a 2021 SDG Pioneer!
Details: http://bit.ly/3p5dE5s
2. NGO CSW65 Forum Young Feminist Awards 2021
The NGO CSW65 is delighted to make available five $5,000 grant awards to youth leaders and young professionals who have a project or an idea to advance gender equality in their region.
Details: http://bit.ly/38Xn7pJ
3. Intrepid Entrepreneurs Next Health Accelerator 2021 ($15,000 Seed Funding)
The Next Health Accelerator will support innovators offering solutions in the Sexual and Reproductive Health sector particularly those with an emphasis on self-care.
Details: http://bit.ly/3qBBUMS
4. WWSF Prize for Women’s Creativity in Rural Life 2021
The Prize honors women & groups around the world exhibiting exceptional creativity, courage and commitment for the improvement of the quality of life in rural communities.
Details: http://bit.ly/2LPecOd
5. UN Women Comic and Cartoon Competition 2021 (Up to EUR 2,500)
UN Women is organizing a global comic and cartoon competition to mark the 25th anniversary of the groundbreaking Beijing Declaration and Platform for Action.
Details: http://bit.ly/3sCXq5B
6. Are you interested in interdisciplinary cooperation? Do you want to be part of a high-level international team of researchers?
Apply for a Norbert Elias Fellowship 2021/2022 at the Center for Interdisciplinary Research in Bielefeld, Germany.
Details: http://bit.ly/3sD0zSV
Latest Opportunities for Dreamers - January 21, 2021.
1. UN Global Compact SDG Pioneers Program 2021 for Young Leaders
Are you a business leader advancing sustainable development? Submit your sustainability story to be considered as a 2021 SDG Pioneer!
Details: http://bit.ly/3p5dE5s
2. NGO CSW65 Forum Young Feminist Awards 2021
The NGO CSW65 is delighted to make available five $5,000 grant awards to youth leaders and young professionals who have a project or an idea to advance gender equality in their region.
Details: http://bit.ly/38Xn7pJ
3. Intrepid Entrepreneurs Next Health Accelerator 2021 ($15,000 Seed Funding)
The Next Health Accelerator will support innovators offering solutions in the Sexual and Reproductive Health sector particularly those with an emphasis on self-care.
Details: http://bit.ly/3qBBUMS
4. WWSF Prize for Women’s Creativity in Rural Life 2021
The Prize honors women & groups around the world exhibiting exceptional creativity, courage and commitment for the improvement of the quality of life in rural communities.
Details: http://bit.ly/2LPecOd
5. UN Women Comic and Cartoon Competition 2021 (Up to EUR 2,500)
UN Women is organizing a global comic and cartoon competition to mark the 25th anniversary of the groundbreaking Beijing Declaration and Platform for Action.
Details: http://bit.ly/3sCXq5B
6. Are you interested in interdisciplinary cooperation? Do you want to be part of a high-level international team of researchers?
Apply for a Norbert Elias Fellowship 2021/2022 at the Center for Interdisciplinary Research in Bielefeld, Germany.
Details: http://bit.ly/3sD0zSV
Opportunity Desk
UN Global Compact SDG Pioneers Program 2021 for Young Leaders | Opportunity Desk
Nominations are open for the UN Global Compact SDG Pioneers Program 2021 for Young Leaders. Are you a business leader advancing sustainable development? Submit your sustainability story to be
#Federal_Procurement_And_Supply_Administration_Agency
ጥር 13 2013 ዓ.ም ..
Federal Procurement And Supply Administration Agency
12 ቦታዎች በ0አመት 12 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሙሉ ዝርዝሩን ዌብሳይቱ ላይ => https://ethiopage.com/jobs/21025/
Organization: Job Creation Commission
Location: Addis Ababa,
Job Posted on: January 21, 2021
Deadline: February 4, 2021 ( 14 Days left)
Number of Positions: , 7 - positions with EXP
Professions: ❤️Law, Tourism , Urban Land Management , Economics , Construction Technology and Management , Business Management , Project Management , Finance Management , Business Administration , Accounting, Marketing, Political Science, International Relations, Statistics , Computer Science, Information Technology , Agricultural Economics, Public Administration, Social Work, Managment , Civics , Philosophy
ይህንና ሌሎች ስራዎችን በቴሌግራም ለመከታተል
https://t.me/lawsocieties
....
እዚህ ቻናል ላይ ሳይወጡ የቀሩ ሁሉንም የስራ ማስታወቂያዎች ዌብሳይቱ ላይ ማግኘት ትችላላችሁ ....
👇
https://ethiopage.com/jobs
ጥር 13 2013 ዓ.ም ..
Federal Procurement And Supply Administration Agency
12 ቦታዎች በ0አመት 12 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሙሉ ዝርዝሩን ዌብሳይቱ ላይ => https://ethiopage.com/jobs/21025/
Organization: Job Creation Commission
Location: Addis Ababa,
Job Posted on: January 21, 2021
Deadline: February 4, 2021 ( 14 Days left)
Number of Positions: , 7 - positions with EXP
Professions: ❤️Law, Tourism , Urban Land Management , Economics , Construction Technology and Management , Business Management , Project Management , Finance Management , Business Administration , Accounting, Marketing, Political Science, International Relations, Statistics , Computer Science, Information Technology , Agricultural Economics, Public Administration, Social Work, Managment , Civics , Philosophy
ይህንና ሌሎች ስራዎችን በቴሌግራም ለመከታተል
https://t.me/lawsocieties
....
እዚህ ቻናል ላይ ሳይወጡ የቀሩ ሁሉንም የስራ ማስታወቂያዎች ዌብሳይቱ ላይ ማግኘት ትችላላችሁ ....
👇
https://ethiopage.com/jobs
frontpage
Jobs from Job Creation Commission Published on: 2021-01-21
On this Martin Luther King Day, it's worth remembering Louis Armstrong's words after "Bloody Sunday" in Selma, Alabama when King, John Lewis and dozens of marchers were beaten bloody in 1965. Asked about it, Armstrong, a strong supporter of King, said he was physically sick watching the footage and angrily told the press, "They would beat Jesus if he was black and marched." The quote made headlines around the world. Louis followed his statement by performing "(What Did I Do to Be So) Black and Blue" each night on his tour of the Iron Curtain. Thank you, Dr. King. Thank you, Louis Armstrong.
Forwarded from 💪 👊
ሰላም ሰላም የአለ ቤተሰቦች እንደምን አላቹ እስኪ ስለ Exit Exam ውጤት ይፋ የሚሆንበት ቀን መረጃ ካላቹ አጋሩን ለትብብራቹ በቅድሚያ እናመሰግናለን!
የፌዴራል የዳኝነት አስተዳደር እና የፌዴራል ፍ/ቤቶች ረቂቅ አዋጆች ጸደቁ፡፡
*************************
ዳኝነት አካሉን ነጻነት እና ገለልተኝነት ለማስጠበቅ አንዲሁም የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል መሰረት አንደሚሆኑ የሚጠበቁት የፌዴራል የዳኝነት አስተዳደር እና የፌዴራል ፍ/ቤቶች ረቂቅ አዋጆች ጸደቁ፡፡
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ጥር 13 ቀን ባካሄደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቀረቡለትንና በምክር ቤቱ የህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተጠንተው ዳብረውና ይሁንታን አግኝተው የቀረቡለትን ሁለት ረቂቅ አዋጆች አጽድቋል፡፡
ረቂቅ አዋጆቹ የዳኝነት አገልግሎትና ስርዓት ለማሻሻል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባቋቋመው የህግ ባለሙያዎችና ምሁራን ስብስብ በሆነው አማካሪ ምክር ቤት አማካኝነት የተዘጋጁ ሲሆን ለባለድርሻ አካላት ቀርበው ተጨማሪ ግብአት ተሰብስቦባቸውና ዳብረው ለምክር ቤት የቀረቡ ናቸው፡፡
ምክር ቤቱ ዛሬ ያጸደቃቸው አዋጆች የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 684/2002ን እና የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ 25/88 በመሻር ስራ ላይ የሚውሉ ይሆናል፡፡
@lawsocieties
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬቶሬት
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
*************************
ዳኝነት አካሉን ነጻነት እና ገለልተኝነት ለማስጠበቅ አንዲሁም የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል መሰረት አንደሚሆኑ የሚጠበቁት የፌዴራል የዳኝነት አስተዳደር እና የፌዴራል ፍ/ቤቶች ረቂቅ አዋጆች ጸደቁ፡፡
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ጥር 13 ቀን ባካሄደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቀረቡለትንና በምክር ቤቱ የህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተጠንተው ዳብረውና ይሁንታን አግኝተው የቀረቡለትን ሁለት ረቂቅ አዋጆች አጽድቋል፡፡
ረቂቅ አዋጆቹ የዳኝነት አገልግሎትና ስርዓት ለማሻሻል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባቋቋመው የህግ ባለሙያዎችና ምሁራን ስብስብ በሆነው አማካሪ ምክር ቤት አማካኝነት የተዘጋጁ ሲሆን ለባለድርሻ አካላት ቀርበው ተጨማሪ ግብአት ተሰብስቦባቸውና ዳብረው ለምክር ቤት የቀረቡ ናቸው፡፡
ምክር ቤቱ ዛሬ ያጸደቃቸው አዋጆች የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 684/2002ን እና የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ 25/88 በመሻር ስራ ላይ የሚውሉ ይሆናል፡፡
@lawsocieties
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬቶሬት
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለሕግAleHig ️ pinned «የፌዴራል የዳኝነት አስተዳደር እና የፌዴራል ፍ/ቤቶች ረቂቅ አዋጆች ጸደቁ፡፡ ************************* ዳኝነት አካሉን ነጻነት እና ገለልተኝነት ለማስጠበቅ አንዲሁም የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል መሰረት አንደሚሆኑ የሚጠበቁት የፌዴራል የዳኝነት አስተዳደር እና የፌዴራል ፍ/ቤቶች ረቂቅ አዋጆች ጸደቁ፡፡ የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ጥር 13 ቀን…»
አለ ክፍት የስራ ማስታዎቂያ ❤️ለህግ❤️ መምህራን🔴
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Good morning❗️
Secrets of Success‼️
#Sleep less. This is one of the best investments you can make to make your life more productive and rewarding. Most people do not need more than 6 hours to maintain an excellent state of health. Try getting up one hour earlier for 21 days and it will develop into a powerful habit. Remember, it is the quality not the quantity of sleep that is important. And just imagine having an extra 30 hours a month to spend on the things that are important to you.
🔴 Set aside one hour every morning for personal development matters. Meditate, visualize your day, read inspirational texts to set the tone of your day, listen to motivational tapes or read great literature. Take this quiet period to vitalize and energize your spirit for the productive day ahead. Watch the sun rise once a week or be with nature. Starting the day off well is a powerful strategy for self-renewal and personal effectiveness. ‼️🔴
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
Secrets of Success‼️
#Sleep less. This is one of the best investments you can make to make your life more productive and rewarding. Most people do not need more than 6 hours to maintain an excellent state of health. Try getting up one hour earlier for 21 days and it will develop into a powerful habit. Remember, it is the quality not the quantity of sleep that is important. And just imagine having an extra 30 hours a month to spend on the things that are important to you.
🔴 Set aside one hour every morning for personal development matters. Meditate, visualize your day, read inspirational texts to set the tone of your day, listen to motivational tapes or read great literature. Take this quiet period to vitalize and energize your spirit for the productive day ahead. Watch the sun rise once a week or be with nature. Starting the day off well is a powerful strategy for self-renewal and personal effectiveness. ‼️🔴
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
ሰላም እንዴት ናችሁ!!!!!!!
.
.
ከየት መጀመር እንዳለብኝ ባላቅም ግን ብቻ ሃሳቤን ትጋሩት ዘንድ ማሳሰብ እወዳለሁ፡፡
...
...
እንደሚታወቀው አገር አቀፍ የህግ ተ/ህብረት ተመስርቷል፡፡ነገር ግን ይፋ የሆነ የስራ እ/ሴ እያሳየና የተቋቋመበትን አላማና ግብ ሊያሳካ ብቻ ሳይሆን ሊጀምራቸው ከቶም አልደፈረም፡፡በርግጥ አሳማኝ የሆኑ ም/ቶቹ ይኖሩታል፡ግን ከምንምነት ወጥቶ ጥያቄዎችን ሲያነሳና በተለይም ከተቋቋመበት ወናኛ አላማ አንፃር አገር አቀፍ ወጥ የሆነ የህግ/ት ቤቶች አሰራር እንድኖር ብሎም የተማሪዎች ጥቅምና ፍላጎት እንድከበር መስራት ላይ ከምክንያቶች ውጭ(beyond reasonable ground) ሊመለከታቸው ይገባ ነበር፡፡
.
.
በአሁኑ ሰአት እንደሚታወቀው አገራችን አንድም በኮሮና ይሄ አልበረድ ባለበት ቅፅበት ደግሞ በሰላም እጦት ሳቢያ መደበኛ የት/ት እ/ሴ ይቅርና አለመኖርን አጥብቀን የፈራንበት ገዜ ነው፡፡ይሁን እንጅ አሁን ላይ ነገሮች በግድም ቢሆን ተስተካክለው በሚመስል መልኩ ወደ ት/ት ገበታ ተመልሰናል፡፡ነገር ግን እንደየ ዩንቨርስቲዎች አሰራርና አቋም ተወስኖ በተለይም ከ4ኛ አመት በታች ያሉ ባቾች ጥሪ አልተደረገላቸውም (በወጥነት) ደረጃ ማለቴ ነው፡፡እንደ አርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ ግን የአ/ም/ዩ የህግ ተማሪዎች ማህበር ከዩንቨርስቲውና ከህግ ት/ቤትጋ በጋራ በመሆን ብዙ፡ነገሮችን አስተካክሎ የ4ኛ አመት ተማሪዎች ከተመራቂዎችጋ እንድገቡ አድርጓል፡፡
.
.
ሌሎች ዩንቨርስቲዎችም በተሞክሮነት ተወስዶ አስገብተዋል እንደ ጎንደር ዩንቨርስቲ አይነት፡፡ይሄ የተቆራረጠ አሰራር ደግሞ ተወዳዳሪ የሆነ፡የህግ ሰው ለማፍራት ትልቅ እንቅፋት ነው የበለጠ ደግሞ በተማሪው ላይ ትልቅ፡ጫና እየፈጠረ ነው፡፡ገና ያልጠሩ ዩንቨርስቲዎችም አሉ፡፡አስቡት እንግድህ በክላስ አሰስመንት ተለቃቅሞ የሚያልቅ የት/ት ይዘት ያላቸውጋ እኩል ጥሪ ተደርጎ ለዛውም በኮሮና ም/ት ሳይቋጭ የቀረውና የ5ኛ አመትን፡ጨምሮ የክላስ ት/ት አለ፣እንደየ ዩንቨርስቲዎች ቢለያይም ሪሰረች አለ፣አፓረንትሺፕ አለ፣በዋናነት ግን የመውጫ ፈተና አለ፡፡እንግድህ ይሄ ሁሉ ጫና የወደቀበት በተማሪው ላይ ናው፡፡ስለሆነም፡-
1፡ህብረቱ ከሚመለከታቸው በተለይም ከኮንሰርቲየሙጋ በመነጋገር ወጥ የሆነ አሰራር በቶሎ እንድኖር ቢደረግ
2፡የመውጫ ፈተና ጊዜና ሰአት ከአሁኑ ተወስኖ ቅድመ-ዝግጅት እንድናደረግ ቢደረግ
3፡የመወጫ ፈተና እያለብንና አፓረንትሺፕ እየወጣን ሪሰረች ባይኖርና ወጥ የሆነ አሰራር እንድኖር ቢደረግ፡፡በነገራችን ላይ በግሌ ሪሰረች ቢኖር ደስ ይለኛል ግን ወጥ የሆነ አሰራር ባለመኖሩ ከፊል ዩንቨርስቲዎች ያሰራሉ ሌሎች ደግሞ አያሰሩም ይሄ በሚወዳደረው ሃይል ጫናው የጎላ በመሆኑ ነው፡፡
.
.
በተለይ የመውጫ ፈተና ጊዜና ሰአትን አስመልክቶ ለድርድር መቀመጥ ያለብን አይመስልኝም ህብረቱ ጫና ፈጥሮ በቶሎ ውሳኔ እንደሰጠው ቢደረግ ጥሩ ነው፡፡አለበለዚያ ግን በድንገት በደንታ ቢስነትና በማን አለብኝነት የ3ወርና ከዚያ ያነሰ የዝግጅት ጊዜ ሰጥቶ ውጥረት ውስጥ እንድንገባ እንገደዳለን፡፡
.
.
በሌላ መልኩ፡ደግሞ ከ1ኛ-3ኛ አመት ያሉትንም በተመለከተ ህብረቱ አሁንም ሊሰራና ሊያስተካክል ይገባዋል፡፡በነገራችን ላይ ህብረቱ በፍትህ ምርምርና ጥናት ኢንስቲትዩት እውቅና የተሰጠው ከ8 ያላነሰ የስራ ዘርፍ ያለው ተፅእኖ ፈጣሪነቱ ደግሞ የማያጠራጥር ነው፡፡በርግጥ የህብረቱ ስራ አስፈፃሚ ከተፃፈውና እውቅና ከተሰጠበት ምህዳር አንፃር ለንፅፅር የሚቀርብ ባይሆንም፡፡በኔ እምነት አሁንም፡ጊዜ አለን እንስራበት፡፡
.
.
ወደ ዋናው የ ALE ገፅ ቢላክና የሚመለከታቸው አካላት እዚያ ገፅ ስላሉ ቢመለከቱት፡ጥሩ ነው፡፡
.
.
አህመድ.M
ከአርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ.
.
.
ከየት መጀመር እንዳለብኝ ባላቅም ግን ብቻ ሃሳቤን ትጋሩት ዘንድ ማሳሰብ እወዳለሁ፡፡
...
...
እንደሚታወቀው አገር አቀፍ የህግ ተ/ህብረት ተመስርቷል፡፡ነገር ግን ይፋ የሆነ የስራ እ/ሴ እያሳየና የተቋቋመበትን አላማና ግብ ሊያሳካ ብቻ ሳይሆን ሊጀምራቸው ከቶም አልደፈረም፡፡በርግጥ አሳማኝ የሆኑ ም/ቶቹ ይኖሩታል፡ግን ከምንምነት ወጥቶ ጥያቄዎችን ሲያነሳና በተለይም ከተቋቋመበት ወናኛ አላማ አንፃር አገር አቀፍ ወጥ የሆነ የህግ/ት ቤቶች አሰራር እንድኖር ብሎም የተማሪዎች ጥቅምና ፍላጎት እንድከበር መስራት ላይ ከምክንያቶች ውጭ(beyond reasonable ground) ሊመለከታቸው ይገባ ነበር፡፡
.
.
በአሁኑ ሰአት እንደሚታወቀው አገራችን አንድም በኮሮና ይሄ አልበረድ ባለበት ቅፅበት ደግሞ በሰላም እጦት ሳቢያ መደበኛ የት/ት እ/ሴ ይቅርና አለመኖርን አጥብቀን የፈራንበት ገዜ ነው፡፡ይሁን እንጅ አሁን ላይ ነገሮች በግድም ቢሆን ተስተካክለው በሚመስል መልኩ ወደ ት/ት ገበታ ተመልሰናል፡፡ነገር ግን እንደየ ዩንቨርስቲዎች አሰራርና አቋም ተወስኖ በተለይም ከ4ኛ አመት በታች ያሉ ባቾች ጥሪ አልተደረገላቸውም (በወጥነት) ደረጃ ማለቴ ነው፡፡እንደ አርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ ግን የአ/ም/ዩ የህግ ተማሪዎች ማህበር ከዩንቨርስቲውና ከህግ ት/ቤትጋ በጋራ በመሆን ብዙ፡ነገሮችን አስተካክሎ የ4ኛ አመት ተማሪዎች ከተመራቂዎችጋ እንድገቡ አድርጓል፡፡
.
.
ሌሎች ዩንቨርስቲዎችም በተሞክሮነት ተወስዶ አስገብተዋል እንደ ጎንደር ዩንቨርስቲ አይነት፡፡ይሄ የተቆራረጠ አሰራር ደግሞ ተወዳዳሪ የሆነ፡የህግ ሰው ለማፍራት ትልቅ እንቅፋት ነው የበለጠ ደግሞ በተማሪው ላይ ትልቅ፡ጫና እየፈጠረ ነው፡፡ገና ያልጠሩ ዩንቨርስቲዎችም አሉ፡፡አስቡት እንግድህ በክላስ አሰስመንት ተለቃቅሞ የሚያልቅ የት/ት ይዘት ያላቸውጋ እኩል ጥሪ ተደርጎ ለዛውም በኮሮና ም/ት ሳይቋጭ የቀረውና የ5ኛ አመትን፡ጨምሮ የክላስ ት/ት አለ፣እንደየ ዩንቨርስቲዎች ቢለያይም ሪሰረች አለ፣አፓረንትሺፕ አለ፣በዋናነት ግን የመውጫ ፈተና አለ፡፡እንግድህ ይሄ ሁሉ ጫና የወደቀበት በተማሪው ላይ ናው፡፡ስለሆነም፡-
1፡ህብረቱ ከሚመለከታቸው በተለይም ከኮንሰርቲየሙጋ በመነጋገር ወጥ የሆነ አሰራር በቶሎ እንድኖር ቢደረግ
2፡የመውጫ ፈተና ጊዜና ሰአት ከአሁኑ ተወስኖ ቅድመ-ዝግጅት እንድናደረግ ቢደረግ
3፡የመወጫ ፈተና እያለብንና አፓረንትሺፕ እየወጣን ሪሰረች ባይኖርና ወጥ የሆነ አሰራር እንድኖር ቢደረግ፡፡በነገራችን ላይ በግሌ ሪሰረች ቢኖር ደስ ይለኛል ግን ወጥ የሆነ አሰራር ባለመኖሩ ከፊል ዩንቨርስቲዎች ያሰራሉ ሌሎች ደግሞ አያሰሩም ይሄ በሚወዳደረው ሃይል ጫናው የጎላ በመሆኑ ነው፡፡
.
.
በተለይ የመውጫ ፈተና ጊዜና ሰአትን አስመልክቶ ለድርድር መቀመጥ ያለብን አይመስልኝም ህብረቱ ጫና ፈጥሮ በቶሎ ውሳኔ እንደሰጠው ቢደረግ ጥሩ ነው፡፡አለበለዚያ ግን በድንገት በደንታ ቢስነትና በማን አለብኝነት የ3ወርና ከዚያ ያነሰ የዝግጅት ጊዜ ሰጥቶ ውጥረት ውስጥ እንድንገባ እንገደዳለን፡፡
.
.
በሌላ መልኩ፡ደግሞ ከ1ኛ-3ኛ አመት ያሉትንም በተመለከተ ህብረቱ አሁንም ሊሰራና ሊያስተካክል ይገባዋል፡፡በነገራችን ላይ ህብረቱ በፍትህ ምርምርና ጥናት ኢንስቲትዩት እውቅና የተሰጠው ከ8 ያላነሰ የስራ ዘርፍ ያለው ተፅእኖ ፈጣሪነቱ ደግሞ የማያጠራጥር ነው፡፡በርግጥ የህብረቱ ስራ አስፈፃሚ ከተፃፈውና እውቅና ከተሰጠበት ምህዳር አንፃር ለንፅፅር የሚቀርብ ባይሆንም፡፡በኔ እምነት አሁንም፡ጊዜ አለን እንስራበት፡፡
.
.
ወደ ዋናው የ ALE ገፅ ቢላክና የሚመለከታቸው አካላት እዚያ ገፅ ስላሉ ቢመለከቱት፡ጥሩ ነው፡፡
.
.
አህመድ.M
ከአርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ.
በፍትሐብሔር ክርክር ወቅት ሊዘነጉ ስለማይገባቸው ጉዳዮች
*********
ይህ ሳምንታዊው የንቃተ ህግ ትምህርት አምዳችን ነው፡፡ በዚህ ሳምንት በፍትሐብሔር ክርክር ወቅት ሊዘነጉ ስለማይገባቸው ጉዳዮች የተዘጋጀውን አጭር ገለጻ ይዘንላቹሁ ቀርበናል፡፡
ፍትሐብሔር ማለት ምን ማለት ነው?
የፍትሐብሔር ጉዳይ ከወንጀል ጉዳይ የተለየና በሰዎች መካከል የሚፈጠር መብታዊና ጥቅማዊ ግንኙነቶችን የያዘ ጉዳይ ማለት ነው ብሎ መተርጎም ይቻላል፡፡
ለምሳሌ፡- የአንድ ሰው የጤፍ ክምር ያለባለቤቱ ፈቃድ ሌላ ሰው ሊጠቀምበት አይችልም፡፡ ይህን ክምር የእኔ ነው የሚል ሌላ ሰው ቢመጣ ከባለቤቱ ጋር የፍትሐብሔር ክርክር ይፈጥራል ማለት ነው፡፡ ክርክሩም በዕርቅ ወይም በፍርድ ቤት መፍትሔ ሊያገኝ ይችላል፡፡
የፍትሐብሔር ክርክር የሚመራዉ በፍትሐብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ በመሆኑ በወስጡ የተደነገጉ አንዳንድ ጉዳዮችን መመለከቱ ጠቀሜታ አለዉ፡፡
ክስ /መልስ/ክርክር/ይግባኝ
ጉዳዮችን በድርድር ስምምነት መፍታት ካልተቻለ ሌላው የመብትና ጥቅም ማስጠበቂያ መሳሪያ ክስ ነው፡፡
የክስ ማመልከቻ የክሱን ምክንያትና የሚጠየቀዉን ዳኝነት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 80 እና 222 መሰረት በዝርዝር የያዘ መሆን ይገባዋል፡፡
ከሳሽ ከክስ ማመልከቻዉ ጋር ስለክሱ የሚያስረዱትን የሰነድ ማስረጃዎች እና የሰዉ ምስክሮች በመዘርዝር እነዚህ ማስረጃዎች የሚያስረዱትን የክስ ምክንያት ጭምር በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 137 እና 223 መሰረት መግለጽ ይኖርበታል፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 145 መሰረት ደግሞ በእጁ የማይገኙ የሰነድ ማስረጃዎችን ለፍ/ቤት በማስረዳት ማስረጃዉ ከሚገኝበት አስቀርቦ እንዲመረምርለት ማድረግ፡፡ በተጨማሪም የፍርድ ማሰፈፀሚያ የንብረት ተከሳሹ እንዳያሸሽ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 154 መሰረት ለማሳገድ አቤቱታ ማቅረብ፡፡
በመጨረሻም በፍ/ሥ;ሥ/ህ/ቁ 213 መሰረት በሬጅስትራር በኩል ክሱን ማቅረብ ያለበት ሲሆን ሬጅስትራሩም አቤቱታዉ ተሟልቶ የቀረበ መሆን አለመሆኑን በመመርመር አቤቱታዉ ጉድለት ያለበት ከሆነ ለከሳሽ ይመለሰዋል( የፍ/ብ/ሥ/ህ/ቁ 229)፡፡አቤቱታዉ ጉድለት ከሌለበት ደግሞ ተገቢዉ የዳኝነት ክፍያ ተከፍሎበት ፋይል እንዲከፈት ያደርጋል፡፡ ከዚህ በኋላ ዳኛዉ ከሳሹ የክስ ምክንያት ያለዉ መሆኑንና ጉዳዩም በፍ/ቤቱ የዳኝነት ሥልጣን ዉስጥ ያለ መሆኑን በመመርመር ጉድለት ካለበት ፍ/ቤቱ ተከሳሽን መጥራት ሳያስፈልግ አቤቱታዉን ይሰርዘዋል፡፡ አቤቱታዉ ጉድለት ከሌለበት ግን ተከሳሽ ቀርቦ መልስ እንዲሰጥበት ትዕዛዝ ይሰጣል (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 231 እና 233)፡፡
በፍ/ቤት መጥሪያ በአግባቡ የደረሰዉ ተከሳሽ እንደከሳሽ የክስ አቀራረብ ሁሉ ህጉ በሚፈቅደዉ ሥነ-ሥርዓት ከሳሽ ያቀረባቸዉን ፍሬ ነገሮች የሚክድበት ወይም የተጠየቀዉን ዳኝነት አይገባም የሚልበትን ምክንያት በመግለጽ መከላከያ መልሱን በቀጠሮዉ ቀነ በጽሁፍ ማቅረብ ::
የመጀመረያ ደረጃ መቃወሚያ
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማለት ወደ ዋናዉ ፍሬ ነገር ሳይገባ ክሱ ተቀባይነት እንዳይኖረዉ ለማድረግ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 244 መሰረትየሚቀርብ ክርክር ማለት ነዉ፡፡
ተከሳሽ ለቀረበበት ከስ መልስ ሲሰጥ የሚከተሉትን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎች ማቅረብ ይችላል፡-
ከሳሽ ክሱን በመሰረተዉ ጉዳይ ላይ መብትና ጥቅም እንዲሁም ችሎታ የሌለዉ ስለመሆኑ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 33 መሰረት በዝርዝር ለፍርድ ቤቱ ማስረዳት፣
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 244 መሰረት ፍ/ቤቱ ነገሩን ለመስማት ሥልጣን የለዉም በማለት፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ አስቀድሞ በፍ/ቤት የተወሰነ መሆኑን፣ ክስ የቀረበበት ጉዳይ በሌላ ፍ/ቤት የክስ
ማመልከቻ ፣መልስ ቀርቦ በክርክር ላይ ያለ መሆኑን፣አንደኛዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ የማያገባዉ መሆኑን በመግለጽ በጉዳዩ ዉስጥ ገብቶ መከራከር አይገባዉም በማለት፣ ክሱ በይራጋ የተገደ መሆኑን መግለጽ እና ክሱ የተነሳበት ነገር በሽምግልና ታይቶ በስምምነት የተፈፀመ መሆኑን (ለዕርቅ የተቀጠረ መሆኑን) የመገልጹ መቃወሚያዎችን ይመለከታል፡፡ ለእነዘህም ተከሳሽ ምክንያቱን በጹሁፍ ውስጥ መግለጽ ያስፈልጋል (የፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.234 (1)(ሐ)፡፡ ከዚህ ላይ ልብ ሊባል የሚገባዉ ጉዳይ ከላይ የተጠቀሱት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎች ከአንድ በላይ ከሆኑ በአንድ ጊዜ ተጠቃለዉ መቅረብ አለባቸዉ ፡፡ መቅረብ ከሚገባቸዉ መቃወሚያዎች ዉስጥ ሳይቀርቡ የቀሩት ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት የማያሰናክሉ ከሆነ ባለጉዳዩ ራሱ ሆነ ብሎ ለማቅረብ ባለመፈለግ እንደተዋቸዉ ይቆጠራል ስለሚል ቅድመ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል፡፡
ተከሳሽ ከዚህ በላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ሌሎች መቃወሚያዎችንም ማቅረብ የሚችል ሲሆን፡-
• በክሱ ዉስጥ ከከሳሽ ጋር አብሮ መልስ መስጠት የሚገባዉ ወገን ካለ ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከርለት በፍ/ብ/ሥ;ሥ/ህ/ቁ 43 መሰረት መጠየቅ፣
• በክሱ ዉስጥ መጨመር የሚገባቸዉ ሌሎች ሰዎች ሰይጣመሩ የቀሩ እንደሆነ እንዲጣመሩ መጠየቅ /የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 39(2)፣
• የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ ወይምመቻቻል ጥያቄ ማቅረብ (የፍ/ብ/ሥ;ሥ/ህ/ቁ 234(1)(ረ) እና 236)
ክስ መስማት
ክስ መስማት ማለት ቀደም ሲል በከሳሽ እና በተከሳሽ የቀረቡትን የክስ ማመልከቻ፣መልስ፣ቀርቦ በክርክር ላይ ያለ መሆኑን የሰነድ ማስረጃ እና የሰዉ ምስክር ዝርዝር መሰረት በማድረግ ፍ/ቤቱ ግራቀኙን ተከራካሪ ወገኖች በቃል እያነጋገረ (እየመረመረ) በክርክሩ ዉስጥ አከራካሪ የሆነዉን ነጥብ ወይም ጭብጥ የሚለይበት ደረጃ በመሆኑ ክስ ለመስማት በተቀጠረበት ቀን ግራቀኝ ተከራካሪ ወገኖች ካልቀረቡ የክስ መዝገቡ መዘጋት ወይም ይግባኝ መዝገቡ መዘጋት ዉጤትን ያስከትላል (የፍ/ብ/ሥሥ/ህ/ቁ 241 እና 269(2)፡፡
በክርክር ወቅት (ክስ በሚሰማበት ወቅት) ተከሰሽ መጥሪያ ደርሶት ያልቀረበ ከሆነ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 70(ሀ) መሰረት በሌለበት የነገሩ መሰማት የቀጥላል፡፡
በክርክር ወቅት (ክስ በሚሰማበት ወቅት) ከሳሽ ባልቀረበ ጊዜ መዝገቡ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 73 መሰረት መዝገቡ ይዘጋል፡፡
ይግባኝ ስለማቅረብና ስለ ይግባኝ ክርክር
ይግባኝ ስለማቅረብ
ከሳሽ ክስ መስርቶ ተከሳሽ መልስ አቅርቦ ሲከራከር በቆየባቸው ጉዳዮች ላይ ፍ/ቤቱ በመዝገቡ ላይ ትዕዛዝ (ብይን) ወይም የመጨረሻ ውሳኔ ሰጥቶ መዝገቡን በሚዘጋበት ወቅት በተሰጠው ብይን
(ውሳኔ) ቅር የተሰኘ ወገን በስነ-ስርዓት ህጉ መሰረት የዉሳኔ ጠይቆ ይግባኝ ቅሬታውን በማዘጋጀት
ከመሸኛ ደብዳቤ ጋር ጉዳዩን ማየት ሥልጣን ላለዉ ፍርድ ቤት አቅርቦ እስከ መጨረሻዉ ይከራከራል፡፡
የግባኝ ባይ ማሟላት የሚገባዉ ነገሮች
የግባኝ ባይ በበታች ፍቤት ቅር የተሰኘበትን የህግና የፍሬ ነገር ክርክሮች (ጉዳዮች) ለይቶ በማዉጣትና ለፍ/ቤት ማስረዳት ይጠበቅበታል፣
መልስ ሰጪ ሲሆን ለተነሱት የጽሁፍ ቅሬታዎች ለእያንዳንዱ መልስ ማዘጋጀት አለበት፡፡
ይግባኝ ሰለ ሚሰማበት ሁኔታ
ይግባኙን ለመስማት በተወሰነዉ ቀነ ቀጠሮ የይግባኙን ምክንያቶች የማስረዳት ግዴታ ያለበት ይግባኝ ባይ ስለሆነ በጽሁፍ ያቀረበዉን ዋኛ ዋኛ ነጥቦች በክርክር በአጭሩ ማስረዳት ያስፈልጋል፣
*********
ይህ ሳምንታዊው የንቃተ ህግ ትምህርት አምዳችን ነው፡፡ በዚህ ሳምንት በፍትሐብሔር ክርክር ወቅት ሊዘነጉ ስለማይገባቸው ጉዳዮች የተዘጋጀውን አጭር ገለጻ ይዘንላቹሁ ቀርበናል፡፡
ፍትሐብሔር ማለት ምን ማለት ነው?
የፍትሐብሔር ጉዳይ ከወንጀል ጉዳይ የተለየና በሰዎች መካከል የሚፈጠር መብታዊና ጥቅማዊ ግንኙነቶችን የያዘ ጉዳይ ማለት ነው ብሎ መተርጎም ይቻላል፡፡
ለምሳሌ፡- የአንድ ሰው የጤፍ ክምር ያለባለቤቱ ፈቃድ ሌላ ሰው ሊጠቀምበት አይችልም፡፡ ይህን ክምር የእኔ ነው የሚል ሌላ ሰው ቢመጣ ከባለቤቱ ጋር የፍትሐብሔር ክርክር ይፈጥራል ማለት ነው፡፡ ክርክሩም በዕርቅ ወይም በፍርድ ቤት መፍትሔ ሊያገኝ ይችላል፡፡
የፍትሐብሔር ክርክር የሚመራዉ በፍትሐብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ በመሆኑ በወስጡ የተደነገጉ አንዳንድ ጉዳዮችን መመለከቱ ጠቀሜታ አለዉ፡፡
ክስ /መልስ/ክርክር/ይግባኝ
ጉዳዮችን በድርድር ስምምነት መፍታት ካልተቻለ ሌላው የመብትና ጥቅም ማስጠበቂያ መሳሪያ ክስ ነው፡፡
የክስ ማመልከቻ የክሱን ምክንያትና የሚጠየቀዉን ዳኝነት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 80 እና 222 መሰረት በዝርዝር የያዘ መሆን ይገባዋል፡፡
ከሳሽ ከክስ ማመልከቻዉ ጋር ስለክሱ የሚያስረዱትን የሰነድ ማስረጃዎች እና የሰዉ ምስክሮች በመዘርዝር እነዚህ ማስረጃዎች የሚያስረዱትን የክስ ምክንያት ጭምር በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 137 እና 223 መሰረት መግለጽ ይኖርበታል፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 145 መሰረት ደግሞ በእጁ የማይገኙ የሰነድ ማስረጃዎችን ለፍ/ቤት በማስረዳት ማስረጃዉ ከሚገኝበት አስቀርቦ እንዲመረምርለት ማድረግ፡፡ በተጨማሪም የፍርድ ማሰፈፀሚያ የንብረት ተከሳሹ እንዳያሸሽ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 154 መሰረት ለማሳገድ አቤቱታ ማቅረብ፡፡
በመጨረሻም በፍ/ሥ;ሥ/ህ/ቁ 213 መሰረት በሬጅስትራር በኩል ክሱን ማቅረብ ያለበት ሲሆን ሬጅስትራሩም አቤቱታዉ ተሟልቶ የቀረበ መሆን አለመሆኑን በመመርመር አቤቱታዉ ጉድለት ያለበት ከሆነ ለከሳሽ ይመለሰዋል( የፍ/ብ/ሥ/ህ/ቁ 229)፡፡አቤቱታዉ ጉድለት ከሌለበት ደግሞ ተገቢዉ የዳኝነት ክፍያ ተከፍሎበት ፋይል እንዲከፈት ያደርጋል፡፡ ከዚህ በኋላ ዳኛዉ ከሳሹ የክስ ምክንያት ያለዉ መሆኑንና ጉዳዩም በፍ/ቤቱ የዳኝነት ሥልጣን ዉስጥ ያለ መሆኑን በመመርመር ጉድለት ካለበት ፍ/ቤቱ ተከሳሽን መጥራት ሳያስፈልግ አቤቱታዉን ይሰርዘዋል፡፡ አቤቱታዉ ጉድለት ከሌለበት ግን ተከሳሽ ቀርቦ መልስ እንዲሰጥበት ትዕዛዝ ይሰጣል (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 231 እና 233)፡፡
በፍ/ቤት መጥሪያ በአግባቡ የደረሰዉ ተከሳሽ እንደከሳሽ የክስ አቀራረብ ሁሉ ህጉ በሚፈቅደዉ ሥነ-ሥርዓት ከሳሽ ያቀረባቸዉን ፍሬ ነገሮች የሚክድበት ወይም የተጠየቀዉን ዳኝነት አይገባም የሚልበትን ምክንያት በመግለጽ መከላከያ መልሱን በቀጠሮዉ ቀነ በጽሁፍ ማቅረብ ::
የመጀመረያ ደረጃ መቃወሚያ
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማለት ወደ ዋናዉ ፍሬ ነገር ሳይገባ ክሱ ተቀባይነት እንዳይኖረዉ ለማድረግ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 244 መሰረትየሚቀርብ ክርክር ማለት ነዉ፡፡
ተከሳሽ ለቀረበበት ከስ መልስ ሲሰጥ የሚከተሉትን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎች ማቅረብ ይችላል፡-
ከሳሽ ክሱን በመሰረተዉ ጉዳይ ላይ መብትና ጥቅም እንዲሁም ችሎታ የሌለዉ ስለመሆኑ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 33 መሰረት በዝርዝር ለፍርድ ቤቱ ማስረዳት፣
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 244 መሰረት ፍ/ቤቱ ነገሩን ለመስማት ሥልጣን የለዉም በማለት፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ አስቀድሞ በፍ/ቤት የተወሰነ መሆኑን፣ ክስ የቀረበበት ጉዳይ በሌላ ፍ/ቤት የክስ
ማመልከቻ ፣መልስ ቀርቦ በክርክር ላይ ያለ መሆኑን፣አንደኛዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ የማያገባዉ መሆኑን በመግለጽ በጉዳዩ ዉስጥ ገብቶ መከራከር አይገባዉም በማለት፣ ክሱ በይራጋ የተገደ መሆኑን መግለጽ እና ክሱ የተነሳበት ነገር በሽምግልና ታይቶ በስምምነት የተፈፀመ መሆኑን (ለዕርቅ የተቀጠረ መሆኑን) የመገልጹ መቃወሚያዎችን ይመለከታል፡፡ ለእነዘህም ተከሳሽ ምክንያቱን በጹሁፍ ውስጥ መግለጽ ያስፈልጋል (የፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.234 (1)(ሐ)፡፡ ከዚህ ላይ ልብ ሊባል የሚገባዉ ጉዳይ ከላይ የተጠቀሱት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎች ከአንድ በላይ ከሆኑ በአንድ ጊዜ ተጠቃለዉ መቅረብ አለባቸዉ ፡፡ መቅረብ ከሚገባቸዉ መቃወሚያዎች ዉስጥ ሳይቀርቡ የቀሩት ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት የማያሰናክሉ ከሆነ ባለጉዳዩ ራሱ ሆነ ብሎ ለማቅረብ ባለመፈለግ እንደተዋቸዉ ይቆጠራል ስለሚል ቅድመ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል፡፡
ተከሳሽ ከዚህ በላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ሌሎች መቃወሚያዎችንም ማቅረብ የሚችል ሲሆን፡-
• በክሱ ዉስጥ ከከሳሽ ጋር አብሮ መልስ መስጠት የሚገባዉ ወገን ካለ ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከርለት በፍ/ብ/ሥ;ሥ/ህ/ቁ 43 መሰረት መጠየቅ፣
• በክሱ ዉስጥ መጨመር የሚገባቸዉ ሌሎች ሰዎች ሰይጣመሩ የቀሩ እንደሆነ እንዲጣመሩ መጠየቅ /የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 39(2)፣
• የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ ወይምመቻቻል ጥያቄ ማቅረብ (የፍ/ብ/ሥ;ሥ/ህ/ቁ 234(1)(ረ) እና 236)
ክስ መስማት
ክስ መስማት ማለት ቀደም ሲል በከሳሽ እና በተከሳሽ የቀረቡትን የክስ ማመልከቻ፣መልስ፣ቀርቦ በክርክር ላይ ያለ መሆኑን የሰነድ ማስረጃ እና የሰዉ ምስክር ዝርዝር መሰረት በማድረግ ፍ/ቤቱ ግራቀኙን ተከራካሪ ወገኖች በቃል እያነጋገረ (እየመረመረ) በክርክሩ ዉስጥ አከራካሪ የሆነዉን ነጥብ ወይም ጭብጥ የሚለይበት ደረጃ በመሆኑ ክስ ለመስማት በተቀጠረበት ቀን ግራቀኝ ተከራካሪ ወገኖች ካልቀረቡ የክስ መዝገቡ መዘጋት ወይም ይግባኝ መዝገቡ መዘጋት ዉጤትን ያስከትላል (የፍ/ብ/ሥሥ/ህ/ቁ 241 እና 269(2)፡፡
በክርክር ወቅት (ክስ በሚሰማበት ወቅት) ተከሰሽ መጥሪያ ደርሶት ያልቀረበ ከሆነ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 70(ሀ) መሰረት በሌለበት የነገሩ መሰማት የቀጥላል፡፡
በክርክር ወቅት (ክስ በሚሰማበት ወቅት) ከሳሽ ባልቀረበ ጊዜ መዝገቡ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 73 መሰረት መዝገቡ ይዘጋል፡፡
ይግባኝ ስለማቅረብና ስለ ይግባኝ ክርክር
ይግባኝ ስለማቅረብ
ከሳሽ ክስ መስርቶ ተከሳሽ መልስ አቅርቦ ሲከራከር በቆየባቸው ጉዳዮች ላይ ፍ/ቤቱ በመዝገቡ ላይ ትዕዛዝ (ብይን) ወይም የመጨረሻ ውሳኔ ሰጥቶ መዝገቡን በሚዘጋበት ወቅት በተሰጠው ብይን
(ውሳኔ) ቅር የተሰኘ ወገን በስነ-ስርዓት ህጉ መሰረት የዉሳኔ ጠይቆ ይግባኝ ቅሬታውን በማዘጋጀት
ከመሸኛ ደብዳቤ ጋር ጉዳዩን ማየት ሥልጣን ላለዉ ፍርድ ቤት አቅርቦ እስከ መጨረሻዉ ይከራከራል፡፡
የግባኝ ባይ ማሟላት የሚገባዉ ነገሮች
የግባኝ ባይ በበታች ፍቤት ቅር የተሰኘበትን የህግና የፍሬ ነገር ክርክሮች (ጉዳዮች) ለይቶ በማዉጣትና ለፍ/ቤት ማስረዳት ይጠበቅበታል፣
መልስ ሰጪ ሲሆን ለተነሱት የጽሁፍ ቅሬታዎች ለእያንዳንዱ መልስ ማዘጋጀት አለበት፡፡
ይግባኝ ሰለ ሚሰማበት ሁኔታ
ይግባኙን ለመስማት በተወሰነዉ ቀነ ቀጠሮ የይግባኙን ምክንያቶች የማስረዳት ግዴታ ያለበት ይግባኝ ባይ ስለሆነ በጽሁፍ ያቀረበዉን ዋኛ ዋኛ ነጥቦች በክርክር በአጭሩ ማስረዳት ያስፈልጋል፣
መልስ ሰጪም ከላይ በተጠቀሰዉ መሰረት መከራከር ይኖርበታል፣
ቀጥሎም የመልስ መልሱን (ካለ) በቃል ወይም በጽሁፍ ማቅረብ አለበት፡፡
ስለ መቃወሚያ
በፍትሐብሔር 358 መሰረት መቃወሚያ ለማቅረብ ስለሚችሉ ወገኖች በሚለው ስር እንዲህ የሚል ተገልጾ እናገኛለን፡፡ “በክርክሩ ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው (በክርክሩ) ውስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠው ፍርድ መብቱን የሚነካበት ማናቸውም ሰው ራሱ (ጠበቃው) (ነገረ ፈጁ) ተካፋይ ባልሆነበትና ክርክር የተሰጠው ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት መቃወሚያውን ለማቅረብ ይቻላል፡፡
ይህ ጉዳይ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሳኔ እንደገና እንዲያየው ከሚያደርግባቸው ምክንያቶች አንዱ በተሰጠው ውሳኔ ምክንያት በ3ኛ ሰው ላይ ጉዳት መድረሱ ማመልከቻ በቀረበ ጊዜ ነው፡፡ ይኸውም በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 358 መሰረት በክርክር ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው(በክርክሩ ውስጥ ለመግባት የሚችል) እና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ጉዳይ የተሰጠው ውሳኔ ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት ለፍርድ ቤት መቃወሚያውን ማቅረብ እንደሚችል ደንግጓል፡፡ ማመልከቻው የሚቀርበው በክስ ማመልከቻ በሚቀርብበት ፎርም ይሆናል የቀረበው አቤቱታ ከአፈፃፀም በኋላ ከሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡ ይህ ጉዳይ ከፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 40 አንፃርም መታየት ያለበት ሲሆን በዚህ ቁጥር መሰረት ተከራካሪ ወገኞች በክርክሩ ውስጥ ባለመጨመራቸዉ ወይም ባለመተካታቸው ምክንያት የተፈጠረው ችግር ከተደነገገው አንፃር ሊታይ ይገባል፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 418 መሰረት ደግሞ በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለኝ ባዮች በፍርድ አፈጻጸም ምክንያት ንብረት እንዳይያዝ ወይም እንዳይከበር ወይም በዚሁ ንብረት ላይ ተቀዳሚ መብት አለኝ በማለት ተቃወሞ የማቅረብ መብት ያለቸዉ መሆኑን መገንዘብ ተገቢ ነዉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
ቀጥሎም የመልስ መልሱን (ካለ) በቃል ወይም በጽሁፍ ማቅረብ አለበት፡፡
ስለ መቃወሚያ
በፍትሐብሔር 358 መሰረት መቃወሚያ ለማቅረብ ስለሚችሉ ወገኖች በሚለው ስር እንዲህ የሚል ተገልጾ እናገኛለን፡፡ “በክርክሩ ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው (በክርክሩ) ውስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠው ፍርድ መብቱን የሚነካበት ማናቸውም ሰው ራሱ (ጠበቃው) (ነገረ ፈጁ) ተካፋይ ባልሆነበትና ክርክር የተሰጠው ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት መቃወሚያውን ለማቅረብ ይቻላል፡፡
ይህ ጉዳይ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሳኔ እንደገና እንዲያየው ከሚያደርግባቸው ምክንያቶች አንዱ በተሰጠው ውሳኔ ምክንያት በ3ኛ ሰው ላይ ጉዳት መድረሱ ማመልከቻ በቀረበ ጊዜ ነው፡፡ ይኸውም በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 358 መሰረት በክርክር ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው(በክርክሩ ውስጥ ለመግባት የሚችል) እና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ጉዳይ የተሰጠው ውሳኔ ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት ለፍርድ ቤት መቃወሚያውን ማቅረብ እንደሚችል ደንግጓል፡፡ ማመልከቻው የሚቀርበው በክስ ማመልከቻ በሚቀርብበት ፎርም ይሆናል የቀረበው አቤቱታ ከአፈፃፀም በኋላ ከሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡ ይህ ጉዳይ ከፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 40 አንፃርም መታየት ያለበት ሲሆን በዚህ ቁጥር መሰረት ተከራካሪ ወገኞች በክርክሩ ውስጥ ባለመጨመራቸዉ ወይም ባለመተካታቸው ምክንያት የተፈጠረው ችግር ከተደነገገው አንፃር ሊታይ ይገባል፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 418 መሰረት ደግሞ በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለኝ ባዮች በፍርድ አፈጻጸም ምክንያት ንብረት እንዳይያዝ ወይም እንዳይከበር ወይም በዚሁ ንብረት ላይ ተቀዳሚ መብት አለኝ በማለት ተቃወሞ የማቅረብ መብት ያለቸዉ መሆኑን መገንዘብ ተገቢ ነዉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Life is much more than we think and stuck in-
Seek more,
dream more,
do more..
Life is too short for regrets..
You can think, thinking can give you an idea and with a proper action with right direction, you can apply the ideas to fulfill your dreams..
Have a fantastic Saturday ‼️‼️‼️
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
Seek more,
dream more,
do more..
Life is too short for regrets..
You can think, thinking can give you an idea and with a proper action with right direction, you can apply the ideas to fulfill your dreams..
Have a fantastic Saturday ‼️‼️‼️
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties