Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
what your short answer❓❓
🔴Refresh your mind‼️
you can send us you answer
via @Alemwaza
or
share to group
@ALE_lawsocieties
please, indicate the relevant law that you used to answer.
🔴Refresh your mind‼️
you can send us you answer
via @Alemwaza
or
share to group
@ALE_lawsocieties
please, indicate the relevant law that you used to answer.
ሰው የመግደል ሙከራ የፈጸመው ተከሳሽ በጽኑ እስራት ተቀጣ
_________
በልደታ ክፍለ ከተማ ሰው የመግደል ሙከራ የፈጸመው ተከሳሽ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ዉሳኔ ተላለፈበት፡፡
የዐቃቤ ሕግ ክስ መዝገብ እንሚያስረዳው ተከሳሽ ቢኒያም ገዛኸኝ ግንቦት 04 ቀን 2011 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 3፡50 ሰዓት ሲሆን በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ልዩ ቦታው ተካልኝ ግሮሰሪ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ የግል ተበዳይን በምላጭ ፊቱን፣ አንገቱንና ጭንቅላቱን በመቁረጥ የቆዳ መሰንጠቅ ጉዳት እንዲደርስበት ያደረገ በመሆኑ በፈጸመው የሰው ግድያ ሙከራ ወንጀል ተከሷል፡፡
ተከሳሽ በችሎቱ ቀርቦ የክስ ተቃውሞ የለኝም ነገር ግን ወንጀሉን አልፈጸምኩም ጥፋተኛም አይደለሁም ብሎ ክዶ የተከራከረ ሰለሆነ በዐቃቤ ሕግ የቀረበበትን ክስ ማስተባበል ይቻለው ዘንድ የመከላከያ ምስክሮቹን እንድያቀርብና እንዲከራከር እድል የተሰጠው ቢሆንም የመከላከያ ምስክር ያላቀረበ ከመሆኑም በተጨማሪ በችሎቱ ቀርቦ ክሱን ማስተባበል አለመቻሉን ከቀረበው የክስ መዝገብ መረዳት ተችሏል፡፡
በተቃራኒው ዐቃቤ ሕግ ተከሳሽ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ የሚያስረዳ የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለፍርድ ቤቱ ያቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱም የቀረበለትን ማስረጃ በመመርመር በተከሰሽ ላይ የጥፋተኝነተ ዉሳኔ አስተላልፎበታል፡፡
በመሆኑም የግራ ቀኙን ክርከር የተመለከተው የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 20ኛ የወንጀል ችሎትም ተከሳሽ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
_________
በልደታ ክፍለ ከተማ ሰው የመግደል ሙከራ የፈጸመው ተከሳሽ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ዉሳኔ ተላለፈበት፡፡
የዐቃቤ ሕግ ክስ መዝገብ እንሚያስረዳው ተከሳሽ ቢኒያም ገዛኸኝ ግንቦት 04 ቀን 2011 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 3፡50 ሰዓት ሲሆን በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ልዩ ቦታው ተካልኝ ግሮሰሪ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ የግል ተበዳይን በምላጭ ፊቱን፣ አንገቱንና ጭንቅላቱን በመቁረጥ የቆዳ መሰንጠቅ ጉዳት እንዲደርስበት ያደረገ በመሆኑ በፈጸመው የሰው ግድያ ሙከራ ወንጀል ተከሷል፡፡
ተከሳሽ በችሎቱ ቀርቦ የክስ ተቃውሞ የለኝም ነገር ግን ወንጀሉን አልፈጸምኩም ጥፋተኛም አይደለሁም ብሎ ክዶ የተከራከረ ሰለሆነ በዐቃቤ ሕግ የቀረበበትን ክስ ማስተባበል ይቻለው ዘንድ የመከላከያ ምስክሮቹን እንድያቀርብና እንዲከራከር እድል የተሰጠው ቢሆንም የመከላከያ ምስክር ያላቀረበ ከመሆኑም በተጨማሪ በችሎቱ ቀርቦ ክሱን ማስተባበል አለመቻሉን ከቀረበው የክስ መዝገብ መረዳት ተችሏል፡፡
በተቃራኒው ዐቃቤ ሕግ ተከሳሽ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ የሚያስረዳ የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለፍርድ ቤቱ ያቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱም የቀረበለትን ማስረጃ በመመርመር በተከሰሽ ላይ የጥፋተኝነተ ዉሳኔ አስተላልፎበታል፡፡
በመሆኑም የግራ ቀኙን ክርከር የተመለከተው የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 20ኛ የወንጀል ችሎትም ተከሳሽ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የ4ተኛ ንግድ ችሎት 21 ፍርዶች ከዚህ በታች ያገኛሉ፡፡
*******************************************************************
የኮ/መ/ቁ 217477
ህዳር 3 ቀን 2013 ዓ/ም
ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
አመልካቾች፡- 1 - አቶ ኪዳኔ ዮሃንስ
2 - ወ/ሮ እምሯ አሰፋ ጠበቃ በጋሻው ኃ/ገብርኤል ቀረቡ
ተጠሪ፡- አያት አክሲዮን ማህበር - አልቀረቡም
አቤቱታ አቅራቢ፡- ወ/ሮ ትርሲት ቶሎሳ ኤዳ - ጠበቃ ፋሲካ ገበየሁ ቀረቡ
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ብይን ተሰጥቷል፡፡
ብ ይ ን
ለዚህ ብይን መነሻ የሆነው አቤቱታ አቅራቢ ነሀሴ 26 ቀን 2012 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ በአመልካች እና በተጠሪ መካከል በነበረው ክርክር ይህ ፍርድ ቤት የግልግል ጉባኤ አቋቁሟል፡፡ የግልግል ጉባኤውም የካቲት 11 ቀን 2008 ዓ/ም ውሳኔ ሰጥተዋል፡፡ የአሁን አቤቱታ አቅራቢም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የመቃወም አቤቱታ አቅርበው የነበረ ሲሆን ጉባኤውም ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት ከዘጋው በኋላ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በማቅረብ ጉዳዩን የግልግል ጉባኤው አይቶ ውሳኔ እንዲሰጥ ትዕዛዝ በተሰጠው መሰረት አቤቱታ አቅራቢ ጉዳዩ ከተፈጸመ በኋላ የቀረበ በመሆኑ ጉዳዩ ሊታይ አይገባም ሚል ውሳኔ ሰጥተዋል፡፡ አቤቱታ አቅራቢም ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ በግልግል ጉባኤው የተሰጠውን ውሳኔ እንዲሻር ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ በመሆኑም የግልግል ጉባኤው አቋም ግልጽ በመሆኑ አሁንም ይህን ክርክር በድጋሚ አይተው ከቀድሞ በተለየ እና ያለ ተጽዕኖ ጉዳዩን በገለልተኝነት ውሳኔ ይሰጣሉ የሚል እምነት የለንም፡፡ ስለዚህ አዲስ የግልግል ጉባኤ እንድንመርጥ እንዲወሰንልን፤ አዲስ የግልግል ጉባኤ አይሾምም የሚል ቢሆን የመቃወም አመልካችን የሚወክል አንድም አባል የሌለ በመሆኑ የመቃወም አመልካችን የሚወክል የጉባኤ አባላት እንዲጨመር እና የግልግል ጉባኤ ሰብሳቢ እንደገና እንዲሾ እንዲታዘዝላቸው ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡
አመልካቾችም የአቤቱታ አቅራቢ አቤቱታ ደርሷቸው መስከረም 12 ቀን 2013 ዓ.ም በሰጡት አስተያየት አቤቱታ አቅራቢ በአቤቱታቸው ላይ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የግልግል ጉባኤን ውሳኔ የተሻረ ስለሆነ ግልግል ጉባኤው ህገ-ወጥነው ቢሉም አመልካቾች ሰኔ 17 ቀን 2012 ዓ.ም በውሳኔው ላይ ቅሬታ ስላደረብን የሰበር አቤቱታ ውጤት አስኪታወቅ የግልግል ጉባኤውም ሆነ ይህ ፍርድ ቤት ሊያዩት አይገባም፡፡ ይህ ፍርድ ቤት እራሱ ያቋቋመውን የሽምግልና ጉባኤ እራሱ እንዲሽር የሚፈቅድ የህግ አግባብ ስለሌለ አቤቱታው ውድቅ ይደረግልን፡፡ የተቋቋመው ጉባኤ የሚነሳበት የህግ ማእቀፍ ካለመኖሩ በተጨማሪ የጉባኤው አቋም አዱላዊ ነው ከማለት በቀር በስነ ስርአት ህግ አካሄድ ክፍተት መኖሩን በማስረጃ ሳይረጋገጥ ጉባኤው ይቀየርልኝ የሚል አሉታዊ አቤቱታ ተቀባይነት የለውም፡፡ አዲሰ የግልግል ጉባኤ ይመረጥ ላሉት አመልካቾች ለዋናው ክርክርም ሆነ ለአቤቱታ አቅራቢ ተቃውሞ ካቀረቡ በኋላ ለተከፈሉ ወጪዎች ኪሳራውን ማን እንደሚሸፍን ያልተመለከተ አቤቱታ ስለሆነ የግልግል ዳኞች የሚቀየሩበት የህግ ማእቀፍ ሳይኖር ይህ ፍርድ ቤት ስልጣን የሌለው ከመሆኑ በተጨማሪ አቤቱታ አቅራቢ በአመልካቾች እና በተጠሪ በገባነው ስምምነት የተቋቋመን ጉባኤ ያለማስረጃ ይቀየር ማለት መብት የላቸውም፡፡ በመሆኑም አቤቱታውን ውድቅ ያድርግልን በማለት አስተያየት ሰጥተዋል፡፡
በተጠሪ በኩል አቤቱታው የደረሳቸው ቢሆንም አስተያት ባለማቅረባቸው መብታቸው ታልፏል፡፡
ፍርድ ቤቱም የአቤቱታ አቅራቢን አቤቱታ እና የአመልካችን አስተያየት ከህጉ አንጻር እንደሚከተለው መርምሮታል፡፡
አመልካቾች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ስላደረባቸው ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰበር ማመልከቻ በማቅረባቸው ግልግል ጉባኤው ክርክሩን የሚመራበት አግባብ የሰበር ማመልከቻው ውጤት እስከሚታወቅ የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ውሳኔ መሰረት ተደርጎ ጉዳዩ እንዳይቀጥል የዕግድ ትዕዛዝ ባልቀረበበት ሁኔታ ውጤቱ ሳይታወቅ በዚህ ችሎት የቀረበው አቤቱታ እንዳይታይ የሚከለክል ሆኖ አላገኘውም፡፡
ፍርድ ቤት ያቋቋመው የሽምግልና ጉባኤ ራሱ የሚሽርበት ሕግ ስለሌለ አቤቱታው ውድቅ ይደረግልን በማለት በአመልካቾች መቃወሚያ ቀርቧል፡፡የዘመድ(የግልግል) ዳኛ የሚወገድበት አግባብ በፍ/ብሔር ሕግ ቁጥር 3340 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች የተመለከተ ሲሆን የግልግል ዳኛ እንዲሻር ጥያቄ ሊቀርብ የሚገባው ተዋዋይ ወገኖቹ የመወገድ ጥያቄ ለሌላ ባለስልጣን ይቀርባል በሚል አስቀድመው ስምምነት ካላደረጉ ደንነቱን ለሚመሩት የግልግል ዳኞች ሊቀርብ እንደሚገባ፣ ማልከቻው ተቀባይነት የለውም ተብሎ ውሳኔ የተሰጠበት እንደሆነ ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም እስከ አስር ቀን ድረስ ለፍርድ ቤት /ለዳኞች/ መቃወሚያ ሊቀርብ እንደሚገባ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 3342 ሥር በዝርዝር ተመልክቷል፡፡የህን በተመለከተ በፍትሐ ብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕጉ የተቀመጠ ድንጋጌ ባይኖርም በረቂቅ ላይ ያለው የግልግል ዳኝነት እና የሽምግልና አመራር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ግልግል ዳኛ የሚነሳበት አግባብ በአንቀፅ 14 እና 15 ሥር በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ይህንኑም ጉዳይ ሊታይ የሚገባው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እንደሆነ ተቀምጣል፡፡የግልግል ዳኞች እንዲሻሩ ጥያቄ ሲቀርብ ተለይቶ ለፌዴራል ክፍተና ፍርድ ቤት በአዋጅ ቁጥር 25/1988 አንቀፅ 11(2) ስር የተሰጠው ሥልጣን ባለመሆኑ በአዋጁ አንቀፅ 14(1) መሰረት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሥልጣን ነው፡፡ይህ ችሎት ራሱ ያቋቋመው የግልግል ጉባኤ እንዲሽር ሥልጣን የለውም በሚል የቀረበው መቃወሚያ በተመለከተ ሌላ መዝገብ ከፍቶ ጥያቄው በዚሁ ችሎት ከሚስተናገድ አስቀድሞ በተከፈተው መዝገቡ ጉዳዩ ቢታይ ተገቢነት አለው ከሚባል በቀር በሕግ የተከለከለ ጉዳይ አይደለም፡፡
በሌላ በኩል የአቤቱታ አቅራቢ ያቀረቡት የመቃወም ማመልከቻ የግልግል ዳኞች በገለልተኝነት ጉዳዩን ተመልክቶ ውሳኔ ሊሰጡ የሚያስችል በቂ የሆነ ምክንያት ካላቸው ለራሳቸው ለግልግል ዳኞቹ በፍ/ብ/ህ/ቁ. 3342 መሰረት እንዲነሱላቸው ማመልከቻ አቅርበው ውሳኔ ባልሰጡበት አልያም ምክንያታዊ በሆነ ጊዜ ውሳኔ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆናቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ለዚህ ችሎት የግልግል ዳኞቹ እንዲነሱ ያቀረቡት ጥያቄ ሕጉን የተከተለ ሆኖ ፍርድ ቤቱ አላገነውም፡፡
የአቤቱታ አቅራቢ መቃወሚያ በማቅረባቸው ምክንያት የራሳቸው የግልግል ዳኛ አስቀድሞ ስላልመረጡ እንዲመርጡ ትዕዛዝ እንዲሰጥ በአማራጭ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
የግልግል ጉባኤ በሚሰጠው ፍርድ የመቃወም ማመልከቻ ሦስተኛ ወገን መብቱ ሲነካ ሊያቀርብ የሚችልበት አግባብ መቃወሚያ አቅራቢው በግልግል ዳኞቹ ጉዳዩን አይቶ በገለልተኝነት እና ነፃነታቸውን በጠበቀበት አግባብ አከራክሮ ፍትሐዊ የሆነ ፍርድ ይሰጥልኛል በሚል የሚያምን ከሆነ የግልግል ዳኞች የሰጡት ፍርድ/ውሳኔ/ ላይ የመቃወሚያ ማመልከቻ ተቀብለው የማስተናገድ እና ከሚቀርበው ክርክር አንፃር እልባት የመስጠት ኃላፊነት ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም ማንኛውም ሠው በሕግ በተዘረጋው ሥርዓት የመዳኘት እና ፍትሕ የማግኘት መብት እንደሚኖረው እና በሕግ ከተመለከተው አግባብ ውጪ በፍርድ ሊያልቅ የሚችል አከራካሪ ጉዳይ ሁሉ የመዳኘት ሥልጣን ያላቸ
*******************************************************************
የኮ/መ/ቁ 217477
ህዳር 3 ቀን 2013 ዓ/ም
ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
አመልካቾች፡- 1 - አቶ ኪዳኔ ዮሃንስ
2 - ወ/ሮ እምሯ አሰፋ ጠበቃ በጋሻው ኃ/ገብርኤል ቀረቡ
ተጠሪ፡- አያት አክሲዮን ማህበር - አልቀረቡም
አቤቱታ አቅራቢ፡- ወ/ሮ ትርሲት ቶሎሳ ኤዳ - ጠበቃ ፋሲካ ገበየሁ ቀረቡ
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ብይን ተሰጥቷል፡፡
ብ ይ ን
ለዚህ ብይን መነሻ የሆነው አቤቱታ አቅራቢ ነሀሴ 26 ቀን 2012 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ በአመልካች እና በተጠሪ መካከል በነበረው ክርክር ይህ ፍርድ ቤት የግልግል ጉባኤ አቋቁሟል፡፡ የግልግል ጉባኤውም የካቲት 11 ቀን 2008 ዓ/ም ውሳኔ ሰጥተዋል፡፡ የአሁን አቤቱታ አቅራቢም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የመቃወም አቤቱታ አቅርበው የነበረ ሲሆን ጉባኤውም ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት ከዘጋው በኋላ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በማቅረብ ጉዳዩን የግልግል ጉባኤው አይቶ ውሳኔ እንዲሰጥ ትዕዛዝ በተሰጠው መሰረት አቤቱታ አቅራቢ ጉዳዩ ከተፈጸመ በኋላ የቀረበ በመሆኑ ጉዳዩ ሊታይ አይገባም ሚል ውሳኔ ሰጥተዋል፡፡ አቤቱታ አቅራቢም ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ በግልግል ጉባኤው የተሰጠውን ውሳኔ እንዲሻር ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ በመሆኑም የግልግል ጉባኤው አቋም ግልጽ በመሆኑ አሁንም ይህን ክርክር በድጋሚ አይተው ከቀድሞ በተለየ እና ያለ ተጽዕኖ ጉዳዩን በገለልተኝነት ውሳኔ ይሰጣሉ የሚል እምነት የለንም፡፡ ስለዚህ አዲስ የግልግል ጉባኤ እንድንመርጥ እንዲወሰንልን፤ አዲስ የግልግል ጉባኤ አይሾምም የሚል ቢሆን የመቃወም አመልካችን የሚወክል አንድም አባል የሌለ በመሆኑ የመቃወም አመልካችን የሚወክል የጉባኤ አባላት እንዲጨመር እና የግልግል ጉባኤ ሰብሳቢ እንደገና እንዲሾ እንዲታዘዝላቸው ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡
አመልካቾችም የአቤቱታ አቅራቢ አቤቱታ ደርሷቸው መስከረም 12 ቀን 2013 ዓ.ም በሰጡት አስተያየት አቤቱታ አቅራቢ በአቤቱታቸው ላይ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የግልግል ጉባኤን ውሳኔ የተሻረ ስለሆነ ግልግል ጉባኤው ህገ-ወጥነው ቢሉም አመልካቾች ሰኔ 17 ቀን 2012 ዓ.ም በውሳኔው ላይ ቅሬታ ስላደረብን የሰበር አቤቱታ ውጤት አስኪታወቅ የግልግል ጉባኤውም ሆነ ይህ ፍርድ ቤት ሊያዩት አይገባም፡፡ ይህ ፍርድ ቤት እራሱ ያቋቋመውን የሽምግልና ጉባኤ እራሱ እንዲሽር የሚፈቅድ የህግ አግባብ ስለሌለ አቤቱታው ውድቅ ይደረግልን፡፡ የተቋቋመው ጉባኤ የሚነሳበት የህግ ማእቀፍ ካለመኖሩ በተጨማሪ የጉባኤው አቋም አዱላዊ ነው ከማለት በቀር በስነ ስርአት ህግ አካሄድ ክፍተት መኖሩን በማስረጃ ሳይረጋገጥ ጉባኤው ይቀየርልኝ የሚል አሉታዊ አቤቱታ ተቀባይነት የለውም፡፡ አዲሰ የግልግል ጉባኤ ይመረጥ ላሉት አመልካቾች ለዋናው ክርክርም ሆነ ለአቤቱታ አቅራቢ ተቃውሞ ካቀረቡ በኋላ ለተከፈሉ ወጪዎች ኪሳራውን ማን እንደሚሸፍን ያልተመለከተ አቤቱታ ስለሆነ የግልግል ዳኞች የሚቀየሩበት የህግ ማእቀፍ ሳይኖር ይህ ፍርድ ቤት ስልጣን የሌለው ከመሆኑ በተጨማሪ አቤቱታ አቅራቢ በአመልካቾች እና በተጠሪ በገባነው ስምምነት የተቋቋመን ጉባኤ ያለማስረጃ ይቀየር ማለት መብት የላቸውም፡፡ በመሆኑም አቤቱታውን ውድቅ ያድርግልን በማለት አስተያየት ሰጥተዋል፡፡
በተጠሪ በኩል አቤቱታው የደረሳቸው ቢሆንም አስተያት ባለማቅረባቸው መብታቸው ታልፏል፡፡
ፍርድ ቤቱም የአቤቱታ አቅራቢን አቤቱታ እና የአመልካችን አስተያየት ከህጉ አንጻር እንደሚከተለው መርምሮታል፡፡
አመልካቾች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ስላደረባቸው ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰበር ማመልከቻ በማቅረባቸው ግልግል ጉባኤው ክርክሩን የሚመራበት አግባብ የሰበር ማመልከቻው ውጤት እስከሚታወቅ የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ውሳኔ መሰረት ተደርጎ ጉዳዩ እንዳይቀጥል የዕግድ ትዕዛዝ ባልቀረበበት ሁኔታ ውጤቱ ሳይታወቅ በዚህ ችሎት የቀረበው አቤቱታ እንዳይታይ የሚከለክል ሆኖ አላገኘውም፡፡
ፍርድ ቤት ያቋቋመው የሽምግልና ጉባኤ ራሱ የሚሽርበት ሕግ ስለሌለ አቤቱታው ውድቅ ይደረግልን በማለት በአመልካቾች መቃወሚያ ቀርቧል፡፡የዘመድ(የግልግል) ዳኛ የሚወገድበት አግባብ በፍ/ብሔር ሕግ ቁጥር 3340 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች የተመለከተ ሲሆን የግልግል ዳኛ እንዲሻር ጥያቄ ሊቀርብ የሚገባው ተዋዋይ ወገኖቹ የመወገድ ጥያቄ ለሌላ ባለስልጣን ይቀርባል በሚል አስቀድመው ስምምነት ካላደረጉ ደንነቱን ለሚመሩት የግልግል ዳኞች ሊቀርብ እንደሚገባ፣ ማልከቻው ተቀባይነት የለውም ተብሎ ውሳኔ የተሰጠበት እንደሆነ ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም እስከ አስር ቀን ድረስ ለፍርድ ቤት /ለዳኞች/ መቃወሚያ ሊቀርብ እንደሚገባ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 3342 ሥር በዝርዝር ተመልክቷል፡፡የህን በተመለከተ በፍትሐ ብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕጉ የተቀመጠ ድንጋጌ ባይኖርም በረቂቅ ላይ ያለው የግልግል ዳኝነት እና የሽምግልና አመራር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ግልግል ዳኛ የሚነሳበት አግባብ በአንቀፅ 14 እና 15 ሥር በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ይህንኑም ጉዳይ ሊታይ የሚገባው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እንደሆነ ተቀምጣል፡፡የግልግል ዳኞች እንዲሻሩ ጥያቄ ሲቀርብ ተለይቶ ለፌዴራል ክፍተና ፍርድ ቤት በአዋጅ ቁጥር 25/1988 አንቀፅ 11(2) ስር የተሰጠው ሥልጣን ባለመሆኑ በአዋጁ አንቀፅ 14(1) መሰረት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሥልጣን ነው፡፡ይህ ችሎት ራሱ ያቋቋመው የግልግል ጉባኤ እንዲሽር ሥልጣን የለውም በሚል የቀረበው መቃወሚያ በተመለከተ ሌላ መዝገብ ከፍቶ ጥያቄው በዚሁ ችሎት ከሚስተናገድ አስቀድሞ በተከፈተው መዝገቡ ጉዳዩ ቢታይ ተገቢነት አለው ከሚባል በቀር በሕግ የተከለከለ ጉዳይ አይደለም፡፡
በሌላ በኩል የአቤቱታ አቅራቢ ያቀረቡት የመቃወም ማመልከቻ የግልግል ዳኞች በገለልተኝነት ጉዳዩን ተመልክቶ ውሳኔ ሊሰጡ የሚያስችል በቂ የሆነ ምክንያት ካላቸው ለራሳቸው ለግልግል ዳኞቹ በፍ/ብ/ህ/ቁ. 3342 መሰረት እንዲነሱላቸው ማመልከቻ አቅርበው ውሳኔ ባልሰጡበት አልያም ምክንያታዊ በሆነ ጊዜ ውሳኔ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆናቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ለዚህ ችሎት የግልግል ዳኞቹ እንዲነሱ ያቀረቡት ጥያቄ ሕጉን የተከተለ ሆኖ ፍርድ ቤቱ አላገነውም፡፡
የአቤቱታ አቅራቢ መቃወሚያ በማቅረባቸው ምክንያት የራሳቸው የግልግል ዳኛ አስቀድሞ ስላልመረጡ እንዲመርጡ ትዕዛዝ እንዲሰጥ በአማራጭ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
የግልግል ጉባኤ በሚሰጠው ፍርድ የመቃወም ማመልከቻ ሦስተኛ ወገን መብቱ ሲነካ ሊያቀርብ የሚችልበት አግባብ መቃወሚያ አቅራቢው በግልግል ዳኞቹ ጉዳዩን አይቶ በገለልተኝነት እና ነፃነታቸውን በጠበቀበት አግባብ አከራክሮ ፍትሐዊ የሆነ ፍርድ ይሰጥልኛል በሚል የሚያምን ከሆነ የግልግል ዳኞች የሰጡት ፍርድ/ውሳኔ/ ላይ የመቃወሚያ ማመልከቻ ተቀብለው የማስተናገድ እና ከሚቀርበው ክርክር አንፃር እልባት የመስጠት ኃላፊነት ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም ማንኛውም ሠው በሕግ በተዘረጋው ሥርዓት የመዳኘት እና ፍትሕ የማግኘት መብት እንደሚኖረው እና በሕግ ከተመለከተው አግባብ ውጪ በፍርድ ሊያልቅ የሚችል አከራካሪ ጉዳይ ሁሉ የመዳኘት ሥልጣን ያላቸ
ው ፍርድ ቤቶች እንደሆኑ በሕገ-መንግስቱ አንቀፅ 37 እና 79 ሥር በአስገዳጅነት የተደነገገ ጉዳይ ነው፡፡ተዋዋይ ወገኖች በሕግ ክልከላ ያልተደረገበት ጉዳይ ላይ ውልን መሰረት አድርገው በሚያቋቁሙት የግልግል ጉባኤ የመዳኘት ሥልጣኑ በውል ባቋቋሙት ተከራካሪዎች ብቻ የሚወሰን እና የሦስተኛ ወገኖችን መብት የሚነካ ውሳኔ በሰጠ ጊዜ በግልግል ቀርቦ የታየው ጉዳይ በመደበኛ ፍርድ ቤት ቢቀርብ ኖሮ ተመልክቶ ውሳኔ ሊሰጥ የሚችል ፍርድ ቤት የግልግል ዳኞች የሰጡት ፍርድ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 358 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች መሰረት ተመልክቶ ውሳኔ ሊሰጥለት እንደሚገባ ከፍትሐ ብሔር ሥነ-ሥርዓቱ ሕጉ ድንጋጌዎች አወቃቀር ይዘት መረዳት የሚቻል ነው፡፡
የአቤቱታ አቅራቢ የግልግል ዳኞቹ የሰጡት ውሳኔ መብቴን የሚነካ ነው በሚል ውሳኔው እንዲሰረዝላቸው ለግልግል ጉባኤው መቃወሚያ አቅርበው ጉዳዩ በክርክር ላይ የሚገኝ መሆኑ ሲታይ አሁን አመልካች አስቀድሞ የግልግል ጉባኤው ጉዳዩን በገለልተንነት ተመልክቶ ውሳኔ ሊሰጥልኝ ይችላል በሚል ለመዳነት ጥያቄ ማቅረባቸው በሕግ አግባብ በጉዳዩ ላይ ውሳኔ የመስተት ኃላፊነቱን የተስማሙበት መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ይህ ከሆነ ደግሞ ተጨማሪ የግልግል ጉባኤ አባል ለማቋቋም መነሻ የሆነ ውል በሌለበት ሁኔታ የአሁን አመልካችን የሚወክል የግልግል ጉባኤ አባል ለመምረጥ ያቀረቡት ጥያቄ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
1. የአሁን አመልካች የግልግል ጉባኤ አባላት በገለልተንነት ጉዳዩን ሊመለከቱ የማይችሉበት ሕጋዊ ምክንያት ካላቸው ለግልግል ጉባኤው አቅርበው ጥያቄው ተቀባይነት የማይኖረው ከሆነ ብቻ ለፍርድ ቤት በሕጉ በተመለከተው አስር ቀን ውስጥ ሊያቀርቡ ይገባል ተብሏል፡፡
2. የግልግል ጉባኤው መዝገብ በመጣበት አኳኋን ተመላሽ እንዲደረግ ታዟል፡፡
መዝገቡ ተዘግቷል፡፡ለመዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነበብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
-------------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 260055
ህዳር 03 ቀን 2013 ዓ/ም
ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
ከሳሽ፡- ጣና ቁፋሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር - ጠበቃ ሳሙኤል ኃ/ጊዮርጊስ ቀረቡ
ተከሣሽ፡- የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሃ እና ሳኒቴሽን
ልማት ፕሮጀክት ጽ/ቤት - ነ/ፈጅ መሰረት አሰፋ ቀረቡ
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
ው ሳ ኔ
ለዚህ ውሳኔ መነሻ የሆነው የተከሳሽ ነገረ ፈጅ የካቲት 3 ቀን 2012 ዓ.ም በተጻፈ አቤቱታ በከሳሽ እና በተከሳሽ መካከል በተፈጠረው አለመግባባት አድጁዲኬተር እንዲሾምላቸው ከሳሽ ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት ፍርድ ቤቱ በሀምሌ 18 ቀን 2010 ዓ.ም ባዋለው ችሎት የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጉዳዩን በገላጋይ ዳኝነት በማየት ለጉዳዩ እልባት የሚሰጥ አዱጂኬተር እንዲሾም በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ጉዳዩን የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በአድጁኬተር እየታየ ይገኛል፡፡ ሆኖም ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ በአድጁዲኬተር እንዲታይ ውሳኔ ከሰጠ በኋላ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት መስከረም ወር 2011 ዓ.ም በወጣው ቅጽ 22 ሰ/መ/ቁ 127459 የአስተዳደር ውሎችን አስመልክቶ በሚነሳ አለመግባባትን አይቶ ለመወሰን ገላጋይ ዳኛ ስልጣን የለውም በማለት ውሳኔ መስጠቱን ተጠሪ ለማወቅ ችሏል፡፡
ከሳሽ ይህ አስገዳጅ የሆነው የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ እራሳቸው ተካፋይ በሆኑበት ክርክር ጉዳይ መሰጠቱን እያወቁ አድጁኬተር እንዲሾምላቸው አቤቱታቸውን በመጋት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ለዚህ ችሎት አቅርበዋል፡፡ ይህ የከሳሽ ድጊትም ወንጀል ጠቀስ የሆነና በወንጀል ህጉም የፍትህ ስራን በማሰናከል የሚያስቀጣ ድርጊት ነው ፡፡ ይህም በወንጀል ህጉ አንቀጽ 452 (1፣2) አንድ ተከራካሪ ወገን በፍርድ ቤት ቀርቦ እውነት እንዲናገር ታዞ በፍርድ ቤቱ በሚወሰን ጭብጥ ላይ አግባብነት ያላቸውን ፍሬ ነገሮች በሚመለከት እያወቀ ሀሰተኛ ቃል የሰጠ እንደሆነ እና ተከራካሪው ወገን እውነቱን ለመናገር ምሎ ወይም መረጋገጫ ሰጥቶ እንደሆነ በተለይም የተፈለገው ውጤት ተገኝቶ እንደሆነ ከ5 አመት የማይበልጥ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣ ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም ከሳሽ የተሳሳተ መረጃ የማቅረብ እና ሀሰተኛ ቃል በመስጠት ወንጀል ጠቀስ ድርጊት በመፈጽማቸው ምክንያት የተሰጠው ውሳኔ በመሰጠቱ ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ውሳኔ በ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6(1,ለ) መሰረት በማንሳት በሐምሌ 18 ቀን 2010 ዓ.ም የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጉዳዩን በገላጋይ ዳኝነት በማየት ለጉዳዩ እልባት የሚሰጥ አድጁኬተር እንዲሾም የሰጠውን ትዕዛዝ እንዲሽርልን በማለት አቤቱታ አቅርበዋል፡፡
የከሳሽ ጠበቃም የተከሳሽ አቤቱታ ደርሷቸው መጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም በሰጡት የጽሁፍ መልስ በአቤቱታው አዲስ ተገኝቷል በማለት የቀረበው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ ነው፡፡ የሰበር ችሎት ውሳኔዎች የህግ ትርጉም እንጂ ማስረጃዎች አይደሉም፡፡ የሰበር ሰሚ ችሎቱ በሰጠው ውሳኔ የፍ/ሥ/ሥ/ህግ ቁ 315 ን መሰረት አድርጎ የአስተዳደር ውሎች በግልግል አይታዩም የሚል የህግ ትጉም ሰጥቷል፤ ይህ ህግ ደግሞ አስቀድሞ የነበረ በመሆኑ ትርጉም ባይሰጥበትም ኖሮ ሊቀርብ ይገባ የነበረ ነው፡፡ ስለዚህ ህግ አላውቅም ነበር ወይም ህጉን ክርክር ዘንቼ ሳላነሳ ቀርቻለሁ የሚል ምክንያት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6ን መሰረት ተደር ዳኝነት እንደገና እንዲታይ መጠየቅ አይቻልም፡፡ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6 ፍርድ ቤቶች በህግ አተረጓጎም ረገድ ቢሳሳቱ ሊቀርብ ሚችል ሳይሆን በማስረጃ ረገድ ብቻ ሊነሳ የሚገባ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም በነበረው ክርክር ጊዜ ክርክር የተነሳበት ነጥብ አይደለም፡፡ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6 መሰረት አቤቱታ ማቅረቢያ ጊዜው ያለፈ ነው፡፡ ዳኝነት እንደገና እንዲታይ ሊቀርብ ሚችለው ፍርድ ቤቱ የሰጠው ውሳኔ ሀሰተኛ ማስረጃን መሰረት አድርጎ ከሆነ ብቻ ነው፡፡ የተከሳሽ ክርክር ከሳሽ የአስተዳደር ውል በግልግል ሊታይ አይገባም ሚለውን የህግ ትርጉም ከሳሽ ስለሚያውቅ ክስ ማቅረብ አልነበረበትም የሚል ነው፡፡ክስ ማቅረብ ሀሰተኛ ምስክርነት ቃል አይደለም፡፡ ውሉንም በተመለከተ የስተዳዳር ውል ያልተባለ፣ ለስራው አፈጻጸም የአስተዳደር መስሪያ ቤቱን ተካፋይነት ሳያቋርጥ የሚጠይቅ ባለመሆኑ የአስተዳደር ውል አይደለም፡፡ በመሆኑም በተመለከቱት ምክንያቶች ተከሳሽ ዳኝነት በድጋሚ እንዲታይለት ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ ይደረግልን በማለት ተከራክረዋል፡፡
ፍርድ ቤቱም ዳግም ዳኝነት ሊታይ ይገባል ወይስ አይገባም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ አቤቱታውን እንደሚከተው መርምሮታል፡፡ ተከሳሽ ዳኝነቱ ዳግም እንዲታይላቸው በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6 መሰረት ያቀረቡት ከሳሽ የአስተዳደር ውሎች በገላጋይ ዳኛ እንደማይታዩ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ራሳቸው ተካፋይ በሆኑበት ክርክር ውሳኔ መስጠቱን እያወቁ ክስ መስርተው ፍርድ ቤቱን በማሳሳት ውሳኔ እንዲሰጥ በማድረጋቸው የወንጀል ተግባር የተፈጸመበት ክርክር ስለሆነ ዳግም ዳኝነት ይታይልን በማለት ነው፡፡ በከሳሽ በኩል ደግሞ ሰበር ሰሚ ችሎቱ የሰጠው የህግ ትርጉም ነው፤ ህጉ ከዚህ ቀደም የነበረ በመሆኑ በክርክር ወቅት ሊነሳ ይገባ ነበር፤ የማቅረቢያ ጊዜው አልፏል፤ ክስ ማቅረብ ሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል ሊሆን አ
የአቤቱታ አቅራቢ የግልግል ዳኞቹ የሰጡት ውሳኔ መብቴን የሚነካ ነው በሚል ውሳኔው እንዲሰረዝላቸው ለግልግል ጉባኤው መቃወሚያ አቅርበው ጉዳዩ በክርክር ላይ የሚገኝ መሆኑ ሲታይ አሁን አመልካች አስቀድሞ የግልግል ጉባኤው ጉዳዩን በገለልተንነት ተመልክቶ ውሳኔ ሊሰጥልኝ ይችላል በሚል ለመዳነት ጥያቄ ማቅረባቸው በሕግ አግባብ በጉዳዩ ላይ ውሳኔ የመስተት ኃላፊነቱን የተስማሙበት መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ይህ ከሆነ ደግሞ ተጨማሪ የግልግል ጉባኤ አባል ለማቋቋም መነሻ የሆነ ውል በሌለበት ሁኔታ የአሁን አመልካችን የሚወክል የግልግል ጉባኤ አባል ለመምረጥ ያቀረቡት ጥያቄ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
1. የአሁን አመልካች የግልግል ጉባኤ አባላት በገለልተንነት ጉዳዩን ሊመለከቱ የማይችሉበት ሕጋዊ ምክንያት ካላቸው ለግልግል ጉባኤው አቅርበው ጥያቄው ተቀባይነት የማይኖረው ከሆነ ብቻ ለፍርድ ቤት በሕጉ በተመለከተው አስር ቀን ውስጥ ሊያቀርቡ ይገባል ተብሏል፡፡
2. የግልግል ጉባኤው መዝገብ በመጣበት አኳኋን ተመላሽ እንዲደረግ ታዟል፡፡
መዝገቡ ተዘግቷል፡፡ለመዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነበብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
-------------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 260055
ህዳር 03 ቀን 2013 ዓ/ም
ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
ከሳሽ፡- ጣና ቁፋሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር - ጠበቃ ሳሙኤል ኃ/ጊዮርጊስ ቀረቡ
ተከሣሽ፡- የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሃ እና ሳኒቴሽን
ልማት ፕሮጀክት ጽ/ቤት - ነ/ፈጅ መሰረት አሰፋ ቀረቡ
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
ው ሳ ኔ
ለዚህ ውሳኔ መነሻ የሆነው የተከሳሽ ነገረ ፈጅ የካቲት 3 ቀን 2012 ዓ.ም በተጻፈ አቤቱታ በከሳሽ እና በተከሳሽ መካከል በተፈጠረው አለመግባባት አድጁዲኬተር እንዲሾምላቸው ከሳሽ ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት ፍርድ ቤቱ በሀምሌ 18 ቀን 2010 ዓ.ም ባዋለው ችሎት የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጉዳዩን በገላጋይ ዳኝነት በማየት ለጉዳዩ እልባት የሚሰጥ አዱጂኬተር እንዲሾም በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ጉዳዩን የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በአድጁኬተር እየታየ ይገኛል፡፡ ሆኖም ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ በአድጁዲኬተር እንዲታይ ውሳኔ ከሰጠ በኋላ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት መስከረም ወር 2011 ዓ.ም በወጣው ቅጽ 22 ሰ/መ/ቁ 127459 የአስተዳደር ውሎችን አስመልክቶ በሚነሳ አለመግባባትን አይቶ ለመወሰን ገላጋይ ዳኛ ስልጣን የለውም በማለት ውሳኔ መስጠቱን ተጠሪ ለማወቅ ችሏል፡፡
ከሳሽ ይህ አስገዳጅ የሆነው የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ እራሳቸው ተካፋይ በሆኑበት ክርክር ጉዳይ መሰጠቱን እያወቁ አድጁኬተር እንዲሾምላቸው አቤቱታቸውን በመጋት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ለዚህ ችሎት አቅርበዋል፡፡ ይህ የከሳሽ ድጊትም ወንጀል ጠቀስ የሆነና በወንጀል ህጉም የፍትህ ስራን በማሰናከል የሚያስቀጣ ድርጊት ነው ፡፡ ይህም በወንጀል ህጉ አንቀጽ 452 (1፣2) አንድ ተከራካሪ ወገን በፍርድ ቤት ቀርቦ እውነት እንዲናገር ታዞ በፍርድ ቤቱ በሚወሰን ጭብጥ ላይ አግባብነት ያላቸውን ፍሬ ነገሮች በሚመለከት እያወቀ ሀሰተኛ ቃል የሰጠ እንደሆነ እና ተከራካሪው ወገን እውነቱን ለመናገር ምሎ ወይም መረጋገጫ ሰጥቶ እንደሆነ በተለይም የተፈለገው ውጤት ተገኝቶ እንደሆነ ከ5 አመት የማይበልጥ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣ ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም ከሳሽ የተሳሳተ መረጃ የማቅረብ እና ሀሰተኛ ቃል በመስጠት ወንጀል ጠቀስ ድርጊት በመፈጽማቸው ምክንያት የተሰጠው ውሳኔ በመሰጠቱ ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ውሳኔ በ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6(1,ለ) መሰረት በማንሳት በሐምሌ 18 ቀን 2010 ዓ.ም የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጉዳዩን በገላጋይ ዳኝነት በማየት ለጉዳዩ እልባት የሚሰጥ አድጁኬተር እንዲሾም የሰጠውን ትዕዛዝ እንዲሽርልን በማለት አቤቱታ አቅርበዋል፡፡
የከሳሽ ጠበቃም የተከሳሽ አቤቱታ ደርሷቸው መጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም በሰጡት የጽሁፍ መልስ በአቤቱታው አዲስ ተገኝቷል በማለት የቀረበው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ ነው፡፡ የሰበር ችሎት ውሳኔዎች የህግ ትርጉም እንጂ ማስረጃዎች አይደሉም፡፡ የሰበር ሰሚ ችሎቱ በሰጠው ውሳኔ የፍ/ሥ/ሥ/ህግ ቁ 315 ን መሰረት አድርጎ የአስተዳደር ውሎች በግልግል አይታዩም የሚል የህግ ትጉም ሰጥቷል፤ ይህ ህግ ደግሞ አስቀድሞ የነበረ በመሆኑ ትርጉም ባይሰጥበትም ኖሮ ሊቀርብ ይገባ የነበረ ነው፡፡ ስለዚህ ህግ አላውቅም ነበር ወይም ህጉን ክርክር ዘንቼ ሳላነሳ ቀርቻለሁ የሚል ምክንያት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6ን መሰረት ተደር ዳኝነት እንደገና እንዲታይ መጠየቅ አይቻልም፡፡ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6 ፍርድ ቤቶች በህግ አተረጓጎም ረገድ ቢሳሳቱ ሊቀርብ ሚችል ሳይሆን በማስረጃ ረገድ ብቻ ሊነሳ የሚገባ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም በነበረው ክርክር ጊዜ ክርክር የተነሳበት ነጥብ አይደለም፡፡ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6 መሰረት አቤቱታ ማቅረቢያ ጊዜው ያለፈ ነው፡፡ ዳኝነት እንደገና እንዲታይ ሊቀርብ ሚችለው ፍርድ ቤቱ የሰጠው ውሳኔ ሀሰተኛ ማስረጃን መሰረት አድርጎ ከሆነ ብቻ ነው፡፡ የተከሳሽ ክርክር ከሳሽ የአስተዳደር ውል በግልግል ሊታይ አይገባም ሚለውን የህግ ትርጉም ከሳሽ ስለሚያውቅ ክስ ማቅረብ አልነበረበትም የሚል ነው፡፡ክስ ማቅረብ ሀሰተኛ ምስክርነት ቃል አይደለም፡፡ ውሉንም በተመለከተ የስተዳዳር ውል ያልተባለ፣ ለስራው አፈጻጸም የአስተዳደር መስሪያ ቤቱን ተካፋይነት ሳያቋርጥ የሚጠይቅ ባለመሆኑ የአስተዳደር ውል አይደለም፡፡ በመሆኑም በተመለከቱት ምክንያቶች ተከሳሽ ዳኝነት በድጋሚ እንዲታይለት ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ ይደረግልን በማለት ተከራክረዋል፡፡
ፍርድ ቤቱም ዳግም ዳኝነት ሊታይ ይገባል ወይስ አይገባም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ አቤቱታውን እንደሚከተው መርምሮታል፡፡ ተከሳሽ ዳኝነቱ ዳግም እንዲታይላቸው በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6 መሰረት ያቀረቡት ከሳሽ የአስተዳደር ውሎች በገላጋይ ዳኛ እንደማይታዩ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ራሳቸው ተካፋይ በሆኑበት ክርክር ውሳኔ መስጠቱን እያወቁ ክስ መስርተው ፍርድ ቤቱን በማሳሳት ውሳኔ እንዲሰጥ በማድረጋቸው የወንጀል ተግባር የተፈጸመበት ክርክር ስለሆነ ዳግም ዳኝነት ይታይልን በማለት ነው፡፡ በከሳሽ በኩል ደግሞ ሰበር ሰሚ ችሎቱ የሰጠው የህግ ትርጉም ነው፤ ህጉ ከዚህ ቀደም የነበረ በመሆኑ በክርክር ወቅት ሊነሳ ይገባ ነበር፤ የማቅረቢያ ጊዜው አልፏል፤ ክስ ማቅረብ ሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል ሊሆን አ
ይችልም በማለት ተከራክረዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር የመረመመረ ሲሆን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6 ፍርዱ ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ የተሰጠው በሀሰት ተዘጋጅቶ የቀረበውን ሰነድ ወይም ሀሰተኛ ምስክርነትን ወይም መደለያን ወይም ወንጀል ጠቀስ የሆነ ተግባርን መሰረት በማድረግ ሲሆንና አቤት ባዩም ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት አስፈላጊውን ትጋት አድርጎ ለማውቅ ያለመቻሉን ለማስረዳት የቻለ ከሆነ ዳግም ዳኝነት እንዲታይለት አቤቱታ ማቅረብ እንደሚችል ይደነግጋል፡፡ አቤቱታውም አዲስ ማስረጃ ካገኘበት ወይም መኖሩን ካወቀበት ጀምሮ በአንድ ወር ውስጥ መቅረብ እንዳለበት ተቀምጧል፡፡ ተከሳሽ የወንጀል ድርጊት እንደሆነ ያቀረቡት ከሳሽ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ራሳቸው ተካፋይ በሆኑበት ክርክር ውሳኔ መስጠቱን እያወቁ ክስ መስርተው ፍርድ ቤቱን በማሳሳት ውሳኔ እንዲሰጥ በማድረጋቸው የወንጀል ተግባር የተፈጸመበት ክርክር ስለሆነ በሚል ነው፡፡ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ የተሰጠበት ጉዳይ የአስተዳደር ውሎች ላይ አለመግባባት ሲፈጠር በገላጋይ ዳኛ ሊታይ እንደማይችል የህግ ትርጉም የተሰጠው የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 315(2) ላይ በተደነገገው መሰረት ሲሆን ከሳሽ እና ተከሳሽ በዚህ መዝገብ በነበራቸው ክርክር ህጉን ጠቅሰው ያቀረቡት ክርክር እንደሌለ ከመዝገቡ መረዳት ተችሏል፡፡ በመዝገቡ ላይ ክስ የቀረበበት ወገን መከላከያ ሊያቀርብ ከሚገባ በቀር በሰበር ውሳኔ ስለተሰጠበት ክስ ሊቀርብ ስለማይገባ ፍርድ ቤቱን ማሳሳት ወንጀል ተፈጽሟል ሊባል አይችልም፡፡
በወንጀል ሕግ አንቀጽ 452 ላይ የተመለከተውን የወንጀል ፍሬ ነገር የሚያቋቁም ድርጊት ስለመሆኑ ጉዳዩ የማየት ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ቀርቦ የተሰጠ የጥፋተኝነት ውሳኔ ከማመልከቻው ጋር አልቀረበም፡፡ በመሆኑም የወንጀል ድርጊት ተፈጽሟል በሚል የቀረበውን አቤቱታ አልተቀበለውም፡፡
በሌላ በኩል ዳግም ዳኝነት ሊጠየቅ የሚችለው ጉዳዩን ካወቀበት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሲሆን ተከሳሸ ለአቤቱታው ምክንያት እንደሆነ ያነሱት የሰበር ውሳኔ በቅጽ 22 ታትሞ የወጣው እና እንደሚታወቅ ግምት የሚወሰደው ከመስከረም ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ሲሆን አቤቱታው የቀረበው የካቲት 3 ቀን 2012 ዓ.ም በመሆኑ ጊዜውን ጠብቆ የቀረበ አይደለም፡፡ በጥቅሉ ተከሳሽ ያቀረቡት አቤቱታ የህግ ክርክር ላይ በወቅቱ ሰበር ውሳኔ ከመስጠቱም በፊት አቅርበው ሊከራከሩበት ሲችሉ በመሆኑና የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6 ላይ የተመለከቱትን ሁኔታዎች የማያሟላ በመሆኑ እና በማስረጃ ላይ የተፈጸመ ወንጀል ስለሌለ ፍርድ ቤቱ አቤቱታውን አልተቀበለውም፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
1. ተከሳሽ ዳግም ዳኝነት እንዲታይልኝ በማለት ያቀረቡትን አቤቱታ ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎታል፡፡
2. መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነበብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
--------------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 262210
ጥቅምት 02 ቀን 2013 ዓ/ም
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
ከሣሾች፡- 1 - ሚ/ር አብዲ መሐመድ አብዲ
2 - ሚ/ር አማር አሊ አብዱ
ተከሣሽ፡- ሚ/ር ጀምስ ክረጅቺ
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሠጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
ለዚህ ፍርድ መነሻ የሆነው የከሣሽ ጠበቃ በመጋቢት 10 ቀን 2010 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ ከሳሾች እና ተከሳሽ ታህሳስ 12 ቀን 2008 ዓ.ም አብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተባለ ኩባንያ አቋቁመን የማዕድን ስራዎችን ስናከናውን ቆይተናል፡፡ ተከሳሽ የማህበሩ ስራ አስኪያጅ ሲሆኑ በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ፣ በመመስረቻ ጽሁፍ እና በንግድ ህጉ የተጣለባቸውን ኃላፊነት እየተወጡ አይደለም፡፡ ለዚህም ምክንያቱ የተከሳሽ ቋሚ የመኖሪያ አድራሻ አሜሪካ በመሆኑ እና ድርጅቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያካሂደውን የማዕድን ማምረት ስራ የእለት ተእለት እንቅስቃሴ መከታተል አይችሉም፡፡ ሌላው በመተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 13 መሰረት የማህበሩን ሂሳብ ኦዲት ማስደረግ እና በበጀት አመቱ ማብቂያ ለጠቅላላ ጉባኤ የማቅረብ ግዴታውን አልተወጣም፡፡ ተከሳሽ በአሜሪካ ሀገር በስራ አስኪያጅነት የሚያንቀሳቅሱት ቤታ ትሬዲንግ የተባለ ኩባንያ ያላቸው ሲሆን ይህ ኩባንያ ኢትዮጵያ ውስጥ የማዕድን ማምረት ከሚሰራው አብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማዕድን ገዝቶ ለገበያ የማቅረብ ስራ ይሰራል፡፡ በዚህም ሀገሪቷ ልታገኝ የሚገባትን የውጪ ምንዛሬ አሳጥቷል፤ የድርጅቱንም ጥቅም ጎድቷል፡፡ በተጨማሪም ማህበሩ ሲመሰረት ለማህበረሰቡ ለልማት ተሳትፎ ለማድረግ የተገባውን ቃል እንዳይፈጸም ስላደረገ የማህበሩ መልካም ስም እና ዝና እንዲቀንስ አድርጓል፡፡ በሌላ በኩል የማህበሩን ገንዘብ ለሶስተኛ ወገኖች ያለ ምንም ምክንያት የሚከፍል መሆኑን ስለደረስንበት የማህበሩ ሂሳብ በገለልተኛ ሂሳብ አዋቂ እንዲጣራልን እንዲሁም ተከሳሽ ከማህበር ስራ አስኪያጅነት ስልጣኑ እንዲነሳልን በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል ፡፡
የተከሳሽ ጠበቃ በሐምሌ 30 ቀን 2010 ዓ/ም በተፃፈ መልስ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አቅርበው ፍርድ ቤቱ ሳይቀበላቸው ቀርቷል፡፡በፍሬ ጉዳዩ ላይ በሰጡት መልስ ፍርድ ቤቱ በሚሾመው ገለልተኛ ኦዲተር የማህበሩ ሂሳብ ቢጣራ ምንም አይነት ተቃውሞ የለኝም፡፡ ከሳሾች በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ሰጥተናል ማለት ያቀረቡት ማስረጃ እንደ ማስጠንቀቂያ ሊያሟላ የሚገባውን ነገር ያላሟላ በመሆኑ ከማስረጃነት ሊፋቅ ይገባል፡፡ተከሳሽ የማህበሩ ስራ አስኪያጅ ብቻ ሳይሆን ዋነኛ ባለድርሻም ጭምር ሲሆን የተከሳሽ ዜግነት አሜሪካዊ መሆኑን በማጉላት ሥራውን በአግባቡ ላለመወጣት በምክንያትነት አጉልተው ለማሳየት ይሞክሩ እንጂ ከሳሾችም አሜሪካውያን ዜጎች ናቸው፡፡ የማህበሩ አመራር በከሳሾች ሲመራ የነበረ ሲሆን በእነሱ አመራር ስር ከነበረበት ወቅት ውጪ አንድም ጊዜ ኦዲት ያልተደረገበት አጋጣሚ ስላልነበረ በዚህ ረገድ የቀረበው ሀሰት ነው፡፡ ድርጅቱ ለኦሮሚያ መንግስት ቃል የገባውን ማህበራዊ ግዴታ ለመወጣት እየሰራ ባለበት ወቅት በተለያዩ ፍሬ አልባ ክሶች ድርጅቱን እና ስራ አስኪያጁን በመክሰስ እንቅፋት የሆኑት ከሳሾች ራሳቸው እንጂ ተከሳሽ አይደለም፡፡ አንድ የኩባንያ ስራ አስኪያጅ ከስራው እንዲነሳ የሚጠየቀው ስራውን በአግባቡ ሊመራ ያልቻለ መሆኑ በግልጽ የተረጋገጠ እንደሆነ ብቻ ስለሆነ ከሳሾች ደግሞ ለዚህ ማስረጃ ስላላቀረቡ ክሱ ውድቅ ይደረግልን፡፡ ከሳሾች አቤቱታውን ያቀረቡት ያለባቸውን ዕዳ ላለመክፈል እንዲሁም የድርጅቱን ገንዘብ ያላግባብ ለመጠቀም ካላቸው ፍላጎት ያለምንም ምክንያት ያቀረቡት ጥያቄ ነው፡፡ በመሆኑም ፍርድ ቤቱ ይህንን ተመልክቶ ክሱን ሙሉ በሙሉ ውድቅ በማድረግ ከክሱ ያሰናብተን በማለት መልሳቸውን አቅርበዋል፡፡ የሠነድ እና የምስክሮች ስም ዝርዝር አያይዘው አቅርበዋል፡፡
ይህ ችሎቱም ግራ ቀኙን ባከራከሩ ፍሬ,ነገሮች ምስክሮቻቸውን አቅርበው እንዲያሰሙ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት አንድ የጋራ ምስክር እና በከሳሾች በኩል አንድ ምስክር አቅርበው አሰምተዋል፡፡የአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሂሳብ ማጣራት ተከናውኖ እንዲቀርብ በተሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር የተመደበ ኦዲተር የሂሳብ ማጣራት ሪፖርት አቅርቧል፡፡
ፍርድ
በወንጀል ሕግ አንቀጽ 452 ላይ የተመለከተውን የወንጀል ፍሬ ነገር የሚያቋቁም ድርጊት ስለመሆኑ ጉዳዩ የማየት ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ቀርቦ የተሰጠ የጥፋተኝነት ውሳኔ ከማመልከቻው ጋር አልቀረበም፡፡ በመሆኑም የወንጀል ድርጊት ተፈጽሟል በሚል የቀረበውን አቤቱታ አልተቀበለውም፡፡
በሌላ በኩል ዳግም ዳኝነት ሊጠየቅ የሚችለው ጉዳዩን ካወቀበት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሲሆን ተከሳሸ ለአቤቱታው ምክንያት እንደሆነ ያነሱት የሰበር ውሳኔ በቅጽ 22 ታትሞ የወጣው እና እንደሚታወቅ ግምት የሚወሰደው ከመስከረም ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ሲሆን አቤቱታው የቀረበው የካቲት 3 ቀን 2012 ዓ.ም በመሆኑ ጊዜውን ጠብቆ የቀረበ አይደለም፡፡ በጥቅሉ ተከሳሽ ያቀረቡት አቤቱታ የህግ ክርክር ላይ በወቅቱ ሰበር ውሳኔ ከመስጠቱም በፊት አቅርበው ሊከራከሩበት ሲችሉ በመሆኑና የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 6 ላይ የተመለከቱትን ሁኔታዎች የማያሟላ በመሆኑ እና በማስረጃ ላይ የተፈጸመ ወንጀል ስለሌለ ፍርድ ቤቱ አቤቱታውን አልተቀበለውም፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
1. ተከሳሽ ዳግም ዳኝነት እንዲታይልኝ በማለት ያቀረቡትን አቤቱታ ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎታል፡፡
2. መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነበብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
--------------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 262210
ጥቅምት 02 ቀን 2013 ዓ/ም
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
ከሣሾች፡- 1 - ሚ/ር አብዲ መሐመድ አብዲ
2 - ሚ/ር አማር አሊ አብዱ
ተከሣሽ፡- ሚ/ር ጀምስ ክረጅቺ
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሠጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
ለዚህ ፍርድ መነሻ የሆነው የከሣሽ ጠበቃ በመጋቢት 10 ቀን 2010 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ ከሳሾች እና ተከሳሽ ታህሳስ 12 ቀን 2008 ዓ.ም አብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተባለ ኩባንያ አቋቁመን የማዕድን ስራዎችን ስናከናውን ቆይተናል፡፡ ተከሳሽ የማህበሩ ስራ አስኪያጅ ሲሆኑ በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ፣ በመመስረቻ ጽሁፍ እና በንግድ ህጉ የተጣለባቸውን ኃላፊነት እየተወጡ አይደለም፡፡ ለዚህም ምክንያቱ የተከሳሽ ቋሚ የመኖሪያ አድራሻ አሜሪካ በመሆኑ እና ድርጅቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያካሂደውን የማዕድን ማምረት ስራ የእለት ተእለት እንቅስቃሴ መከታተል አይችሉም፡፡ ሌላው በመተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 13 መሰረት የማህበሩን ሂሳብ ኦዲት ማስደረግ እና በበጀት አመቱ ማብቂያ ለጠቅላላ ጉባኤ የማቅረብ ግዴታውን አልተወጣም፡፡ ተከሳሽ በአሜሪካ ሀገር በስራ አስኪያጅነት የሚያንቀሳቅሱት ቤታ ትሬዲንግ የተባለ ኩባንያ ያላቸው ሲሆን ይህ ኩባንያ ኢትዮጵያ ውስጥ የማዕድን ማምረት ከሚሰራው አብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማዕድን ገዝቶ ለገበያ የማቅረብ ስራ ይሰራል፡፡ በዚህም ሀገሪቷ ልታገኝ የሚገባትን የውጪ ምንዛሬ አሳጥቷል፤ የድርጅቱንም ጥቅም ጎድቷል፡፡ በተጨማሪም ማህበሩ ሲመሰረት ለማህበረሰቡ ለልማት ተሳትፎ ለማድረግ የተገባውን ቃል እንዳይፈጸም ስላደረገ የማህበሩ መልካም ስም እና ዝና እንዲቀንስ አድርጓል፡፡ በሌላ በኩል የማህበሩን ገንዘብ ለሶስተኛ ወገኖች ያለ ምንም ምክንያት የሚከፍል መሆኑን ስለደረስንበት የማህበሩ ሂሳብ በገለልተኛ ሂሳብ አዋቂ እንዲጣራልን እንዲሁም ተከሳሽ ከማህበር ስራ አስኪያጅነት ስልጣኑ እንዲነሳልን በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል ፡፡
የተከሳሽ ጠበቃ በሐምሌ 30 ቀን 2010 ዓ/ም በተፃፈ መልስ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አቅርበው ፍርድ ቤቱ ሳይቀበላቸው ቀርቷል፡፡በፍሬ ጉዳዩ ላይ በሰጡት መልስ ፍርድ ቤቱ በሚሾመው ገለልተኛ ኦዲተር የማህበሩ ሂሳብ ቢጣራ ምንም አይነት ተቃውሞ የለኝም፡፡ ከሳሾች በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ሰጥተናል ማለት ያቀረቡት ማስረጃ እንደ ማስጠንቀቂያ ሊያሟላ የሚገባውን ነገር ያላሟላ በመሆኑ ከማስረጃነት ሊፋቅ ይገባል፡፡ተከሳሽ የማህበሩ ስራ አስኪያጅ ብቻ ሳይሆን ዋነኛ ባለድርሻም ጭምር ሲሆን የተከሳሽ ዜግነት አሜሪካዊ መሆኑን በማጉላት ሥራውን በአግባቡ ላለመወጣት በምክንያትነት አጉልተው ለማሳየት ይሞክሩ እንጂ ከሳሾችም አሜሪካውያን ዜጎች ናቸው፡፡ የማህበሩ አመራር በከሳሾች ሲመራ የነበረ ሲሆን በእነሱ አመራር ስር ከነበረበት ወቅት ውጪ አንድም ጊዜ ኦዲት ያልተደረገበት አጋጣሚ ስላልነበረ በዚህ ረገድ የቀረበው ሀሰት ነው፡፡ ድርጅቱ ለኦሮሚያ መንግስት ቃል የገባውን ማህበራዊ ግዴታ ለመወጣት እየሰራ ባለበት ወቅት በተለያዩ ፍሬ አልባ ክሶች ድርጅቱን እና ስራ አስኪያጁን በመክሰስ እንቅፋት የሆኑት ከሳሾች ራሳቸው እንጂ ተከሳሽ አይደለም፡፡ አንድ የኩባንያ ስራ አስኪያጅ ከስራው እንዲነሳ የሚጠየቀው ስራውን በአግባቡ ሊመራ ያልቻለ መሆኑ በግልጽ የተረጋገጠ እንደሆነ ብቻ ስለሆነ ከሳሾች ደግሞ ለዚህ ማስረጃ ስላላቀረቡ ክሱ ውድቅ ይደረግልን፡፡ ከሳሾች አቤቱታውን ያቀረቡት ያለባቸውን ዕዳ ላለመክፈል እንዲሁም የድርጅቱን ገንዘብ ያላግባብ ለመጠቀም ካላቸው ፍላጎት ያለምንም ምክንያት ያቀረቡት ጥያቄ ነው፡፡ በመሆኑም ፍርድ ቤቱ ይህንን ተመልክቶ ክሱን ሙሉ በሙሉ ውድቅ በማድረግ ከክሱ ያሰናብተን በማለት መልሳቸውን አቅርበዋል፡፡ የሠነድ እና የምስክሮች ስም ዝርዝር አያይዘው አቅርበዋል፡፡
ይህ ችሎቱም ግራ ቀኙን ባከራከሩ ፍሬ,ነገሮች ምስክሮቻቸውን አቅርበው እንዲያሰሙ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት አንድ የጋራ ምስክር እና በከሳሾች በኩል አንድ ምስክር አቅርበው አሰምተዋል፡፡የአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሂሳብ ማጣራት ተከናውኖ እንዲቀርብ በተሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር የተመደበ ኦዲተር የሂሳብ ማጣራት ሪፖርት አቅርቧል፡፡
ፍርድ
ቤቱም ተከሳሽ ከአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት ሊሻሩ ይገባል ወይስ አይገባም የሚለውን ጭብጥ በመመስረት የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ አግባብነት ካለው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምሯል፡፡
ከሳሾች ተከሳሽ ከስራ አስኪያጅነት እንዲነሱ የጠየቁት ሲሆን ተከሳሽ ከአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት ሊሻሩ ይገባል ወይስ አይገባም የሚለውን ነጥብ ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል፡፡አንድ በህግ አግባብ የተቋቋመ የንግድ ማህበር የተመሰረተበትን ዓላማ ማለትም በማህበሩ መመስረቻ ጽሑፍ አሳካቸዋለሁ ብሎ ያስቀመጣቸውን የንግድ ዓላማዎች በአግባቡ በማሣካት ማህበርተኞችን፣ ሦስተኛ ወገኖችን ተጠቃሚ ማድረግ እና ጉዳትም እንዳይደርስባቸው መከላከል ይችል ዘንድ የንግድ ማህበሩ በሕጉና ሕጉን መሠረት በማድረግ ሊመራ ይገባል፡፡ የንግድ ማህበሮች በተለይም የተወሰነ ኃላፊነት ያላቸው የንግድ ማህበሮች /Limited Liability company/ ማለትም አክሲዮን ማህበር /Share company/ እና የተወሰነ ኃላፊነት ያለው የግል ማህበር /Private Limited Company/ በተለያዩ የንግድ ዓላማዎች መቋቋም መስፋፋት በሀገር የኢኮኖሚ እድገት እና እንቅስቃሴ ላይ ትልቅ ሚና ያላቸው በመሆኑ ይህን ሚናቸውን በአግባቡ ማበርከት ይችሉ ዘንድ እነዚህ አይነት የንግድ ማህበራት ካላቸው ልዩ ባህሪ አኳያ በሶስተኛ ወገኞች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ መከላከል ይቻል ዘንድ የንግድ ማህበሩ በሕጉ፣ በመመስረቻ ጽሑፍ እና በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት ሊመራ እና ሊተዳደር፣ የማህበሩ አስተዳደሪዎች ሥራ አስኪያጆች ማህበርተኞች በሕግ በመመስረቻ ጽሑፍ፣ በመተዳደሪያ ደንቡ የተጣለባቸውን ሀላፊነት በአግባቡ እና በግዜው ሊፈጽሙ ይገባል፡፡ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ የተሾመው ሠው በሕግ፣ በማህበሩ መመመስረቻ ጽሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ የተሠጡትን ስልጣን፣ የተጣሉበትን ኃላፊነት በጊዜው እና በአግባቡ መፈፀም ሲኖርበት ካልፈፀመ በዚህ ምክንያትም ማህበርተኛው በማህበሩ ውስጥ ያለውን መብት መጠቀም ካልቻለ ማህበርተኛው መብቱ እንዲከበርለት ጥያቄውን ለፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡ የተወሰነ ሃላፊነት ያለው የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ ሆኖ የተሾመ ሠው ከዚህ ስልጣኑ በሾሙት ማህበርተኞች ወይም በፍርድ ቤት በሚሰጥ ውሣኔ አማካኝነት እንዲሻር ሊደረግ ይችላል፡፡ይህም በንግድ ሕግ ቁጥር 527/2/5/ ሥር ተመልክቷል፡፡
ፍርድ ቤት ሥራ አስኪያጅ እንዲሻር የሚወሰነው ሥራ አስኪያጁን ከስልጣኑ ለማሻር የሚያስችል በቂ ምክንያት ያለ መሆኑን ያረጋገጠ ሲሆን ብቻ ነው፡፡ ስለሆነም የቀረበው ምክንያት ስራ አስኪያጅን ለመሻር የሚያበቃ በቂ ምክንያት ነው ተብሎ ሊወሰድ የሚችለው ሥራ አስኪያጅ በሕግ፤ በማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ መፈፀም ያለበትን ኃላፊነት በጊዜው እና በአግባቡ ሳይፈጽም ከቀረ፤ መፈፀም የለበትም የተባለውን ተግባር ከፈፀመ፤ የማህበሩን የማህበርተኞችን መብትና ጥቅም በሚጐዳ መልኩ ከፈፀመ እና የሥራ አስኪያጅ በስልጣኑ መቆየት ማህበሩ የተቋቋመበትን ዓላማ እንዳያሳካ የሚያደረግ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ጉዳት የሚያደርግ ከሆነ ነው፡፡
በተያዘው ጉዳይ ከሳሾች ተከሳሽ ከስራ አስከያጅነት እንዲነሱ የጠየቁት አንደኛው ምክንያታቸው ተከሳሽ በሥራ አስኪጅነት የሚመሩትና አሜሪካ አገር የሚገኝ ቤታ ትሬዲንግ ግራ ቀኙ ባለአክሲዮን ከሆኑበት ማህበር የማዕድን ምርት እንዲገዛ በማድረጋቸው ማህበሩ የማዕድን ምርቱ ጀርመን አገር ለስታርባክስ ለተባለ ድርጅት ቢሸጥ ሊያገኘው የሚችለውን ጥቅም በተከሳሽ ሥራ አስኪያጅነት እንዲያጣ አድርገዋል፤ ተከሳሽ አሜሪካን አገር በሚገኘው ቤታ ትሬዲንግ ሥራ አስኪያጅ በመሆናቸው የጥቅም ግጭት ተፈጥሯል የሚል ሲሆን ተከሳሽ በአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪጅ ሆነው ሲሰሩ አሜሪካን አገር ለሚገኘውና በተከሳሽ ስራ አስኪያጅነት ለሚተዳደረው ቤታ ትሬዲንግ የማዕድን ምርት በመሸጥ ማህበሩ ሊያገኘው የሚችለውን ገቢ ያጣ መሆኑን ከሳሾች አቅርበው ያሰሟቸው ምስክሮችም ሆኑ የቀረቡት የሠነድ ማስረጀዎች ያላስረዱ እና በከሳሾች ጠያቂነት የተሾመው ኦዲተር ያቀረበው የሂሳብ ማጣራት ሪፖርት ላይ በክፍተት መልክ ተለይቶ አልቀረበም፡፡ተከሳሽ የአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅ በመሆናቸው በአሜሪካ አገር የሚገኘው ቤታ ትሬዲንግ የተባለ ድርጅት በሥራ አስኪያጅነት በመምራታቸው የተፈጠረ የጥቅም ግጭት መኖሩ ከሳሾች ባላስረዱበት ሁኔታ የጥቅም ግጭት ተፈጥሯል በማለት ያነሱት ክርክር ተገቢነት ያለው አይደለም፡፡ስለሆነም ተከሳሽ በዚህ ምክንያት ከሥራ አስኪያጅነት እንዲነሱ የቀረበው ጥያቄ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም፡፡
ተከሳሽ የመኖሪያ አድራሻቸው አሜሪካ በመሆኑ የሥራ አስኪጅነት ኃላፊነታቸው መወጣት አልቻሉም፤ ማህበሩ የገባው ማህበራዊ ኃላፊነት በተከሳሽ ምክንያት ሊወጣ ባለመቻሉ ከአካባቢ ማህበረሰብ መልካም ግንኙነት ሊኖረው አልቻለም፤ ተከሳሽ ኃላፊነታቸው ስላልተወጡ በማህበሩ ላይ ጉዳት ደርሶበታል በማለት ተከሳሽ ከአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት እንዲነሱ ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡ተከሳሽ በአንፃሩ ተከሳሽ ነዋሪነታቸው አሜሪካ ቢሆንም ማህበሩን በሥራ አስኪያጅነት ለመምራት አለመቸገራቸውን፤ ማህበሩ የገባው ማህበራዊ ግዴታ ሊወጣ ያልቻለው በከሳሾች ምክንያት እንጂ በተከሳሽ ኃላፊነት አለመወጣት እንዳልሆነ እንዲሁም ተከሳሽ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመሆን ሊፈፅሙት ሲገባ ያልተወጡት ኃላፊነት አለመኖሩን በመግለፅ ክደው ተከራክረዋል፡፡
ተከሳሽ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመሆን ማህበሩ ከመንግስት ጋር ባደረገው አስተዳደራዊ ስምምነት መሰረት ምርት በሚያመርትበት አካባቢ የገባው የማህበራዊ ኃላፊነት ካለው የንግድ ሥራ እና ገቢ አንፃር መፈፀም እየቻለ በተከሳሽ ምክንያት ሳይፈፀም የቀረ ስለመሆኑ በከሳሾች በኩል የቀረበ ማስረጃ የለም፡፡
የተከሳሽ አሜሪካን በቋሚነት መኖር በማህበሩ ሥራ ላይ የፈጠረው ክፍተት መኖር አለመኖሩን በተመለከተ ፍርድ ቤት ቀርበው ከተሰሙት ሁለት ምስክሮች እና በሂሳብ ማጣራት ሪፖርት ላይ የማህበሩ ሰነዶች አቀማመጥ ክፍተት መፈጠሩን፣ ማህበሩ ከኦሮሚያ ፖሊስ እና አስተዳደር ጋር ያለው ግንኙነት ሥራ አስኪያጁ በቅርበት እየተከታተሉ ባለመሆኑ የማህበሩ ምርት መያዙን ተከሳሽ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመሆን ማህበሩ ከሦስተኛ ወገኖች በቅድሚያ ክፍያ መልክ የከፈለው ገንዘብ መሰብሰብም ሆነ ሽያጭ የተደረገባቸው ምርቶች ምርቶች ከሦስተኛ ወገን ተከታትሎ መረከብ ላይ ክፍተት እንዳለ፣ በማህበሩ ስም ከቀረጥ ነፃ የገባ ተሸከርካሪ ሊብሬና ሰሌዳ ሳይወጣለት የማህበሩ የማዕድን ፈቃድ ተከሳሽ በመመለሳቸው ምክንያት ማህበሩ የተሸከርካሪው ቀረጥና ግብር እንዲከፍል መጠየቁን፣ የማህበሩ ገንዘብ ከማህበሩ የባንክ ሂሳብ ውጪ በማህበሩ ሰራተኞች ወጪ ተደርጎ በግል የባንክ ሂሳባቸው እንዲቀመጥ እና ከግለሰቦቹ የባንክ ሂሳብ ወጪ ተደርጎ ወደ ተከሳሽ የባንክ ሂሳብ ገቢ እንዲደረግ ማድረጋቸው እንዲሁም ተከሳሽ በግል ያላቸው ገንዘብ ከማህበሩ ዋና ገንዘብ ከሳሾች ሳያውቁና ሳይስማሙ ያለምንም በቂ ማስረጃ በማህበሩ የገንዘብ እጥረት ተከስቷል በሚል ምክንያት ብር 5,055,563.19 ከማህበሩ ሊከፈለኝ የሚገባ ገንዘብ አለ በማለት በሂሳብ ማጣራት ሂደት መጠየቃቸው ሲታይ ተከሳሽ በማህበሩ መ
ከሳሾች ተከሳሽ ከስራ አስኪያጅነት እንዲነሱ የጠየቁት ሲሆን ተከሳሽ ከአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት ሊሻሩ ይገባል ወይስ አይገባም የሚለውን ነጥብ ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል፡፡አንድ በህግ አግባብ የተቋቋመ የንግድ ማህበር የተመሰረተበትን ዓላማ ማለትም በማህበሩ መመስረቻ ጽሑፍ አሳካቸዋለሁ ብሎ ያስቀመጣቸውን የንግድ ዓላማዎች በአግባቡ በማሣካት ማህበርተኞችን፣ ሦስተኛ ወገኖችን ተጠቃሚ ማድረግ እና ጉዳትም እንዳይደርስባቸው መከላከል ይችል ዘንድ የንግድ ማህበሩ በሕጉና ሕጉን መሠረት በማድረግ ሊመራ ይገባል፡፡ የንግድ ማህበሮች በተለይም የተወሰነ ኃላፊነት ያላቸው የንግድ ማህበሮች /Limited Liability company/ ማለትም አክሲዮን ማህበር /Share company/ እና የተወሰነ ኃላፊነት ያለው የግል ማህበር /Private Limited Company/ በተለያዩ የንግድ ዓላማዎች መቋቋም መስፋፋት በሀገር የኢኮኖሚ እድገት እና እንቅስቃሴ ላይ ትልቅ ሚና ያላቸው በመሆኑ ይህን ሚናቸውን በአግባቡ ማበርከት ይችሉ ዘንድ እነዚህ አይነት የንግድ ማህበራት ካላቸው ልዩ ባህሪ አኳያ በሶስተኛ ወገኞች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ መከላከል ይቻል ዘንድ የንግድ ማህበሩ በሕጉ፣ በመመስረቻ ጽሑፍ እና በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት ሊመራ እና ሊተዳደር፣ የማህበሩ አስተዳደሪዎች ሥራ አስኪያጆች ማህበርተኞች በሕግ በመመስረቻ ጽሑፍ፣ በመተዳደሪያ ደንቡ የተጣለባቸውን ሀላፊነት በአግባቡ እና በግዜው ሊፈጽሙ ይገባል፡፡ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ የተሾመው ሠው በሕግ፣ በማህበሩ መመመስረቻ ጽሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ የተሠጡትን ስልጣን፣ የተጣሉበትን ኃላፊነት በጊዜው እና በአግባቡ መፈፀም ሲኖርበት ካልፈፀመ በዚህ ምክንያትም ማህበርተኛው በማህበሩ ውስጥ ያለውን መብት መጠቀም ካልቻለ ማህበርተኛው መብቱ እንዲከበርለት ጥያቄውን ለፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡ የተወሰነ ሃላፊነት ያለው የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ ሆኖ የተሾመ ሠው ከዚህ ስልጣኑ በሾሙት ማህበርተኞች ወይም በፍርድ ቤት በሚሰጥ ውሣኔ አማካኝነት እንዲሻር ሊደረግ ይችላል፡፡ይህም በንግድ ሕግ ቁጥር 527/2/5/ ሥር ተመልክቷል፡፡
ፍርድ ቤት ሥራ አስኪያጅ እንዲሻር የሚወሰነው ሥራ አስኪያጁን ከስልጣኑ ለማሻር የሚያስችል በቂ ምክንያት ያለ መሆኑን ያረጋገጠ ሲሆን ብቻ ነው፡፡ ስለሆነም የቀረበው ምክንያት ስራ አስኪያጅን ለመሻር የሚያበቃ በቂ ምክንያት ነው ተብሎ ሊወሰድ የሚችለው ሥራ አስኪያጅ በሕግ፤ በማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ መፈፀም ያለበትን ኃላፊነት በጊዜው እና በአግባቡ ሳይፈጽም ከቀረ፤ መፈፀም የለበትም የተባለውን ተግባር ከፈፀመ፤ የማህበሩን የማህበርተኞችን መብትና ጥቅም በሚጐዳ መልኩ ከፈፀመ እና የሥራ አስኪያጅ በስልጣኑ መቆየት ማህበሩ የተቋቋመበትን ዓላማ እንዳያሳካ የሚያደረግ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ጉዳት የሚያደርግ ከሆነ ነው፡፡
በተያዘው ጉዳይ ከሳሾች ተከሳሽ ከስራ አስከያጅነት እንዲነሱ የጠየቁት አንደኛው ምክንያታቸው ተከሳሽ በሥራ አስኪጅነት የሚመሩትና አሜሪካ አገር የሚገኝ ቤታ ትሬዲንግ ግራ ቀኙ ባለአክሲዮን ከሆኑበት ማህበር የማዕድን ምርት እንዲገዛ በማድረጋቸው ማህበሩ የማዕድን ምርቱ ጀርመን አገር ለስታርባክስ ለተባለ ድርጅት ቢሸጥ ሊያገኘው የሚችለውን ጥቅም በተከሳሽ ሥራ አስኪያጅነት እንዲያጣ አድርገዋል፤ ተከሳሽ አሜሪካን አገር በሚገኘው ቤታ ትሬዲንግ ሥራ አስኪያጅ በመሆናቸው የጥቅም ግጭት ተፈጥሯል የሚል ሲሆን ተከሳሽ በአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪጅ ሆነው ሲሰሩ አሜሪካን አገር ለሚገኘውና በተከሳሽ ስራ አስኪያጅነት ለሚተዳደረው ቤታ ትሬዲንግ የማዕድን ምርት በመሸጥ ማህበሩ ሊያገኘው የሚችለውን ገቢ ያጣ መሆኑን ከሳሾች አቅርበው ያሰሟቸው ምስክሮችም ሆኑ የቀረቡት የሠነድ ማስረጀዎች ያላስረዱ እና በከሳሾች ጠያቂነት የተሾመው ኦዲተር ያቀረበው የሂሳብ ማጣራት ሪፖርት ላይ በክፍተት መልክ ተለይቶ አልቀረበም፡፡ተከሳሽ የአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅ በመሆናቸው በአሜሪካ አገር የሚገኘው ቤታ ትሬዲንግ የተባለ ድርጅት በሥራ አስኪያጅነት በመምራታቸው የተፈጠረ የጥቅም ግጭት መኖሩ ከሳሾች ባላስረዱበት ሁኔታ የጥቅም ግጭት ተፈጥሯል በማለት ያነሱት ክርክር ተገቢነት ያለው አይደለም፡፡ስለሆነም ተከሳሽ በዚህ ምክንያት ከሥራ አስኪያጅነት እንዲነሱ የቀረበው ጥያቄ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም፡፡
ተከሳሽ የመኖሪያ አድራሻቸው አሜሪካ በመሆኑ የሥራ አስኪጅነት ኃላፊነታቸው መወጣት አልቻሉም፤ ማህበሩ የገባው ማህበራዊ ኃላፊነት በተከሳሽ ምክንያት ሊወጣ ባለመቻሉ ከአካባቢ ማህበረሰብ መልካም ግንኙነት ሊኖረው አልቻለም፤ ተከሳሽ ኃላፊነታቸው ስላልተወጡ በማህበሩ ላይ ጉዳት ደርሶበታል በማለት ተከሳሽ ከአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት እንዲነሱ ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡ተከሳሽ በአንፃሩ ተከሳሽ ነዋሪነታቸው አሜሪካ ቢሆንም ማህበሩን በሥራ አስኪያጅነት ለመምራት አለመቸገራቸውን፤ ማህበሩ የገባው ማህበራዊ ግዴታ ሊወጣ ያልቻለው በከሳሾች ምክንያት እንጂ በተከሳሽ ኃላፊነት አለመወጣት እንዳልሆነ እንዲሁም ተከሳሽ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመሆን ሊፈፅሙት ሲገባ ያልተወጡት ኃላፊነት አለመኖሩን በመግለፅ ክደው ተከራክረዋል፡፡
ተከሳሽ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመሆን ማህበሩ ከመንግስት ጋር ባደረገው አስተዳደራዊ ስምምነት መሰረት ምርት በሚያመርትበት አካባቢ የገባው የማህበራዊ ኃላፊነት ካለው የንግድ ሥራ እና ገቢ አንፃር መፈፀም እየቻለ በተከሳሽ ምክንያት ሳይፈፀም የቀረ ስለመሆኑ በከሳሾች በኩል የቀረበ ማስረጃ የለም፡፡
የተከሳሽ አሜሪካን በቋሚነት መኖር በማህበሩ ሥራ ላይ የፈጠረው ክፍተት መኖር አለመኖሩን በተመለከተ ፍርድ ቤት ቀርበው ከተሰሙት ሁለት ምስክሮች እና በሂሳብ ማጣራት ሪፖርት ላይ የማህበሩ ሰነዶች አቀማመጥ ክፍተት መፈጠሩን፣ ማህበሩ ከኦሮሚያ ፖሊስ እና አስተዳደር ጋር ያለው ግንኙነት ሥራ አስኪያጁ በቅርበት እየተከታተሉ ባለመሆኑ የማህበሩ ምርት መያዙን ተከሳሽ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመሆን ማህበሩ ከሦስተኛ ወገኖች በቅድሚያ ክፍያ መልክ የከፈለው ገንዘብ መሰብሰብም ሆነ ሽያጭ የተደረገባቸው ምርቶች ምርቶች ከሦስተኛ ወገን ተከታትሎ መረከብ ላይ ክፍተት እንዳለ፣ በማህበሩ ስም ከቀረጥ ነፃ የገባ ተሸከርካሪ ሊብሬና ሰሌዳ ሳይወጣለት የማህበሩ የማዕድን ፈቃድ ተከሳሽ በመመለሳቸው ምክንያት ማህበሩ የተሸከርካሪው ቀረጥና ግብር እንዲከፍል መጠየቁን፣ የማህበሩ ገንዘብ ከማህበሩ የባንክ ሂሳብ ውጪ በማህበሩ ሰራተኞች ወጪ ተደርጎ በግል የባንክ ሂሳባቸው እንዲቀመጥ እና ከግለሰቦቹ የባንክ ሂሳብ ወጪ ተደርጎ ወደ ተከሳሽ የባንክ ሂሳብ ገቢ እንዲደረግ ማድረጋቸው እንዲሁም ተከሳሽ በግል ያላቸው ገንዘብ ከማህበሩ ዋና ገንዘብ ከሳሾች ሳያውቁና ሳይስማሙ ያለምንም በቂ ማስረጃ በማህበሩ የገንዘብ እጥረት ተከስቷል በሚል ምክንያት ብር 5,055,563.19 ከማህበሩ ሊከፈለኝ የሚገባ ገንዘብ አለ በማለት በሂሳብ ማጣራት ሂደት መጠየቃቸው ሲታይ ተከሳሽ በማህበሩ መ
ተዳደሪያ ደንብ አንቀፅ 6 ሥር የተመለከቱት የሥራ አስኪያጅ ኃላፊነት ተገቢውን ትጋትና ክትትል በማድረግ እየፈፀሙ አለመሆናቸው ፍርድ ቤቱ መገንዘብ ችሏል፡፡
ተከሳሽ በአሜሪካ አገር የሚኖሩ መሆናቸውን አምነው ከሳሾችም ቢሆኑ የውጭ አገር ዜግነት ያላቸውና በውጭ አገር የሚኖሩ መሆኑን በመግለፅ ተከሳሽ ያቀረቡት ክርክር በተመለከተ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመርህ ደረጃ ከአገር ውጪ በመኖሩ ብቻ ከሥራ አስኪያጅነት ሊነሳ የማይችል ቢሆንም ከአገር ውጪ መኖሩን ተከትሎ በማህበሩ የንግድ ሥራም ሆነ አስተዳደራዊ ተግባራት ለመፈፀም የገደበው ከሆነ ይህንኑ ክፍተት ለሞላ የሚችል የማህበሩ አባል አልያም የማህበሩ አባል ያልሆነ ሦስተኛ ወገን የሆነ ሠው በማህበሩ ሥራ አስኪያጅነት በማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ አንቀጽ 8(1) መሰረት ከሚሾም በቀር ተከሳሽ ካለባቸው ክፍተት ጋር የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሆነው የሚቀጥሉበት አግባብ አይኖርም፡፡ከሳሾች የማህበሩ ሥራ አመራር ሆነው ሥራዎች ተሳትፎ የነበራቸው መሆኑ እስካልተረጋገጠ ድረስ ለማህበሩም ሆነ ለሦስተኛ ወገኖች ተጠያቂነታቸው ለማስገባት በተስማሙትና ማህበሩ ሲቋቋም ባስገቡት መዋጮ መጠን ብቻ እንደሆነ ከንግድ ሕግ ቁጥር 510(1) ይዘት መገንዘብ የሚቻል ነው፡፡ተከሳሽ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመሆን በማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ የተጣለባቸው ኃላፊነት መወጣት ያልቻሉት በከሳሾች ምክንያት መሆኑን በመግልፅ ያቀረቡት ክርክር ማህበሩ ከ2ኛ ከሳሽ ጋር ያደረጋቸው ስምምነቶች ካሉ በሕግ አግባብ መፍትሄ እንዲያገኙ ከሚደረግ በቀር የተከሳሽ የሥራ አስኪያጅነት ኃላፊነት አለመወጣት ከከሳሾች ጋር ያለን የፍርድ ቤት ክርክርን ተከትሎ የዕግድ ትዕዛዝ በምክንያትነት መቅረቡ ተገቢነት ያለው አይደለም፡፡
ተከሳሽ የአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት በመሆን እየሰሩ ባሉበት ወቅት የማህበሩ ሥራ በትጋትና በታማኝነት እየመሩ አለመሆኑ ከቀረቡት ማስረጃዎች ማረጋገጥ ከተቻለ አንድን ሥራ አስኪያጅ በፍርድ ቤት ውሳኔ ለመሻር በቂ ምክንያቶች በመሆናቸው ተከሳሽ በንግድ ሕግ ቁጥር 527/2/5/ መሠረት ከአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት ሥራ አስኪያጅነታቸው ሊሻሩ ይገባል በማለት ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
ው ሣ ኔ
1. ተከሳሽ ከአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት ስልጣናቸው ይህ ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ተሽረዋል፡፡
2. የአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ባለአክሲዮን የሆኑት ከሳሾች እና ተከሳሽ በንግድ ሕጉ፣ በማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ መሰረት የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መርጠው እንዲሾሙ ተብሏል፡፡
3. በዚህ ችሎት በቀረበው ክስ ምክንያት ከሳሾች ያወጡት ወጪና የደረሰባቸው ኪሣራ የሚያሳይ ዝርዝር ማመልከቻ በተከሳሽ ላይ የማቅረብ መብታቸው ተጠብቋል፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
• የሂሳብ አጣሪው በመጋቢት 2012 ዓ/ም አዘጋጅተው ያቀረቡት 12 ገፅ የሂሳብ ማጣራት ሪፖርት በፍርድ ቤቱ ማህተም ተረጋግጦ በማስረጃነት ከፍርዱ ቅጂ ጋር ለግራ ቀኙ እንዲሰጣቸው ታዟል፡፡
• ይግባኝ ለጠየቀ መዝገቡ ተገልብጦ ይሠጠው፡፡
መዝገቡ በውሳኔ እልባት ስላገኘ ተዘግቷል፡፡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
-----------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 269480
ጳጉሜ 02 ቀን 2012 ዓ/ም
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ ፡- መካ ነስሩ
አመልካች፡- ቻይና አፍሪካ ዴቨሎፕመንት ፈንድ - ጠበቃ መስፍን እሸቱ ቀረቡ
ተጠሪ፡- ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር - በሌሉበት
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
አመልካች ህዳር 10 ቀን 2011 ዓ.ም ጽፎ ባቀረበው አቤቱታ ተጠሪ 2001 ዓ/ም በአምስት የውጪ ዜግነት ባላቸው ግለሰቦች እና ህጋዊ ሰውነት ባላቸው ድርጅቶች በብር 49,400,000 (አርባ ዘጠኝ ሚሊዮን አራት መቶ ሺህ ብር) መነሻ ካፒታል በቆዳ እና ሌጦ መለወጥ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የአምራችነት የንግድ ስራ ዓላማ የተቋቋመ የአክሲዮን ማህበር ነው፡፡ ተጠሪ ፋብሪካውን ካቋቋመ በኋላ ለሰባት አመታት ገቢ ሲየስገኝ የቆየ ቢሆንም ከ2007 ዓ/ም ጀምሮ ግን ኪሳራ ውስጥ የገባ ሲሆን ይህም በአመታዊ ኦዲት ሪፖርት የተረጋገጠ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ለተጠሪው ልዩልዩ አገልግሎት የሰጡ ገንዘብ ጠያቂዎችን ክፍያ፣ የሰራተኞች ደመወዝ፣ የግብር ክፍያዎች እንዲሁም በኪሳራው ምክንያት ተገቢውን የቆሻሻ ማጣሪያ ቴክኖሎጂ ባለመግጠሙ ምክንያት በአካባቢው ባሉ ግለሰቦች እና ከብቶች ጤና ላይ እና በመሬት ላይ ብክለት በማስከተሉ ምክንያት በአስተዳደራዊ ውሳኔ ሊዘጋ ችሏል፡፡
አመልካች በተጠሪው ውስጥ 45% የአክሲዮን ድርሻ ያለው ሲሆን 52% ድርሻ ካለው ሺነሺያን ኩርዶ ሌዘር ኮ.ሊተድ ጋር ባደረገው የኢንቨስትመንት ስምምነት በአክሲዮን ማህበሩ ውስጥ ላለው አስተዳደራዊ የመምራት የማስተዳደር ኃላፊነት እና ግዴታ የሺነሺያን ኩርዶ ሌዘር ኮ.ሊተድ ነው፡፡ አመልካች ከዚህም በተጨማሪ ከተጠሪ ላይ ብር 342,200,924 ገንዘብ መኖሩን በቻይና ሀገር ግልግል ተቋም በግንቦት 24 ቀን 2010 ዓ/ም በተሰጠው ውሳኔ መሰረት ገንዘብ ጠያቂ ነው፡፡ በመሆኑም ተጠሪው ማህበር የከሰረ መሆኑን በማረጋገጥ የመክሰር ውሳኔ በንግድ ህግ ቁጥር 968 እና ተከታዮቹ መሰረት ውሳኔ እንዲሰጥልን፤ የአመልካች ገንዘብ ጠያቂነት እና ባለአክሲዮንነት መብት ሂሳብ በሚጣራበት ወቅት እንዲጠበቅለት እንዲሁም አመልካች ተጠሪው አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር እና የማጣራት ውሳኔ ተከትሎ በሚገኝ ሀብት እና ንብረት ላይ ያለው ድርሻ ተለይቶ የመካፈል መብቱ እንዲጠበቅለት በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡በማስረጃነትም የሠነድ ማስረጃዎች አያይዘው አቅርበዋል፡፡
ተጠሪ አክሲዮን ማህበር በአመልካች የቀረበው ክስና ማስረጃ በሥራ አድራሻ እንዲደርሰው እና በጋዜጣ ጥሪ እንደረግለት ትዕዛዝ የተሰጠ ቢሆንም ጥሪውን መሰረት አድርጎ ቀርቦ ክርክሩን ባለማቅረቡ ጉዳ በሌለበት እንዲታይ ትዕዛዝ መሰጠቱን ከመዝገቡ ሂደት ማረጋገጥ ተችሏል፡፡
ፍርድ ቤቱም በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ ሊሠጥ ይገባል ወይስ አይገባም? የመክሰር ፍርድ ሊሰጥ ይገባል ከተባለ የኪሳራ ማጣራት ሥራው በምን አግባብ ሊከናወን ይገባል? የሚሉትን ጭብጦች በዋነኛነት በመያዝ መዝገቡን አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሯል፡፡
አመልካች በተጠሪ አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ ሊሠጥ ይገባል በማለት የጠየቁት ተጠሪ በንግድ ሥራው ያሉበትን ዕዳዎች መክፈል ከማይችልበት ደረጃ ላይ መድረሱን፣ የንግድ ሥራውን ከመጋቢት ወር 2008 ዓ/ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ አቁሞ ድርጅቱ በመዘጋቱ ፍርድ ቤቱ የመክሰር ፍርድ ሊሠጥበት ይገባል በማለት ሲሆን አመልካች ከተጠሪ አክሲዮን ማህበር የገንዘብ ጠያቂ መሆኑ የሚያሳይ በውጭ አገር የተሰጠ የግልግል ውሳኔ እንዲሁም ማህበሩ የሚፈለግበት የመንግስት ግብር መጠን የሚያሳዩ ማስረጃዎች አቅርበዋል፡፡
ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር በሕግ አግባብ የተቋቋመ የንግድ ማህበር ሲሆን የንግድ ማህበሩ የተቋቋመበትን ዓላማ ማሳካት ካልቻለ ማለትም ከንግድ ስራው ጋር በተያያዘ የገባውን ግዴታ መፈፀም ካልቻለ ወይም በገባው ግዴታ
ተከሳሽ በአሜሪካ አገር የሚኖሩ መሆናቸውን አምነው ከሳሾችም ቢሆኑ የውጭ አገር ዜግነት ያላቸውና በውጭ አገር የሚኖሩ መሆኑን በመግለፅ ተከሳሽ ያቀረቡት ክርክር በተመለከተ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመርህ ደረጃ ከአገር ውጪ በመኖሩ ብቻ ከሥራ አስኪያጅነት ሊነሳ የማይችል ቢሆንም ከአገር ውጪ መኖሩን ተከትሎ በማህበሩ የንግድ ሥራም ሆነ አስተዳደራዊ ተግባራት ለመፈፀም የገደበው ከሆነ ይህንኑ ክፍተት ለሞላ የሚችል የማህበሩ አባል አልያም የማህበሩ አባል ያልሆነ ሦስተኛ ወገን የሆነ ሠው በማህበሩ ሥራ አስኪያጅነት በማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ አንቀጽ 8(1) መሰረት ከሚሾም በቀር ተከሳሽ ካለባቸው ክፍተት ጋር የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሆነው የሚቀጥሉበት አግባብ አይኖርም፡፡ከሳሾች የማህበሩ ሥራ አመራር ሆነው ሥራዎች ተሳትፎ የነበራቸው መሆኑ እስካልተረጋገጠ ድረስ ለማህበሩም ሆነ ለሦስተኛ ወገኖች ተጠያቂነታቸው ለማስገባት በተስማሙትና ማህበሩ ሲቋቋም ባስገቡት መዋጮ መጠን ብቻ እንደሆነ ከንግድ ሕግ ቁጥር 510(1) ይዘት መገንዘብ የሚቻል ነው፡፡ተከሳሽ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በመሆን በማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ የተጣለባቸው ኃላፊነት መወጣት ያልቻሉት በከሳሾች ምክንያት መሆኑን በመግልፅ ያቀረቡት ክርክር ማህበሩ ከ2ኛ ከሳሽ ጋር ያደረጋቸው ስምምነቶች ካሉ በሕግ አግባብ መፍትሄ እንዲያገኙ ከሚደረግ በቀር የተከሳሽ የሥራ አስኪያጅነት ኃላፊነት አለመወጣት ከከሳሾች ጋር ያለን የፍርድ ቤት ክርክርን ተከትሎ የዕግድ ትዕዛዝ በምክንያትነት መቅረቡ ተገቢነት ያለው አይደለም፡፡
ተከሳሽ የአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት በመሆን እየሰሩ ባሉበት ወቅት የማህበሩ ሥራ በትጋትና በታማኝነት እየመሩ አለመሆኑ ከቀረቡት ማስረጃዎች ማረጋገጥ ከተቻለ አንድን ሥራ አስኪያጅ በፍርድ ቤት ውሳኔ ለመሻር በቂ ምክንያቶች በመሆናቸው ተከሳሽ በንግድ ሕግ ቁጥር 527/2/5/ መሠረት ከአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት ሥራ አስኪያጅነታቸው ሊሻሩ ይገባል በማለት ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
ው ሣ ኔ
1. ተከሳሽ ከአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሥራ አስኪያጅነት ስልጣናቸው ይህ ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ተሽረዋል፡፡
2. የአብኮም ኦር ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ባለአክሲዮን የሆኑት ከሳሾች እና ተከሳሽ በንግድ ሕጉ፣ በማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ መሰረት የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መርጠው እንዲሾሙ ተብሏል፡፡
3. በዚህ ችሎት በቀረበው ክስ ምክንያት ከሳሾች ያወጡት ወጪና የደረሰባቸው ኪሣራ የሚያሳይ ዝርዝር ማመልከቻ በተከሳሽ ላይ የማቅረብ መብታቸው ተጠብቋል፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
• የሂሳብ አጣሪው በመጋቢት 2012 ዓ/ም አዘጋጅተው ያቀረቡት 12 ገፅ የሂሳብ ማጣራት ሪፖርት በፍርድ ቤቱ ማህተም ተረጋግጦ በማስረጃነት ከፍርዱ ቅጂ ጋር ለግራ ቀኙ እንዲሰጣቸው ታዟል፡፡
• ይግባኝ ለጠየቀ መዝገቡ ተገልብጦ ይሠጠው፡፡
መዝገቡ በውሳኔ እልባት ስላገኘ ተዘግቷል፡፡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
-----------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 269480
ጳጉሜ 02 ቀን 2012 ዓ/ም
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ ፡- መካ ነስሩ
አመልካች፡- ቻይና አፍሪካ ዴቨሎፕመንት ፈንድ - ጠበቃ መስፍን እሸቱ ቀረቡ
ተጠሪ፡- ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር - በሌሉበት
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
አመልካች ህዳር 10 ቀን 2011 ዓ.ም ጽፎ ባቀረበው አቤቱታ ተጠሪ 2001 ዓ/ም በአምስት የውጪ ዜግነት ባላቸው ግለሰቦች እና ህጋዊ ሰውነት ባላቸው ድርጅቶች በብር 49,400,000 (አርባ ዘጠኝ ሚሊዮን አራት መቶ ሺህ ብር) መነሻ ካፒታል በቆዳ እና ሌጦ መለወጥ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የአምራችነት የንግድ ስራ ዓላማ የተቋቋመ የአክሲዮን ማህበር ነው፡፡ ተጠሪ ፋብሪካውን ካቋቋመ በኋላ ለሰባት አመታት ገቢ ሲየስገኝ የቆየ ቢሆንም ከ2007 ዓ/ም ጀምሮ ግን ኪሳራ ውስጥ የገባ ሲሆን ይህም በአመታዊ ኦዲት ሪፖርት የተረጋገጠ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ለተጠሪው ልዩልዩ አገልግሎት የሰጡ ገንዘብ ጠያቂዎችን ክፍያ፣ የሰራተኞች ደመወዝ፣ የግብር ክፍያዎች እንዲሁም በኪሳራው ምክንያት ተገቢውን የቆሻሻ ማጣሪያ ቴክኖሎጂ ባለመግጠሙ ምክንያት በአካባቢው ባሉ ግለሰቦች እና ከብቶች ጤና ላይ እና በመሬት ላይ ብክለት በማስከተሉ ምክንያት በአስተዳደራዊ ውሳኔ ሊዘጋ ችሏል፡፡
አመልካች በተጠሪው ውስጥ 45% የአክሲዮን ድርሻ ያለው ሲሆን 52% ድርሻ ካለው ሺነሺያን ኩርዶ ሌዘር ኮ.ሊተድ ጋር ባደረገው የኢንቨስትመንት ስምምነት በአክሲዮን ማህበሩ ውስጥ ላለው አስተዳደራዊ የመምራት የማስተዳደር ኃላፊነት እና ግዴታ የሺነሺያን ኩርዶ ሌዘር ኮ.ሊተድ ነው፡፡ አመልካች ከዚህም በተጨማሪ ከተጠሪ ላይ ብር 342,200,924 ገንዘብ መኖሩን በቻይና ሀገር ግልግል ተቋም በግንቦት 24 ቀን 2010 ዓ/ም በተሰጠው ውሳኔ መሰረት ገንዘብ ጠያቂ ነው፡፡ በመሆኑም ተጠሪው ማህበር የከሰረ መሆኑን በማረጋገጥ የመክሰር ውሳኔ በንግድ ህግ ቁጥር 968 እና ተከታዮቹ መሰረት ውሳኔ እንዲሰጥልን፤ የአመልካች ገንዘብ ጠያቂነት እና ባለአክሲዮንነት መብት ሂሳብ በሚጣራበት ወቅት እንዲጠበቅለት እንዲሁም አመልካች ተጠሪው አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር እና የማጣራት ውሳኔ ተከትሎ በሚገኝ ሀብት እና ንብረት ላይ ያለው ድርሻ ተለይቶ የመካፈል መብቱ እንዲጠበቅለት በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡በማስረጃነትም የሠነድ ማስረጃዎች አያይዘው አቅርበዋል፡፡
ተጠሪ አክሲዮን ማህበር በአመልካች የቀረበው ክስና ማስረጃ በሥራ አድራሻ እንዲደርሰው እና በጋዜጣ ጥሪ እንደረግለት ትዕዛዝ የተሰጠ ቢሆንም ጥሪውን መሰረት አድርጎ ቀርቦ ክርክሩን ባለማቅረቡ ጉዳ በሌለበት እንዲታይ ትዕዛዝ መሰጠቱን ከመዝገቡ ሂደት ማረጋገጥ ተችሏል፡፡
ፍርድ ቤቱም በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ ሊሠጥ ይገባል ወይስ አይገባም? የመክሰር ፍርድ ሊሰጥ ይገባል ከተባለ የኪሳራ ማጣራት ሥራው በምን አግባብ ሊከናወን ይገባል? የሚሉትን ጭብጦች በዋነኛነት በመያዝ መዝገቡን አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሯል፡፡
አመልካች በተጠሪ አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ ሊሠጥ ይገባል በማለት የጠየቁት ተጠሪ በንግድ ሥራው ያሉበትን ዕዳዎች መክፈል ከማይችልበት ደረጃ ላይ መድረሱን፣ የንግድ ሥራውን ከመጋቢት ወር 2008 ዓ/ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ አቁሞ ድርጅቱ በመዘጋቱ ፍርድ ቤቱ የመክሰር ፍርድ ሊሠጥበት ይገባል በማለት ሲሆን አመልካች ከተጠሪ አክሲዮን ማህበር የገንዘብ ጠያቂ መሆኑ የሚያሳይ በውጭ አገር የተሰጠ የግልግል ውሳኔ እንዲሁም ማህበሩ የሚፈለግበት የመንግስት ግብር መጠን የሚያሳዩ ማስረጃዎች አቅርበዋል፡፡
ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር በሕግ አግባብ የተቋቋመ የንግድ ማህበር ሲሆን የንግድ ማህበሩ የተቋቋመበትን ዓላማ ማሳካት ካልቻለ ማለትም ከንግድ ስራው ጋር በተያያዘ የገባውን ግዴታ መፈፀም ካልቻለ ወይም በገባው ግዴታ
መሠረት የተቀበለውን እና ያለበትን እዳ መመለስ ወይም መክፈል ካልቻለ ወይም ዕዳውን መክፈል ካቋረጠ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በማህበሩ ላይ የመክሰር ወይም የመጠበቂያ ስምምነት ሥነ-ሥርዓት እንዲጀመር በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት የማስታወቅ ግዴታ እንዳለበት ከንግድ ሕግ ቁጥር 972 ድንጋጌ መረዳት ይቻላል፡፡
በነጋዴው ወይም በንግድ ማህበሩ ላይ የመክሰር ፍርድ የመስጠት ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት የንግድ ሥራው የተቋቋመበት ወይም የሚሠራበት ቦታ የሚያስችል ፍርድ ቤት ስለመሆኑ በንግድ ሕግ ቁጥር 974 ሥር ተመልክቷል፡፡ ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ደግሞ የተቋቋመው እና የተመዘገበው በፌዴራል መንግስት በመሆኑ ይህ ፍርድ ቤት የመክሠር ውሣኔ እንዲሠጥ የቀረበውን ክስ ተቀብሎ የመዳኘት ስልጣን አለው፡፡ፍርድ ቤቱ በነጋዴው ላይ የመክሰር ውሣኔ የሚሰጠው እንዲሁ ጥያቄ ስለቀረበለት ብቻ ሣይሆን የመክሰር ውሣኔ ለመስጠት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎች ያሉና የተሟሉ መሆኑን የተረዳ ከሆነ ብቻ ነው፡፡ ከእነዚህም ሁኔታዎች አንዱ እና ዋነኛው ነጋዴው /የንግድ ማህበሩ/ እዳውን መክፈል ያቋረጠ /suspension of payment/ መሆኑ መረጋገጥ ነው ይህንም ስለኪሣራ እና የመጠባበቂያ ስምምነት የሚደነግገው የንግድ ህጉ ክፍል ከቁጥር 968 እና ተከታይ ድንጋጌዎች ይዘት መረዳት ይቻላል፡፡ ነጋዴው እዳውን መክፈል ያቋረጠ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ሊያረጋግጥ /ሊያውቅ/ የሚችልባቸው መንገዶች /ሁኔታዎች/ ደግሞ ከንግድ ስራው ጋር በተያያዘ ያለበትን ግዴታዎች አለመወጣቱን፣ ዕዳውን ለመክፈል አለመቻሉን በሚገልጽ እና ከሚያስረዱ ከማንኛውም ሁኔታዎች እና ሥራዎች ወይም ሠነዶች ነው ይህም በቁጥር 971 ሥር ተመልክቷል፡፡
ፍርድ ቤቱ ከእነዚህ ሁኔታዎች ነጋዴው ዕዳውን መክፈል ማቋረጡን ማረጋገጥ ካልቻለ ወይም የመክሰር ውሣኔውን ለመስጠት እነዚህ ሁኔታዎች በቂ አይደሉም የሚል ከሆነ እና የመክሰር ውሣኔውን ለመስጠት ተጨማሪ ማስረጃ ያስፈልጋል የሚል ከሆነ የነጋዴው /የንግድ ማህበሩ/ ሁኔታ እና ተግባር እንዲመረመር መርማሪ ዳኛ በመምረጥ ሪፖርቱ እንዲቀርብለት ማድረግ /ማዘዝ/ እንደሚችል በንግድ ሕግ ቁጥር 976 ሥር ተደንግጓል፡፡ የቀዳሚ ምርመራ /Preliminary investigation/ እንዲደረግ ፍርድ ቤቱ የሚያዘው ግን የመክሰሩን ውሣኔ ለመስጠት ጠቃሚ ሆኖ ያገኘው ከሆነ ነው፡፡
በተያዘው ጉዳይ አመልካች ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር የከሰረ መሆኑን ያሳያሉ በሚል ካቀረቧቸው ማስረጃዎች አክሲዮን ማህበሩ ያለበት እዳ እና ያለው ንብረት እንዲሁም ተሰብሳቢ ገንዘብ ምን እንደሆነ የሚያሳይ በታህሳስ 22 ቀን 2009 ዓ/ም የተደረገ የኦዲት ሪፖርተር ያቀረቡ ቢሆንም ተጠሪ አክሲዮን ማህበር ከአመልካች በ2004 ዓ/ም፣ በ2005 ዓ/ም እና በ2006 ዓ/ም ገንዘብ ተበድሮ በማስረጃነት በቀረበው የኦዲት ሪፖርት የተካተተ መሆኑን ከሪፖርቱ ይዘት መገንዘብ አልተቻለም፡፡ተጠሪ ከአመልካች የብድር ገንዘብ ወስዶ ሥራ ላይ ካዋለው በማስረጃነት የቀረበው የኦዲት ሪፖርት ውጤት ላይ ለውጥ የሚፈጥር እና የድርጅቱ ትክክለና የገንዘብ አቋቋም ሊያሳይ እንደማይችል ፍርድ ቤቱ ተገንዝቧል፡፡ ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር በአሁን ወቅት ያለበት የገንዘብ እና የንብረት ሁኔታ ምን እንደሚመስል እና ያለበትን ዕዳ መክፈል ያቆመ መሆን አለመሆኑን በቀዳሚ ምርመራ ተጣርቶ እንዲቀርብ አስፈላጊ ሆኖ ፍርድ ቤቱ አግኝቶታል፡፡በዚህ መሰረት በፍርድ ቤቱ የተመደቡት ሰርቲፋይድ ኦዲተር እና የተፈቀደለት ሂሳብ አዋቂ ባቀረቡት የማህበሩ ሂሳብ መግለጫ ማህበሩ በአጠቃላይ ተንቀሳቃሽ ሐብት እና ቋሚ ሐብት ድምሩ ብር 213,066,068.67 እንደሆነና አጠቃላይ ያለበት ዕዳ ብር 732,282,800.25 መሆኑና ማህበሩ ካለው ንብረት እና ገንዘብ ላይ መክፈል የማይችለው ብር 519,216,731.57 (አምስት መቶ አስራ ዘጠኝ ሚሊዮን ሁለት መቶ አስራ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ ሠላሳ አንድ ብር ከ57/100) እንዳለ ተረጋግጦ ሪፖርቱ ላይ ተመልከቷል፡፡
ይህ ሁኔታ የሚያስገነዝበው ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ከንግድ ስራው ጋር በተያያዘ የገባውን ግዴታ መፈፀም ያልቻለ፣ እዳውን መክፈል ያቋረጠ መሆኑን ነው፡፡
በሌላ በኩል ተጠሪ አክሲዮን ማህበር በተሰማራበት በቆዳ እና ሌጦ መለወጥ የንግድ ሥራ ሲመሩ የነበሩት የድርጅቱ ሥራ አስኪያጆች የድርጅቱን ሥራ ትተውና ድርጅቱን ዘግተው ጥለው ከአገር በመውጣታቸው በ2009 ዓ/ም ድርጅቱ ሥራ ማቆሙ ከሱሉልታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የመጡት ምላሾች ያረጋግጣሉ፡፡ተጠሪ አክሲዮን ማህበር በንግድ ሥራው የመነጨ ዕዳው ባለመክፈሉ በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ክስ ቀርቦበት የፍርድ ባለዕዳ መሆኑን ተከትሎ የድርጅቱ ንብረት በፍርድ ቤት በሐራጅ ተሸጦ በአሁን ወቅት ድርጅቱ ለሦስተኛ ወገን የተላለፈ መሆኑ ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈፃጸም ዳይሬክቶሬት እንዲሁም ከሱሉልታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ከመጡት ምላሾች ፍርድ ቤቱ ተገንዝቧል፡፡ ስለሆነም ተጠሪ አክሲዮን ማህበር ከንግድ ሥራ የመነጨ ዕዳውን መክፈል ካለመቻሉ በተጨማሪ በአሁን ወቅት በሥራ ላይ የሌለና ሰራተኞቹን የበተነ ድርጅት መሆኑ ፍርድ ቤቱ ከቀረቡለት ማስረጃዎች ማረጋገጥ ችሏል፡፡
ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ከንግድ ሥራው ጋር በተያያዘ የገባውን ግዴታ መፈፀም ያልቻለና ያለበትን ዕዳ መክፈል ማቋረጡ በንግድ ማህበሩ ላይ የመክሰር ውሣኔ ሊያሰጥ የሚያስችል በመሆኑ ፍርድ ቤቱም በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ በንግድ ሕግ ቁጥር 969፣ 971፣ 974/1/ ፣ 977/1/፣ 982፣ 983 መሰረት ሠጥቷል፡፡
በሁለተኛነት የተያዘውን ጭብጥ ስንመለከት በአንድ ነጋዴ /የንግድ ማህበር/ ላይ የመክሰር ፍርድ ከተሠጠ በኃለ የተለያዩ ተግባራት የሚፈፀሙ እና መፈፀም እንዳለባቸው ከንግድ ሕግ ቁጥር 977 እና ተከታይ ድንጋጌዎች ስር ተመልክቷል፡፡ ከእነዚህ ተግባራት ውስጥ አንዱ ዕዳውን መክፈል ያቋረጠበትን ቀን መወሠን ነው፡፡ ተጠሪ አክሲዮን ማህበር እዳውን መክፈል ያቋረጠ መሆኑ የተረጋገጠ ቢሆንም መቼ መክፈል እንዳቋረጠ ግን የሚያስረዳ ማስረጃ አልቀረበም፤ አመልካች ከዚህ ጋር ተያይዞ ያቀረቡት ክርክርም የለም፡፡ስለሆነም ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር በትክክል ዕዳው ያቋረጠበት ጊዜ መለየት ስላልተቻለ ይህ ውሳኔ ከተሰጠበት ዕለት ጀምሮ ሆኖ እንዲቆጠር ተብሏል፡፡
በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ ስለተሰጠ የዚህን ማህበር የኪሣራ ማጣራት ሥራ የሚመረምር መርማሪ ዳኛ /commissioner/ እና ንብረት ጠባቂ /trustee/ ሊሾም እንደሚገባ በንግድ ሕግ ቁጥር 881 ስር የተመለከተ በመሆኑ የዚህን ማህበር ኪሣራ የሚመረምር መርማሪ ዳኛ እና ንብረት ጠባቂ በፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር በኩል ሊመደብ ይገባል፡፡
የመክሰር ውሣኔ በአንድ ነጋዴ /የንግድ ማህበር/ ላይ መሰጠቱን ተከትሎ የሚፈፀሙ የተለያዩ ተግባሮች እንዲሁም የመክሰር ውሣኔ መሰጠቱም የሚያስከትላቸው የተለያዩ ውጤቶች ያሉ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ አንዱ ከከሠረው ሠው ላይ በህግ የቀዳሚነት መብት ከተሠጣቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ውጪ ያሉ ገንዘብ ጠያቂዎች በግል የሚያቀርቡት ክሶች የሚቋረጡ፣ ክሱ ሁሉም በአን
በነጋዴው ወይም በንግድ ማህበሩ ላይ የመክሰር ፍርድ የመስጠት ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት የንግድ ሥራው የተቋቋመበት ወይም የሚሠራበት ቦታ የሚያስችል ፍርድ ቤት ስለመሆኑ በንግድ ሕግ ቁጥር 974 ሥር ተመልክቷል፡፡ ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ደግሞ የተቋቋመው እና የተመዘገበው በፌዴራል መንግስት በመሆኑ ይህ ፍርድ ቤት የመክሠር ውሣኔ እንዲሠጥ የቀረበውን ክስ ተቀብሎ የመዳኘት ስልጣን አለው፡፡ፍርድ ቤቱ በነጋዴው ላይ የመክሰር ውሣኔ የሚሰጠው እንዲሁ ጥያቄ ስለቀረበለት ብቻ ሣይሆን የመክሰር ውሣኔ ለመስጠት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎች ያሉና የተሟሉ መሆኑን የተረዳ ከሆነ ብቻ ነው፡፡ ከእነዚህም ሁኔታዎች አንዱ እና ዋነኛው ነጋዴው /የንግድ ማህበሩ/ እዳውን መክፈል ያቋረጠ /suspension of payment/ መሆኑ መረጋገጥ ነው ይህንም ስለኪሣራ እና የመጠባበቂያ ስምምነት የሚደነግገው የንግድ ህጉ ክፍል ከቁጥር 968 እና ተከታይ ድንጋጌዎች ይዘት መረዳት ይቻላል፡፡ ነጋዴው እዳውን መክፈል ያቋረጠ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ሊያረጋግጥ /ሊያውቅ/ የሚችልባቸው መንገዶች /ሁኔታዎች/ ደግሞ ከንግድ ስራው ጋር በተያያዘ ያለበትን ግዴታዎች አለመወጣቱን፣ ዕዳውን ለመክፈል አለመቻሉን በሚገልጽ እና ከሚያስረዱ ከማንኛውም ሁኔታዎች እና ሥራዎች ወይም ሠነዶች ነው ይህም በቁጥር 971 ሥር ተመልክቷል፡፡
ፍርድ ቤቱ ከእነዚህ ሁኔታዎች ነጋዴው ዕዳውን መክፈል ማቋረጡን ማረጋገጥ ካልቻለ ወይም የመክሰር ውሣኔውን ለመስጠት እነዚህ ሁኔታዎች በቂ አይደሉም የሚል ከሆነ እና የመክሰር ውሣኔውን ለመስጠት ተጨማሪ ማስረጃ ያስፈልጋል የሚል ከሆነ የነጋዴው /የንግድ ማህበሩ/ ሁኔታ እና ተግባር እንዲመረመር መርማሪ ዳኛ በመምረጥ ሪፖርቱ እንዲቀርብለት ማድረግ /ማዘዝ/ እንደሚችል በንግድ ሕግ ቁጥር 976 ሥር ተደንግጓል፡፡ የቀዳሚ ምርመራ /Preliminary investigation/ እንዲደረግ ፍርድ ቤቱ የሚያዘው ግን የመክሰሩን ውሣኔ ለመስጠት ጠቃሚ ሆኖ ያገኘው ከሆነ ነው፡፡
በተያዘው ጉዳይ አመልካች ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር የከሰረ መሆኑን ያሳያሉ በሚል ካቀረቧቸው ማስረጃዎች አክሲዮን ማህበሩ ያለበት እዳ እና ያለው ንብረት እንዲሁም ተሰብሳቢ ገንዘብ ምን እንደሆነ የሚያሳይ በታህሳስ 22 ቀን 2009 ዓ/ም የተደረገ የኦዲት ሪፖርተር ያቀረቡ ቢሆንም ተጠሪ አክሲዮን ማህበር ከአመልካች በ2004 ዓ/ም፣ በ2005 ዓ/ም እና በ2006 ዓ/ም ገንዘብ ተበድሮ በማስረጃነት በቀረበው የኦዲት ሪፖርት የተካተተ መሆኑን ከሪፖርቱ ይዘት መገንዘብ አልተቻለም፡፡ተጠሪ ከአመልካች የብድር ገንዘብ ወስዶ ሥራ ላይ ካዋለው በማስረጃነት የቀረበው የኦዲት ሪፖርት ውጤት ላይ ለውጥ የሚፈጥር እና የድርጅቱ ትክክለና የገንዘብ አቋቋም ሊያሳይ እንደማይችል ፍርድ ቤቱ ተገንዝቧል፡፡ ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ ቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር በአሁን ወቅት ያለበት የገንዘብ እና የንብረት ሁኔታ ምን እንደሚመስል እና ያለበትን ዕዳ መክፈል ያቆመ መሆን አለመሆኑን በቀዳሚ ምርመራ ተጣርቶ እንዲቀርብ አስፈላጊ ሆኖ ፍርድ ቤቱ አግኝቶታል፡፡በዚህ መሰረት በፍርድ ቤቱ የተመደቡት ሰርቲፋይድ ኦዲተር እና የተፈቀደለት ሂሳብ አዋቂ ባቀረቡት የማህበሩ ሂሳብ መግለጫ ማህበሩ በአጠቃላይ ተንቀሳቃሽ ሐብት እና ቋሚ ሐብት ድምሩ ብር 213,066,068.67 እንደሆነና አጠቃላይ ያለበት ዕዳ ብር 732,282,800.25 መሆኑና ማህበሩ ካለው ንብረት እና ገንዘብ ላይ መክፈል የማይችለው ብር 519,216,731.57 (አምስት መቶ አስራ ዘጠኝ ሚሊዮን ሁለት መቶ አስራ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ ሠላሳ አንድ ብር ከ57/100) እንዳለ ተረጋግጦ ሪፖርቱ ላይ ተመልከቷል፡፡
ይህ ሁኔታ የሚያስገነዝበው ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ከንግድ ስራው ጋር በተያያዘ የገባውን ግዴታ መፈፀም ያልቻለ፣ እዳውን መክፈል ያቋረጠ መሆኑን ነው፡፡
በሌላ በኩል ተጠሪ አክሲዮን ማህበር በተሰማራበት በቆዳ እና ሌጦ መለወጥ የንግድ ሥራ ሲመሩ የነበሩት የድርጅቱ ሥራ አስኪያጆች የድርጅቱን ሥራ ትተውና ድርጅቱን ዘግተው ጥለው ከአገር በመውጣታቸው በ2009 ዓ/ም ድርጅቱ ሥራ ማቆሙ ከሱሉልታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የመጡት ምላሾች ያረጋግጣሉ፡፡ተጠሪ አክሲዮን ማህበር በንግድ ሥራው የመነጨ ዕዳው ባለመክፈሉ በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ክስ ቀርቦበት የፍርድ ባለዕዳ መሆኑን ተከትሎ የድርጅቱ ንብረት በፍርድ ቤት በሐራጅ ተሸጦ በአሁን ወቅት ድርጅቱ ለሦስተኛ ወገን የተላለፈ መሆኑ ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈፃጸም ዳይሬክቶሬት እንዲሁም ከሱሉልታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ከመጡት ምላሾች ፍርድ ቤቱ ተገንዝቧል፡፡ ስለሆነም ተጠሪ አክሲዮን ማህበር ከንግድ ሥራ የመነጨ ዕዳውን መክፈል ካለመቻሉ በተጨማሪ በአሁን ወቅት በሥራ ላይ የሌለና ሰራተኞቹን የበተነ ድርጅት መሆኑ ፍርድ ቤቱ ከቀረቡለት ማስረጃዎች ማረጋገጥ ችሏል፡፡
ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ከንግድ ሥራው ጋር በተያያዘ የገባውን ግዴታ መፈፀም ያልቻለና ያለበትን ዕዳ መክፈል ማቋረጡ በንግድ ማህበሩ ላይ የመክሰር ውሣኔ ሊያሰጥ የሚያስችል በመሆኑ ፍርድ ቤቱም በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ በንግድ ሕግ ቁጥር 969፣ 971፣ 974/1/ ፣ 977/1/፣ 982፣ 983 መሰረት ሠጥቷል፡፡
በሁለተኛነት የተያዘውን ጭብጥ ስንመለከት በአንድ ነጋዴ /የንግድ ማህበር/ ላይ የመክሰር ፍርድ ከተሠጠ በኃለ የተለያዩ ተግባራት የሚፈፀሙ እና መፈፀም እንዳለባቸው ከንግድ ሕግ ቁጥር 977 እና ተከታይ ድንጋጌዎች ስር ተመልክቷል፡፡ ከእነዚህ ተግባራት ውስጥ አንዱ ዕዳውን መክፈል ያቋረጠበትን ቀን መወሠን ነው፡፡ ተጠሪ አክሲዮን ማህበር እዳውን መክፈል ያቋረጠ መሆኑ የተረጋገጠ ቢሆንም መቼ መክፈል እንዳቋረጠ ግን የሚያስረዳ ማስረጃ አልቀረበም፤ አመልካች ከዚህ ጋር ተያይዞ ያቀረቡት ክርክርም የለም፡፡ስለሆነም ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር በትክክል ዕዳው ያቋረጠበት ጊዜ መለየት ስላልተቻለ ይህ ውሳኔ ከተሰጠበት ዕለት ጀምሮ ሆኖ እንዲቆጠር ተብሏል፡፡
በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ ስለተሰጠ የዚህን ማህበር የኪሣራ ማጣራት ሥራ የሚመረምር መርማሪ ዳኛ /commissioner/ እና ንብረት ጠባቂ /trustee/ ሊሾም እንደሚገባ በንግድ ሕግ ቁጥር 881 ስር የተመለከተ በመሆኑ የዚህን ማህበር ኪሣራ የሚመረምር መርማሪ ዳኛ እና ንብረት ጠባቂ በፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር በኩል ሊመደብ ይገባል፡፡
የመክሰር ውሣኔ በአንድ ነጋዴ /የንግድ ማህበር/ ላይ መሰጠቱን ተከትሎ የሚፈፀሙ የተለያዩ ተግባሮች እንዲሁም የመክሰር ውሣኔ መሰጠቱም የሚያስከትላቸው የተለያዩ ውጤቶች ያሉ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ አንዱ ከከሠረው ሠው ላይ በህግ የቀዳሚነት መብት ከተሠጣቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ውጪ ያሉ ገንዘብ ጠያቂዎች በግል የሚያቀርቡት ክሶች የሚቋረጡ፣ ክሱ ሁሉም በአን
ድነት በህብረት የሚቀርብ መሆኑ ነው ይህንም ከንግድ ሕግ ቁጥር 1ዐ25 እና 1ዐ26 ድንጋጌዎች መረዳት ይቻላል፡፡ የመክሰር ፍርድ ከተሠጠ በኃላ የሚቀርቡ ክርክሮች እንዲሁም የአፈፃፀም አቤቱታዎችን በተመለከተ በህብረት እንዲቀርቡ ሊደረግ ይገባል ተብሏል፡፡ በዚህ መሠረት የገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴ በንግድ ሕግ ቁጥር 1ዐዐ2 መሠረት ሊቋቋም ይገባል በማለት ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
ው ሳ ኔ
1. በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ ተሰጥቷል፡፡ ይህ ውሣኔ በንግድ ሕግ ቁጥር 982 መሠረት ለጊዜው ተፈፃሚ ሊሆን ይገባል ተብሏል፡፡
2. የከሠረው ማህበር የኪሣራውን ስራ የሚመረምር መርማሪ ዳኛ እንዲሁም ንብረት ጠባቂ ሊሾም ይገባል በማለት ተወስኗል፡፡
3. በከሠረው ማህበር ላይ ገንዘብ የሚጠይቁ የገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴ እንዲቋቋም በማለት ተወስኗል፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
• በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሬጅስትራር ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ መሰጠቱን ተከትሎ የኪሣራውን ስራ የሚመረምር ልምድ ያለው እና ገለልተኛ በሆነ መልኩ የኪሣራ ማጣራት ሥራውን የሚያከናውን አንድ መርማሪ ዳኛ እና ንብረት ጠባቂ እንዲመድብ ታዟል፡፡
• በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ የተሠጠ መሆኑ ይታወቅ ዘንድ በፍርድ ቤቱ ማስታወቂያ ቦርድ፣ ድርጅቱ ሲሠራበት በነበረው ቤት እና በሱሉልታ ከተማ አስተዳደር ቅጥር ግቢ ማስታወቂያ ቦርድ እንዲለጠፍ፣ በአዲስ ዘመን ጋዜጣም እንዲወጣ እንዲሁም ለንግድ ሚኒስቴር፣ ለፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ፣ ለፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር፣ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሱሉልታ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ እና ሌሎች ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ በንግድ ሕግ ቁጥር 983 መሰረት ታዟል፡፡ ይፃፍ፡፡
• ይግባኝ ለጠየቀ ወገን መዝገቡ ተገልብጦ ይሠጠው፡፡
• መዝገቡ ላይ የኪሳራ ማጣራት ሥራው በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለፍርድ ቤቱ ሪፖርት ሲቀርብ ለችሎት የሚቀርብ ሆኖ ለጊዜው ተዘግቷል፡፡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነበብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
--------------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 286393
ህዳር 10 ቀን 2013 ዓ/ም
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
ከሣሽ፡- ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲን ማህበር- ነገረ ፈጅ ስለሺ ሞላ ቀረቡ
ተከሣሽ፡- አቶ ፍቅረማርያም ሙረዣ ኢሳ- ቀረቡ
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
በዚህ መዝገብ የተያዘው ጉዳይ የቤት ኪራይ ውልን የተመለከተ ሲሆን የከሣሽ ነ/ፈጅ በነሐሴ 27 ቀን 2012 ዓ/ም ፅፈው ባቀረቡት የተሻሻለ የክስ ማመልከቻ ከሳሽና ተከሳሽ ህዳር 7 ቀን 2011 ዓ.ም በተፈራረምነው የቤት ኪራይ ውል መሰረት ተከሳሽ የከሳሽ ንብረት የሆነውን በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በቀድሞው ወረዳ 5 ቀበሌ 12 የቤት ቁጥር 1561 እና 1562 የሆነውን ቤት በወር ብር 81,000.00/ ሰማንያ አንድ ሺ/ ክፍያ ተከራይተው ለንግድ ስራ ሲጠቀሙበት ቆይተዋል፡፡
በኪራይ ውሉ አንቀጽ 2 መሰረት የኪራይ ክፍያው በየስድስት ወሩ የስድስት ወር ክፍያ በቅድምያ መከፈል ያለበት ቢሆንም ተከሳሽ ግን ከግንቦት 7 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ የኪራይ ክፍያ መፈጸም አልቻሉም፡፡ከሳሽ ህዳር 3 ቀን 2012 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የስድስት ወሩን ክፍያ እንዲከፈሉ ቢጠይቅም ምላሽ ሳይሰጡ ቆይተው ለኪራዩ ክፍያ በማለት ነሀሴ 13 ቀን 2011ዓ.ም የተጻፈ ቁጥሩ 10156415 የሆነ የብር 500,000.00 ቼክ ለከሳሽ የሰጡ ቢሆንም ቼኩ ለክፍያ ባንክ ሲቀርብ ቼኩ የወጣበት የባንክ ሂሳብ አስቀድሞ የተዘጋ መሆኑን በመግለጽ ቼኩ ለከፈል እንደማይችል የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ኮልፌ እፎይታ ቅርንጫፍ እ.ኤ.አ 02/12/2019( 22/03/2012 ዓ.ም) ማረጋገጫ ሰጥቶናል፡፡
ተከሳሽ የተከራዩትን የከሳሽ ቤት የለቀቁት ህዳር 18 ቀን 2012 ዓ.ም ሲሆን እስከለቀቁበት ቀን ያልተከፈለ ውዝፍ የኪራይ ክፍያ ብር 515,700 (አምስት መቶ አስራ አምስት ሺህ ሰባት መቶ ብር) የነበረ ሲሆን ሆኖም ተከሳሽ እ.ኤ.አ በ6/12/2019 (26/03/2012) ብር 115,000 (አንድ መቶ አስራ አምስት ሺህ) የከፈሉ በመሆኑ ቀሪ የሚፈለግባቸውን ብር 400,700 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ) እንዲከፍሉ ለማስወሰን ይህን ክስ አቅርበናል፡፡እንዲሁም በክሱ ምክንያት የወጣውን ወጪ ተከሣሽ እንዲተኩ ይወሠንልኝ በማለት ዳኝነት ጠይቋል፡፡ በማስረጃነት የኪራይ ውሉን፣ ቁጥሩ 10156415 የሆነ ቼክ እና ከፋዩ ባንክ የሰጠው የእምቢታ ማስታወቂያ እንዲሁም የምስክሮች ሥም ዝርዝር አያይዘው አቅርበዋል፡፡
ተከሣሽ በህዳር 01 ቀን 2013 ዓ/ም የተፃፈ መልስ ላይ ከሳሽ ባንክ ያከራየኝ ቤት የስድስት ወር ኪራይ መክፈል ባለመቻሌ ውሉ ተቋርጧል፡፡ተከሳሽ የቤተሰብ ኃላፊ መሆኔን ና የንግድ ሥራዬ አዋጪ ባለመሆኑ ምክንያት የኪራይ ገንዘብ መክፈል አለመቻሌን ባንኩ ተገንዝቦ የተወሰነውን በረጅም ጊዜ እነድከፍል እና ቀሪው ባንኩ አስተያት እንዲያደርግልኝ በማለት መልስ ሰጥተዋል፡፡
ይህ ችሎትም ክሱን በሚሰማበት ዕለት ተከሳሽ በችሎት ቀርበው ክስ የቀረበበት ውዝፍ የኪራይ ገንዘብ ብር 400,700.00 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ ብር) ለከሳሽ የመክፈል ኃላፊነት እንዳለባቸው አምነው ክርክር በማቅረብ ክፍያው የሚከፍሉበት ጊዜ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡
ፍርድ ቤቱም ተከሣሽ ክስ የቀረበበት ገንዘብ ለከሳሽ ሊከፍሉ ይገባል ወይስ አይገባም? የሚለውን ነጥብ ጭብጥነት በመመስረት የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ አግባብነት ካለው ህግ ጋር በማገናዘብ መርምሯል፡፡
ከሣሽ በተከሣሽ ላይ ክስ ያቀረቡት ተከሣሽ ያልከፈሉት ውዝፍ የኪራይ ገንዘብእንዲከፍሉ የሚለው ሲሆን ከሣሽ እና ተከሣሽ ህዳር 07 ቀን 2011 ዓ/ም በተፃፈ የቤት ኪራይ ውል ያደረጉ መሆናቸውን፣ ተከሳሽ ያለባቸው ውዝፍ የኪራይ ገንዘብ እንዲከፈልበት በአቶ መለሰ ደሴ ወጣ ቼክ ሰትተዋቸው ባንኩ ክፍያ ለመፈፀም እንደማይችል እንዳረጋገጠላቸው የሚያስረዱ ሰነዶች በማስረጃነት ቀርቧል፡፡
በመሠረቱ በህግ አግባብ የተደረጉ ውሎች ማለትም በህግ ፊት የሚፀና ህጋዊ ውጤትን የሚያስከትል ውል ለመዋዋል መሟላት አለባቸው ተብለው በፍ/ብ/ህ/ቁ 1678 ስር የተቀመጡትን መስፈርቶች በሙሉ ባሟላ መልኩ የተደረጉ ውሎች በተዋዋይ ወገኖች ላይ ህግ ናቸው ይህም ከላይ በገለጽነው ህግ በቁጥር 1731/1/ ስር ተመልክቷል፡፡ በዚህ መልኩ በተደረገ ውል ተዋዋይ የሆኑ ወገኖች ደግሞ በየበኩላቸው መፈፀም ያለባቸውን ተግባራት /ግዴታዎች/ በውሉ መሠረት የመፈፀም ግዴታ ያለባቸውን ሲሆን አንደኛው ተዋዋይ ወገን በውሉ መሠረት መፈፀም ያለበትን ተግባር ከፈፀመ እና ሌላኛው ተዋዋይ ወገን መፈፀም ያለበትን ተግባር ሣይፈጽም ከቀረ በውሉ መሠረት የፈፀመው ወገን ውሉን መሠረት በማድረግ ሌላኛው ተዋዋይ ወገን መፈፀም ያለበትን ተግባር እንዲፈጽም መጠየቅ ይችላል ይህም ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1757፣ 1771 እና ሌሎች ድንጋጌዎች መመልከት ይቻላል፡፡ ይህ መርህ ስለእያንዳንዱ አይነት ውሎች ላይም ተፈፃሚነት አለው፡፡የኪራይ ውልን በተመለከተ ተከራይ ሲገለገልበት የቆየውን የአከራይ ንብረት
ው ሳ ኔ
1. በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ ተሰጥቷል፡፡ ይህ ውሣኔ በንግድ ሕግ ቁጥር 982 መሠረት ለጊዜው ተፈፃሚ ሊሆን ይገባል ተብሏል፡፡
2. የከሠረው ማህበር የኪሣራውን ስራ የሚመረምር መርማሪ ዳኛ እንዲሁም ንብረት ጠባቂ ሊሾም ይገባል በማለት ተወስኗል፡፡
3. በከሠረው ማህበር ላይ ገንዘብ የሚጠይቁ የገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴ እንዲቋቋም በማለት ተወስኗል፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
• በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሬጅስትራር ቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ መሰጠቱን ተከትሎ የኪሣራውን ስራ የሚመረምር ልምድ ያለው እና ገለልተኛ በሆነ መልኩ የኪሣራ ማጣራት ሥራውን የሚያከናውን አንድ መርማሪ ዳኛ እና ንብረት ጠባቂ እንዲመድብ ታዟል፡፡
• በቻይና አፍሪካ ኦቨርሲስ የቆዳ ዉጤቶች አክሲዮን ማህበር ላይ የመክሰር ፍርድ የተሠጠ መሆኑ ይታወቅ ዘንድ በፍርድ ቤቱ ማስታወቂያ ቦርድ፣ ድርጅቱ ሲሠራበት በነበረው ቤት እና በሱሉልታ ከተማ አስተዳደር ቅጥር ግቢ ማስታወቂያ ቦርድ እንዲለጠፍ፣ በአዲስ ዘመን ጋዜጣም እንዲወጣ እንዲሁም ለንግድ ሚኒስቴር፣ ለፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ፣ ለፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር፣ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሱሉልታ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ እና ሌሎች ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ በንግድ ሕግ ቁጥር 983 መሰረት ታዟል፡፡ ይፃፍ፡፡
• ይግባኝ ለጠየቀ ወገን መዝገቡ ተገልብጦ ይሠጠው፡፡
• መዝገቡ ላይ የኪሳራ ማጣራት ሥራው በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለፍርድ ቤቱ ሪፖርት ሲቀርብ ለችሎት የሚቀርብ ሆኖ ለጊዜው ተዘግቷል፡፡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነበብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
--------------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 286393
ህዳር 10 ቀን 2013 ዓ/ም
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
ከሣሽ፡- ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲን ማህበር- ነገረ ፈጅ ስለሺ ሞላ ቀረቡ
ተከሣሽ፡- አቶ ፍቅረማርያም ሙረዣ ኢሳ- ቀረቡ
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
በዚህ መዝገብ የተያዘው ጉዳይ የቤት ኪራይ ውልን የተመለከተ ሲሆን የከሣሽ ነ/ፈጅ በነሐሴ 27 ቀን 2012 ዓ/ም ፅፈው ባቀረቡት የተሻሻለ የክስ ማመልከቻ ከሳሽና ተከሳሽ ህዳር 7 ቀን 2011 ዓ.ም በተፈራረምነው የቤት ኪራይ ውል መሰረት ተከሳሽ የከሳሽ ንብረት የሆነውን በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በቀድሞው ወረዳ 5 ቀበሌ 12 የቤት ቁጥር 1561 እና 1562 የሆነውን ቤት በወር ብር 81,000.00/ ሰማንያ አንድ ሺ/ ክፍያ ተከራይተው ለንግድ ስራ ሲጠቀሙበት ቆይተዋል፡፡
በኪራይ ውሉ አንቀጽ 2 መሰረት የኪራይ ክፍያው በየስድስት ወሩ የስድስት ወር ክፍያ በቅድምያ መከፈል ያለበት ቢሆንም ተከሳሽ ግን ከግንቦት 7 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ የኪራይ ክፍያ መፈጸም አልቻሉም፡፡ከሳሽ ህዳር 3 ቀን 2012 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የስድስት ወሩን ክፍያ እንዲከፈሉ ቢጠይቅም ምላሽ ሳይሰጡ ቆይተው ለኪራዩ ክፍያ በማለት ነሀሴ 13 ቀን 2011ዓ.ም የተጻፈ ቁጥሩ 10156415 የሆነ የብር 500,000.00 ቼክ ለከሳሽ የሰጡ ቢሆንም ቼኩ ለክፍያ ባንክ ሲቀርብ ቼኩ የወጣበት የባንክ ሂሳብ አስቀድሞ የተዘጋ መሆኑን በመግለጽ ቼኩ ለከፈል እንደማይችል የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ኮልፌ እፎይታ ቅርንጫፍ እ.ኤ.አ 02/12/2019( 22/03/2012 ዓ.ም) ማረጋገጫ ሰጥቶናል፡፡
ተከሳሽ የተከራዩትን የከሳሽ ቤት የለቀቁት ህዳር 18 ቀን 2012 ዓ.ም ሲሆን እስከለቀቁበት ቀን ያልተከፈለ ውዝፍ የኪራይ ክፍያ ብር 515,700 (አምስት መቶ አስራ አምስት ሺህ ሰባት መቶ ብር) የነበረ ሲሆን ሆኖም ተከሳሽ እ.ኤ.አ በ6/12/2019 (26/03/2012) ብር 115,000 (አንድ መቶ አስራ አምስት ሺህ) የከፈሉ በመሆኑ ቀሪ የሚፈለግባቸውን ብር 400,700 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ) እንዲከፍሉ ለማስወሰን ይህን ክስ አቅርበናል፡፡እንዲሁም በክሱ ምክንያት የወጣውን ወጪ ተከሣሽ እንዲተኩ ይወሠንልኝ በማለት ዳኝነት ጠይቋል፡፡ በማስረጃነት የኪራይ ውሉን፣ ቁጥሩ 10156415 የሆነ ቼክ እና ከፋዩ ባንክ የሰጠው የእምቢታ ማስታወቂያ እንዲሁም የምስክሮች ሥም ዝርዝር አያይዘው አቅርበዋል፡፡
ተከሣሽ በህዳር 01 ቀን 2013 ዓ/ም የተፃፈ መልስ ላይ ከሳሽ ባንክ ያከራየኝ ቤት የስድስት ወር ኪራይ መክፈል ባለመቻሌ ውሉ ተቋርጧል፡፡ተከሳሽ የቤተሰብ ኃላፊ መሆኔን ና የንግድ ሥራዬ አዋጪ ባለመሆኑ ምክንያት የኪራይ ገንዘብ መክፈል አለመቻሌን ባንኩ ተገንዝቦ የተወሰነውን በረጅም ጊዜ እነድከፍል እና ቀሪው ባንኩ አስተያት እንዲያደርግልኝ በማለት መልስ ሰጥተዋል፡፡
ይህ ችሎትም ክሱን በሚሰማበት ዕለት ተከሳሽ በችሎት ቀርበው ክስ የቀረበበት ውዝፍ የኪራይ ገንዘብ ብር 400,700.00 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ ብር) ለከሳሽ የመክፈል ኃላፊነት እንዳለባቸው አምነው ክርክር በማቅረብ ክፍያው የሚከፍሉበት ጊዜ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡
ፍርድ ቤቱም ተከሣሽ ክስ የቀረበበት ገንዘብ ለከሳሽ ሊከፍሉ ይገባል ወይስ አይገባም? የሚለውን ነጥብ ጭብጥነት በመመስረት የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ አግባብነት ካለው ህግ ጋር በማገናዘብ መርምሯል፡፡
ከሣሽ በተከሣሽ ላይ ክስ ያቀረቡት ተከሣሽ ያልከፈሉት ውዝፍ የኪራይ ገንዘብእንዲከፍሉ የሚለው ሲሆን ከሣሽ እና ተከሣሽ ህዳር 07 ቀን 2011 ዓ/ም በተፃፈ የቤት ኪራይ ውል ያደረጉ መሆናቸውን፣ ተከሳሽ ያለባቸው ውዝፍ የኪራይ ገንዘብ እንዲከፈልበት በአቶ መለሰ ደሴ ወጣ ቼክ ሰትተዋቸው ባንኩ ክፍያ ለመፈፀም እንደማይችል እንዳረጋገጠላቸው የሚያስረዱ ሰነዶች በማስረጃነት ቀርቧል፡፡
በመሠረቱ በህግ አግባብ የተደረጉ ውሎች ማለትም በህግ ፊት የሚፀና ህጋዊ ውጤትን የሚያስከትል ውል ለመዋዋል መሟላት አለባቸው ተብለው በፍ/ብ/ህ/ቁ 1678 ስር የተቀመጡትን መስፈርቶች በሙሉ ባሟላ መልኩ የተደረጉ ውሎች በተዋዋይ ወገኖች ላይ ህግ ናቸው ይህም ከላይ በገለጽነው ህግ በቁጥር 1731/1/ ስር ተመልክቷል፡፡ በዚህ መልኩ በተደረገ ውል ተዋዋይ የሆኑ ወገኖች ደግሞ በየበኩላቸው መፈፀም ያለባቸውን ተግባራት /ግዴታዎች/ በውሉ መሠረት የመፈፀም ግዴታ ያለባቸውን ሲሆን አንደኛው ተዋዋይ ወገን በውሉ መሠረት መፈፀም ያለበትን ተግባር ከፈፀመ እና ሌላኛው ተዋዋይ ወገን መፈፀም ያለበትን ተግባር ሣይፈጽም ከቀረ በውሉ መሠረት የፈፀመው ወገን ውሉን መሠረት በማድረግ ሌላኛው ተዋዋይ ወገን መፈፀም ያለበትን ተግባር እንዲፈጽም መጠየቅ ይችላል ይህም ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1757፣ 1771 እና ሌሎች ድንጋጌዎች መመልከት ይቻላል፡፡ ይህ መርህ ስለእያንዳንዱ አይነት ውሎች ላይም ተፈፃሚነት አለው፡፡የኪራይ ውልን በተመለከተ ተከራይ ሲገለገልበት የቆየውን የአከራይ ንብረት
የኪራዩን ዋጋ በውሉ ላይ በተመለከተው ግዜ መክፈል እንዳለበት በውሉ ላይ የመክፈያ ግዜው ካልተመለከተ ደግሞ በህግ በተወሰኑት ግዜዎች መክፈል እንደሚገባው በፍ/ብ/ሕ/ቁ/ 2923 /1/ እና /2/ ስር ተደንግጓል፡፡
በኪራይ ውል ስምምነት ላይ የተወሰነው ጊዜ ሲያልቅ ልዩ ማስጠንቀቂያ መስጠት አስፈላጊ ሳይሆን ያለአንዳች ፎርማሊቲ ውሉ ቀሪ እንደሚሆን፤ ተከራዩ የኪራይ ገንዘብ የመክፈያ ጊዜው ደርሶ ሳይከፍል ከዘገየ ከአንድ ዓመት በላይ ጊዜ የሚቆይ ከሆነ የአንድ ወር ጊዜ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ከአንድ ዓመት ጊዜ በታች የሚቆይ የኪራይ ውል ከሆነ የአስራ አምስት ቀናት ጊዜ ማስጠንቀቂያ በመስጠት የኪራይ ውሉን መሰረት ባደረገ መልኩ ሊከፍለው የሚገባው የኪራይ ገንዘብ በማስጠንቀቂያው በተጠቀሰው ጊዜ ባይከፍል ውሉ የሚፈርስ መሆኑን ለተከራዩ ሊያስታውቀው እንደሚገባ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2965 እና 2952(1) ሥር ተመልክቷል፡፡
በተያዘው ጉዳይ ግራ ቀኙ ተዋዋይ ወገኖች ያደረጉት የቤት ኪራይ ውል ሲሆን በኪራይ ውሉ ዘመን ተከሳሽ መክፈል ያለባቸው ስድስት ወር ኪራይ ገንዘብ ውስጥ ብር 400,700.00 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ ብር) ለከሳሽ አለመክፈላቸው አምነው የተከራከሩ በመሆኑ ተከሳሽ ክስ የቀረበበት ገንዘብ ብር 400,700.00 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ ብር) ለከሳሽ ሊከፍሉ ይገባል በማለት ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
ው ሣ ኔ
1. ተከሣሽ ክስ የቀረበበት ገንዘብ ብር 400,700 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ ብር) ክስ ከተመሰረተበት መስከረም 04 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ገንዘቡ ተከፍሎ እስከሚጠናቀቅ ጊዜ ድረስ ከሚታሠብ 9% ወለድ ጋር ለከሣሽ እንዲከፍሉ ተወስኗል፡፡
2. በዚህ ችሎት በቀረበው ክስ ምክንያት የወጣ ወጪ እና የደረሰ ኪሣራ በተመለከተ ለዳኝነት 6,857 (ስድስት ሺህ ስምንት መቶ ሃምሳ ሰባት ብር)፣ የቴምብር ቀረጥ በማስረጃ ላይ ለማስለጠፍ ብር 15 (አስራ አምስት ብር) እንዲሁም የትራንስፖርት እና የፅህፈት አገልግሎት በቁርጥ ብር 300 (ሦስት መቶ ብር) በድምሩ ብር 7,172 (ሰባት ሺህ አንድ መቶ ሰባ ሁለት ብር) ተከሣሽ ለከሣሽ ይክፈል፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
ይግባኝ ለጠየቀ መዝገቡ ተገልብጦ ይሠጠው፡፡
መዝገቡ በውሳኔ እልባት ስላገኘ ተዘግቷል፡፡ ለመዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነበብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
-----------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 277107
ህዳር 17 ቀን 2013 ዓ/ም
ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
ከሳሾች፡- 1 - አቶ እስክንድር ደስታ ሞገስ
2 - አቶ ባዬ ደሴ እምሩ ጠበቆች አዳሙ ሽፈራው እና
3 - አቶ ንግሩ ሙሉዓለም ኪዳኑ ሙለዓለም ፈጠነ ቀረቡ
4 - አቶ ጌታነህ ዳምጠው አየለ
ተከሳሽ፡- ሐበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር - አልቀረቡም
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
ለዚህ ፍርድ መነሻ የሆነው ከሳሾች ሀምሌ 2 ቀን 2011 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ ተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ሲሚንቶ የሚያመርት ፋብሪካ ሲሆን ከሳሾች የማህበሩ ባለአክሲዮን ናቸው፡፡ ጥር 19 ቀን 2005 ዓ.ም የተካሄደው የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር 3ኛ የባለ አክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በተሻሻለው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 15 መሰረት ጠቅላላ ጉባኤው ከነባር የቦርድ አባላት ውስጥ 2/3 በስራ ላይ እንዲቆዩ እንዲሁም ለ 4 ክፍት የቦርድ አባልነት ቦታ 4 አዳዲስ የቦርድ አባላት ለመምረጥ ጉባኤው ድምጽ ሰጥቶ 4 አዳዲስ አባላት የተመረጡና ጠቅላላ የቦርድ አባላት ቁጥር 9 መሆኑን ጠቅሶ የስም ዝርዝር አስፍሯል፡፡ የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ ሚያዝያ 2 ቀን 2011 ዓ.ም በኮንፈረንስ ኮል ባደረገው ስብሰባ ለአስመራጭ ኮሚቴው የቀረቡትን 18 እጩ የቦርድ አባላትን ሲቪ መርምሮ ቁጥራቸውን ወደ 11 የመጨረሻ ተወዳዳሪዎች ለማድረስ አስመራጭ ኮሚቴው ተስማምቷል፡፡ የካቲት 10 ቀን 2011 ዓ.ም የቦርድ አስመራጭ ኮሚቴው በጋዜጣ ማስታወቂያ ለቦርድ አባልነት ለመመረጥ ያመለከቱት ባለአክሲዮኖች 18 መሆናቸውን ጠቅሷል፡፡ የህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ስም ማመልከቻውን ባለማቅረቡ በዝርዝሩ ውስጥ አልተካተተም፡፡ ተከሳሽ ሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ባካሄደው 9ኛው የባለአክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ 7 የቦርድ አባላትን ለመምረጥ 11 ባለ አክሲዮኞችን ለውድድር ያቀረቡ ሲሆን በዝርዝሩ ውስጥ ከዚህ በፊት ያላመለከተው እና ያልተወዳደረው ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር እና ስሙ በማህበሩ መመስረቻ እና መተዳደሪያ ደንብ ላይ ያልተመዘገበው ፒ.ፒ.ሲ (አይ.ዲ.ሲ) ተወካዮች ተብሎ ስማቸው ተጠቅሶ ለቦርድ አባልነት እንዲመረጡ ቀርበዋል፡፡ በቦርድ አባልነትም መርጧል፡፡ ይህ የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ ተግባር ባለመሆኑ መታረም ይኖርበታል፡፡ ፒፒሲ የተከሳሽ ማኅበር ደንበኛ በመሆኑ በአንድ ጊዜ ሁለት ተግባር የሚፈጽም በመሆኑ የጥቅም ግጭት የሚያስከትል ተግባር ውስጥ እንዳለ በጣም ግልጽ ነው፡፡ ከሳሾች ከዚህ በላይ በዝርዝር እንዳቀረብነው የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር 9ኛ የባለአክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ህግን፣ የመመስረቻ ጽሁፍን እና መተዳደሪያ ደንቡን በመተላለፍ ባለማክበር ያስተላለፈውን የቦርድ አባለትን ምርጫ አስመልክቶ የተላለፈውን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ እና በዚህ ክስ ምክንያት ያወጣነውን ወጪ እና ኪሳራ ተከሳሽ እንዲተኩልን በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡ የሰነድ ማስረጃዎችንም አያይዘው አቅርበዋል፡፡
በተከሳሽ ሀምሌ 24 ቀን 2011 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት መልስ የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ አባላት 18 እጩ የቦርድ አባላትን ሲቪያቸውን መርምሮ ከነዚህ ውስጥ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ለሚካሄደው 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በአባልነት ለመምረጥ የሚቀርቡ 11 ባለአክሲዮኖችን ስም ዝርዝር ለማቅረብ እና ከመካከላቸውም 7 የቦርድ አባላትን ለማስመረጥ ዘርዝሮ አዘጋጅቷል፡፡ አስመራጭ ኮሚቴው በስራ ላይ የነበሩትን የቦርድ አባላት ፍቃደኛነታቸውን በመጠየቅ ብቻ ማወዳደር ሳያስፈልግ በጽሁፍም በቃልም አወንታቸውን በገለጹበት አግባብ እንዲካተቱ ሲደረጉ አዲሶቹ ግን ሚያዝያ 25 ቀን 2011 ዓ.ም ኢንተርቪው ተደርገዋል፡፡ ህብረት ባንክም አክሲዮን ማህበር ነባር የቦርድ አባል በመሆኑ በተጠየቁት መሰረት ፍቃድኝነታቸውን የገለጹ ሲሆን ተወካይ የነበሩት አቶ ታምሩ ወንድም አገኘሁ በምርጫው ውስጥ ለመካተት አልፈልግም ብለው ስለነበር ዝርዝሩ በስህተት ሳይካተት ቀርቷል፡፡ አይሲዲ/ፒፒሲ በሚል የተቀመጠው ተመራጭን በተመለከተ እነዚህ ባለአክሲዮኖች ሁለት የህግ ሰውነት ያላቸው የተለያዩ ድርጅቶች ሲሆኑ በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ከፍተኛ የአክሲዮን ድርሻዎችን በየግላቸው የያዙ ባለ አክሲዮኖች ናቸው፡፡ ፒፒሲ የተባለው ድርጅት ከዚህ በፊት ሁለት መቀመጫ ተሰጥቶት ሲሰራ የነበረ ሲሆን ከፍተኛ የአክሲዮን ድርሻ ያላቸው ባለ አክሲዮኖች ከዚህ በፊት በ3ኛ መደበኛ ስብሰባ ከተሰጣቸው ተጨማሪ አንድ ወንበር በተጨማሪ በጋራ ሚይዙት አንድ ወንበር እንዲሰጣቸው በስብሰባው አብራርተው ስብሰባውም በሙሉ ድምጽ ደግፏቸዋል፡፡ 1ኛ ከሳሽም ይህንን ሀሳብ አንስተው ባለአክሲኖች ድምጽ እንዲሰ
በኪራይ ውል ስምምነት ላይ የተወሰነው ጊዜ ሲያልቅ ልዩ ማስጠንቀቂያ መስጠት አስፈላጊ ሳይሆን ያለአንዳች ፎርማሊቲ ውሉ ቀሪ እንደሚሆን፤ ተከራዩ የኪራይ ገንዘብ የመክፈያ ጊዜው ደርሶ ሳይከፍል ከዘገየ ከአንድ ዓመት በላይ ጊዜ የሚቆይ ከሆነ የአንድ ወር ጊዜ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ከአንድ ዓመት ጊዜ በታች የሚቆይ የኪራይ ውል ከሆነ የአስራ አምስት ቀናት ጊዜ ማስጠንቀቂያ በመስጠት የኪራይ ውሉን መሰረት ባደረገ መልኩ ሊከፍለው የሚገባው የኪራይ ገንዘብ በማስጠንቀቂያው በተጠቀሰው ጊዜ ባይከፍል ውሉ የሚፈርስ መሆኑን ለተከራዩ ሊያስታውቀው እንደሚገባ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 2965 እና 2952(1) ሥር ተመልክቷል፡፡
በተያዘው ጉዳይ ግራ ቀኙ ተዋዋይ ወገኖች ያደረጉት የቤት ኪራይ ውል ሲሆን በኪራይ ውሉ ዘመን ተከሳሽ መክፈል ያለባቸው ስድስት ወር ኪራይ ገንዘብ ውስጥ ብር 400,700.00 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ ብር) ለከሳሽ አለመክፈላቸው አምነው የተከራከሩ በመሆኑ ተከሳሽ ክስ የቀረበበት ገንዘብ ብር 400,700.00 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ ብር) ለከሳሽ ሊከፍሉ ይገባል በማለት ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
ው ሣ ኔ
1. ተከሣሽ ክስ የቀረበበት ገንዘብ ብር 400,700 (አራት መቶ ሺህ ሰባት መቶ ብር) ክስ ከተመሰረተበት መስከረም 04 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ገንዘቡ ተከፍሎ እስከሚጠናቀቅ ጊዜ ድረስ ከሚታሠብ 9% ወለድ ጋር ለከሣሽ እንዲከፍሉ ተወስኗል፡፡
2. በዚህ ችሎት በቀረበው ክስ ምክንያት የወጣ ወጪ እና የደረሰ ኪሣራ በተመለከተ ለዳኝነት 6,857 (ስድስት ሺህ ስምንት መቶ ሃምሳ ሰባት ብር)፣ የቴምብር ቀረጥ በማስረጃ ላይ ለማስለጠፍ ብር 15 (አስራ አምስት ብር) እንዲሁም የትራንስፖርት እና የፅህፈት አገልግሎት በቁርጥ ብር 300 (ሦስት መቶ ብር) በድምሩ ብር 7,172 (ሰባት ሺህ አንድ መቶ ሰባ ሁለት ብር) ተከሣሽ ለከሣሽ ይክፈል፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
ይግባኝ ለጠየቀ መዝገቡ ተገልብጦ ይሠጠው፡፡
መዝገቡ በውሳኔ እልባት ስላገኘ ተዘግቷል፡፡ ለመዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነበብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
-----------------------------------------------------------------------
የኮ/መ/ቁ 277107
ህዳር 17 ቀን 2013 ዓ/ም
ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ልደታ ምድብ 4ኛ ንግድ ችሎት
ዳኛ፡- መካ ነስሩ
ከሳሾች፡- 1 - አቶ እስክንድር ደስታ ሞገስ
2 - አቶ ባዬ ደሴ እምሩ ጠበቆች አዳሙ ሽፈራው እና
3 - አቶ ንግሩ ሙሉዓለም ኪዳኑ ሙለዓለም ፈጠነ ቀረቡ
4 - አቶ ጌታነህ ዳምጠው አየለ
ተከሳሽ፡- ሐበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር - አልቀረቡም
መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
ለዚህ ፍርድ መነሻ የሆነው ከሳሾች ሀምሌ 2 ቀን 2011 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ ተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ሲሚንቶ የሚያመርት ፋብሪካ ሲሆን ከሳሾች የማህበሩ ባለአክሲዮን ናቸው፡፡ ጥር 19 ቀን 2005 ዓ.ም የተካሄደው የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር 3ኛ የባለ አክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በተሻሻለው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 15 መሰረት ጠቅላላ ጉባኤው ከነባር የቦርድ አባላት ውስጥ 2/3 በስራ ላይ እንዲቆዩ እንዲሁም ለ 4 ክፍት የቦርድ አባልነት ቦታ 4 አዳዲስ የቦርድ አባላት ለመምረጥ ጉባኤው ድምጽ ሰጥቶ 4 አዳዲስ አባላት የተመረጡና ጠቅላላ የቦርድ አባላት ቁጥር 9 መሆኑን ጠቅሶ የስም ዝርዝር አስፍሯል፡፡ የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ ሚያዝያ 2 ቀን 2011 ዓ.ም በኮንፈረንስ ኮል ባደረገው ስብሰባ ለአስመራጭ ኮሚቴው የቀረቡትን 18 እጩ የቦርድ አባላትን ሲቪ መርምሮ ቁጥራቸውን ወደ 11 የመጨረሻ ተወዳዳሪዎች ለማድረስ አስመራጭ ኮሚቴው ተስማምቷል፡፡ የካቲት 10 ቀን 2011 ዓ.ም የቦርድ አስመራጭ ኮሚቴው በጋዜጣ ማስታወቂያ ለቦርድ አባልነት ለመመረጥ ያመለከቱት ባለአክሲዮኖች 18 መሆናቸውን ጠቅሷል፡፡ የህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ስም ማመልከቻውን ባለማቅረቡ በዝርዝሩ ውስጥ አልተካተተም፡፡ ተከሳሽ ሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ባካሄደው 9ኛው የባለአክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ 7 የቦርድ አባላትን ለመምረጥ 11 ባለ አክሲዮኞችን ለውድድር ያቀረቡ ሲሆን በዝርዝሩ ውስጥ ከዚህ በፊት ያላመለከተው እና ያልተወዳደረው ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር እና ስሙ በማህበሩ መመስረቻ እና መተዳደሪያ ደንብ ላይ ያልተመዘገበው ፒ.ፒ.ሲ (አይ.ዲ.ሲ) ተወካዮች ተብሎ ስማቸው ተጠቅሶ ለቦርድ አባልነት እንዲመረጡ ቀርበዋል፡፡ በቦርድ አባልነትም መርጧል፡፡ ይህ የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ ተግባር ባለመሆኑ መታረም ይኖርበታል፡፡ ፒፒሲ የተከሳሽ ማኅበር ደንበኛ በመሆኑ በአንድ ጊዜ ሁለት ተግባር የሚፈጽም በመሆኑ የጥቅም ግጭት የሚያስከትል ተግባር ውስጥ እንዳለ በጣም ግልጽ ነው፡፡ ከሳሾች ከዚህ በላይ በዝርዝር እንዳቀረብነው የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር 9ኛ የባለአክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ህግን፣ የመመስረቻ ጽሁፍን እና መተዳደሪያ ደንቡን በመተላለፍ ባለማክበር ያስተላለፈውን የቦርድ አባለትን ምርጫ አስመልክቶ የተላለፈውን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ እና በዚህ ክስ ምክንያት ያወጣነውን ወጪ እና ኪሳራ ተከሳሽ እንዲተኩልን በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡ የሰነድ ማስረጃዎችንም አያይዘው አቅርበዋል፡፡
በተከሳሽ ሀምሌ 24 ቀን 2011 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት መልስ የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ አባላት 18 እጩ የቦርድ አባላትን ሲቪያቸውን መርምሮ ከነዚህ ውስጥ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ለሚካሄደው 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በአባልነት ለመምረጥ የሚቀርቡ 11 ባለአክሲዮኖችን ስም ዝርዝር ለማቅረብ እና ከመካከላቸውም 7 የቦርድ አባላትን ለማስመረጥ ዘርዝሮ አዘጋጅቷል፡፡ አስመራጭ ኮሚቴው በስራ ላይ የነበሩትን የቦርድ አባላት ፍቃደኛነታቸውን በመጠየቅ ብቻ ማወዳደር ሳያስፈልግ በጽሁፍም በቃልም አወንታቸውን በገለጹበት አግባብ እንዲካተቱ ሲደረጉ አዲሶቹ ግን ሚያዝያ 25 ቀን 2011 ዓ.ም ኢንተርቪው ተደርገዋል፡፡ ህብረት ባንክም አክሲዮን ማህበር ነባር የቦርድ አባል በመሆኑ በተጠየቁት መሰረት ፍቃድኝነታቸውን የገለጹ ሲሆን ተወካይ የነበሩት አቶ ታምሩ ወንድም አገኘሁ በምርጫው ውስጥ ለመካተት አልፈልግም ብለው ስለነበር ዝርዝሩ በስህተት ሳይካተት ቀርቷል፡፡ አይሲዲ/ፒፒሲ በሚል የተቀመጠው ተመራጭን በተመለከተ እነዚህ ባለአክሲዮኖች ሁለት የህግ ሰውነት ያላቸው የተለያዩ ድርጅቶች ሲሆኑ በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ከፍተኛ የአክሲዮን ድርሻዎችን በየግላቸው የያዙ ባለ አክሲዮኖች ናቸው፡፡ ፒፒሲ የተባለው ድርጅት ከዚህ በፊት ሁለት መቀመጫ ተሰጥቶት ሲሰራ የነበረ ሲሆን ከፍተኛ የአክሲዮን ድርሻ ያላቸው ባለ አክሲዮኖች ከዚህ በፊት በ3ኛ መደበኛ ስብሰባ ከተሰጣቸው ተጨማሪ አንድ ወንበር በተጨማሪ በጋራ ሚይዙት አንድ ወንበር እንዲሰጣቸው በስብሰባው አብራርተው ስብሰባውም በሙሉ ድምጽ ደግፏቸዋል፡፡ 1ኛ ከሳሽም ይህንን ሀሳብ አንስተው ባለአክሲኖች ድምጽ እንዲሰ
ክ አክሲዮን ማህበር በእጩነት መካተቱ ትክክል አይደለም መባሉ አግባብ አይደለም፡፡
ሌላኛው ነጥብ አስመራጭ ኮሚቴው በያዘው ቃለ ጉባኤ ላይ ስም ዝርዝሩ ሳይካተት ሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ ላይ መካተቱ እና ተመራጭ መሆኑ ከማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ጋር የተቃረነ ነው ወይ የሚለው ነው፡፡ ከላይ እንደተገለጸው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 17 ላይ የቦርድ ዳይሬክተሮች በተደጋጋሚ መመረጥ እንደሚችሉ ያስቀምጣል፡፡ ይሁንና የእጩ አመራረጥ ሂደቱ ግን በምን መልኩ መሆን እንዳለበት የተገለጸ ነገር የለም፡፡ አስማራጭ ኮሚቴዎቹም ቢሆን ባደረጉት ስብሰባ ላይ ዝርዝሩን እንጂ ያስቀመጡት ምን ሂደት እንደተከተሉ ያሰፈሩት ነገር የለም፡፡ በመሆኑም የተከሳሽ መተዳደሪያ ደንብ ላይ የዳይሬክተሮች ቦርድ በተደጋጋሚ መመረጥ እንዲችሉ የሚፈቅድ በመሆኑና ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበርም ከዚህ በፊት የማህበሩ የቦርድ አባል የነበረ ባለአክሲዮን በመሆኑ በእጩ ተመራጭነት መቅረቡ እና ምርጫው ውስጥ መካተቱ ከማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ጋር የሚቃረን ተግባር ሆኖ ፍርድ ቤቱ አላገኘውም፡፡
ፒ.ፒ.ሲ/ አይዲሲ ተወካዮች በሚል የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል መመረጡ የንግድ ሕጉን እና የማህበሩን መመስረቻ ፅሑፍ እንዲሁም መተዳደሪያ ደንብ የሚጥስ ነው ወይ የሚለውን በተመለከተ በመሰረቱ ፒ.ፒ.ሲ እና አ.ይ.ሲ.ዲ የተለያዩ ድርጅቶች ሲሆኑ እያንዳንዳቸው በማህበሩ ውስጥ አክሲዮን አላቸው፡፡ የማህበሩም ከፍተኛ ባለድርሻ ናቸው፡፡ ማህበሩ ከዚህ በፊት ጥር 19 ቀን 2005 ዓ.ም በተካሄደው 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በተካሄደው የዳይሬርተሮች ቦርድ ምርጫ ላይ ኢንዱስትሪያል ዴቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይዲሲ በሚል የተቀመጠው) በአቶ ቶኮአኔ ትሶሎ ተወክሎ እንዲሁም ከአምብሪዞ ኢንቨስትመንት 488 ፕሮፕሪታሪ ሊሚትድ (ፒፒሲ በሚል የተቀመጠ) በሚስስ ትራይፖላ ራማኖ እና በሚስተር ኮስ ታልጃራድ ተወክሎ በጥቅሉ ሁለት የቦርድ አባል ቦታ ይዞ ተመርጦ እንደነበር ቃለ ጉባኤው ያስረዳል፡፡ የድርሻቸው መጠንም በተያያዘው የጥር 19 ቀን 2005 ዓ.ም በተካሄደው የጠቅላላ ጉባኤው ቃለ ጉባኤ ላይ የተገኙ ባለአክሲዮኖች ስም እና የድርሻ መጠን ሰነድ ላይ በማስረጃነት ቀርቧል፡፡ በመሰረቱ የምርጫ ሂደቱን በተመለከተ እጩ ተመራጮችን ለይተው ለጠቅላላ ጉባኤ እንዲያቀርቡ እና እጩዎቹን እንዲመለምሉ የማህበሩ 5ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ የአስመራጭ ኮሚቴዎችን መርጦ አዋቅሯቸዋል፡፡ በዚሁ መሰረትም አስመራጭ ኮሚቴው 18 እጩዎችን ዘርዝረው በጋዜጣ ያሳወቁ ሲሆን ከእነዚህ መካከልም 11 እጩዎችን ለጠቅላላ ጉባኤው አቅርበው ሰባት የቦርድ ዳይሬክተር በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም በተደረገው ቃለ ጉባኤ ሊመረጡ ችለዋል፡፡ ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ እና ኢንዱስትሪያል ዲቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) ከዚህ በፊት የቦርድ አባላት የነበሩ ሲሆን የነበራቸው የውክልና ቁጥርም ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ ሁለት ሲሆን ኢንዱስትሪያል ዴቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) ደግሞ አንድ ተወካይ ነበረው፡፡ ይሁንና አስመራጭ ኮሚቴው ሚያዝያ 2 ቀን 2011 ዓ/ም በኮንፈረንስ ኮል ባካሄደው ስብሰባ ላይ ባሰፈሩት ቃለ ጉባኤ ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ እና ኢንዱስትሪያል ዲቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) ካላቸው ውክልና በተጨማሪ በጋራ አንድ የቦርድ አባል ውክልና እንዲኖራቸው ባስቀመጡት መሰረት ለእጩነት አቅርበውታል፡፡
ጠቅላላ ጉባኤውም በቃለ ጉባኤው 10ኛ ነጥብ ላይ በተቀመጠው አግባብ ተጨማሪ ወንበር እንዲኖራቸው ተስማምተው በሙሉ ድምጽ አጽድቆታል፡፡ በመሰረቱ የማህበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እና መተዳደሪያ ደንብ ላይ ማንኛውም ባለአክሲዮን የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆኖ መመረጥ እንደሚችል ስለሚያስቀምጡ የንግድ ህጉም ተመሳሳይ በሆነ መልኩ ይህንኑ ስለሚደነግጉ ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ እና ኢንዱስትሪያል ዲቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) የማህበሩ ባለአክሲዮን እስከሆኑ ድረስ የቦርድ አባል ሆነው መመረጥ መብታቸው ነው፡፡ ነገር ግን አሁን ጥያቄ ያስነሳው ጉዳይ የየራሳቸው ተወካይ እያላቸው እና በተጨማሪነት የተፈቀደላቸው ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ እና ኢንዱስትሪያል ዲቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) "ፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ" በጋራ የሚወከሉበት የቦርድ አባልነት ከማህበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እና መተዳደሪያ ደንብ እንዲሁም ከንግድ ህጉ ድንጋጌዎች አንጻር ይቻላል ወይ የሚለው ነው፡፡
የአክሲዮን ማህበር አስተዳዳሪነት ሥራ ለማህበርተኞች እንጂ ለሌላ ሊሰጥ እንደማይችል፣ የአስተዳዳሪዎቹ ምክር ቤት ብዛት ቢያንስ ሦስት ቢበዛ ደግሞ አስራ ሁለት አባላት ሊኖሩት እንደሚገባ፣ በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ማህበርተኞች አስተዳዳሪዎች ሆነው መመረጥ እንደሚችሉ እና የአስተዳዳሪው ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሆኖ ሊመረጥ የሚገባው በሕግ ሰውነት መብት የተሰጠው ማህበርተኛ ሳይሆን አካል ያለው ሰው መሆን እንደሚገባው በንግድ ሕግ ቁጥር 347 ሥር ተመልክቷል፡፡ይህንኑ የንግድ ሕጉ ድንጋጌ መሰረት ባደረገ መልኩ በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር መመስረቻ ፅሑፍ አንቀፅ 8 እና በማህበሩ መተዳደሪያ ደንቡ እንዲሁም ድንጋጌዎቹ ባሻሻሉት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ መሰረት የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የአስተዳዳሪነት ሥልጣን ከማህበሩ ባለአክሲዮን ውጪ ሊሰጥ እንደማይችል፣ የአስተዳዳሪዎቹ ምክር ቤት ብዛት ሰባት ሊሆን እንደሚገባ፣ በማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የተሾሙ የቦርድ አባላት በማንኛውም ምክንያት የሥራ ዘመናቸው ከመጠናቀቁ በፊት የጎደሉ እንደሆነ የአስተዳዳሪዎቹ ምክር ቤት ቁጥር ከግማሽ እስካላነሰ ድረስ በቀሪው የሥራ ዘመን በወጡት ምትክ ከማህበሩ ባለአክሲዮኖች መካከል መርጠው ሊሾሙ እንደሚችሉ ቀሪዎቹ ዳይሬክተሮች ከግማሽ በታች ከሆኑ የጎደሉትን ዳይሬክተሮች ለመሙላት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ መጥራት እንደሚያስፈልግ የአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የቦርድ ዳይሬክተር ሲሾምም ሆነ ሌሎች ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ሲሰጥ ባለአክሲዮኖቹ የሚሰጡት የድጋፍም ሆነ የተቃውሞ ድምፅ ዋጋ የሚሰጠውና የሚቆጠረው ባለአክሲዮኖቹ ባላቸው የአክሲዮን መጠን እንደሆነ በዝርዝር ተደንግጎ እናገኛለን፡፡
በመሰረቱ በአክሲዮን ማህበር ውስጥ አስተዳዳሪዎች ከአክሲዮን ማህበሩ አካልነት በተጨማሪ የአክሲዮን ማህበሩን ወኪልም ሆኖ እንደሚቆጠር በንግድ ሕግ ቁጥር 363(2)(3) እና 364(3) ተመልክቷል፡፡በአክሲዮን ማህበር ውስጥ የአስተዳደር ምክር ቤት አባል ሆኖ ለመመረጥና በማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ለመሾም መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች በንግድ ሕጉ በግልፅ ባይመለከትም የአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮን መሆን እንደመስፈርት ሊታይ እንደሚችል ከንግድ ሕግ ቁጥር 347(1) መገንዘብ ይቻላል፡፡
ተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ውስጥ በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ድርጅቶች እና የተፈጥሮ ሰዎች (አካል ያለው ሰው) ያካተተ ባለአክሲዮኖችን የያዘ እንደሆነ ግራ ቀኙ ካቀረቧቸው ክርክር እና ማስረጃዎች መገንዘብ የሚቻል ነው፡፡በንግድ ሕጉ መሰረት አንድ በተፈጥሮ ሰው የሆነ ባለአክሲዮን እና በሕግ የሰው መብት የተሰጠው ድርጅት የአክሲዮን ማህበር ቦርድ ዳይሬክተር አባል በመሆን ሂደት ላይ የተለየ መብት የተሰጣቸው መሆኑ አልተመለከተም፡፡በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ውስጥ ፒፒሲ እና አይዲሲ የተባሉት ባለአክሲዮኖች ያላቸው የአክሲዮን መጠን ያለው ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው በማህበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል በመ
ሌላኛው ነጥብ አስመራጭ ኮሚቴው በያዘው ቃለ ጉባኤ ላይ ስም ዝርዝሩ ሳይካተት ሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ ላይ መካተቱ እና ተመራጭ መሆኑ ከማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ጋር የተቃረነ ነው ወይ የሚለው ነው፡፡ ከላይ እንደተገለጸው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 17 ላይ የቦርድ ዳይሬክተሮች በተደጋጋሚ መመረጥ እንደሚችሉ ያስቀምጣል፡፡ ይሁንና የእጩ አመራረጥ ሂደቱ ግን በምን መልኩ መሆን እንዳለበት የተገለጸ ነገር የለም፡፡ አስማራጭ ኮሚቴዎቹም ቢሆን ባደረጉት ስብሰባ ላይ ዝርዝሩን እንጂ ያስቀመጡት ምን ሂደት እንደተከተሉ ያሰፈሩት ነገር የለም፡፡ በመሆኑም የተከሳሽ መተዳደሪያ ደንብ ላይ የዳይሬክተሮች ቦርድ በተደጋጋሚ መመረጥ እንዲችሉ የሚፈቅድ በመሆኑና ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበርም ከዚህ በፊት የማህበሩ የቦርድ አባል የነበረ ባለአክሲዮን በመሆኑ በእጩ ተመራጭነት መቅረቡ እና ምርጫው ውስጥ መካተቱ ከማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ጋር የሚቃረን ተግባር ሆኖ ፍርድ ቤቱ አላገኘውም፡፡
ፒ.ፒ.ሲ/ አይዲሲ ተወካዮች በሚል የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል መመረጡ የንግድ ሕጉን እና የማህበሩን መመስረቻ ፅሑፍ እንዲሁም መተዳደሪያ ደንብ የሚጥስ ነው ወይ የሚለውን በተመለከተ በመሰረቱ ፒ.ፒ.ሲ እና አ.ይ.ሲ.ዲ የተለያዩ ድርጅቶች ሲሆኑ እያንዳንዳቸው በማህበሩ ውስጥ አክሲዮን አላቸው፡፡ የማህበሩም ከፍተኛ ባለድርሻ ናቸው፡፡ ማህበሩ ከዚህ በፊት ጥር 19 ቀን 2005 ዓ.ም በተካሄደው 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በተካሄደው የዳይሬርተሮች ቦርድ ምርጫ ላይ ኢንዱስትሪያል ዴቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይዲሲ በሚል የተቀመጠው) በአቶ ቶኮአኔ ትሶሎ ተወክሎ እንዲሁም ከአምብሪዞ ኢንቨስትመንት 488 ፕሮፕሪታሪ ሊሚትድ (ፒፒሲ በሚል የተቀመጠ) በሚስስ ትራይፖላ ራማኖ እና በሚስተር ኮስ ታልጃራድ ተወክሎ በጥቅሉ ሁለት የቦርድ አባል ቦታ ይዞ ተመርጦ እንደነበር ቃለ ጉባኤው ያስረዳል፡፡ የድርሻቸው መጠንም በተያያዘው የጥር 19 ቀን 2005 ዓ.ም በተካሄደው የጠቅላላ ጉባኤው ቃለ ጉባኤ ላይ የተገኙ ባለአክሲዮኖች ስም እና የድርሻ መጠን ሰነድ ላይ በማስረጃነት ቀርቧል፡፡ በመሰረቱ የምርጫ ሂደቱን በተመለከተ እጩ ተመራጮችን ለይተው ለጠቅላላ ጉባኤ እንዲያቀርቡ እና እጩዎቹን እንዲመለምሉ የማህበሩ 5ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ የአስመራጭ ኮሚቴዎችን መርጦ አዋቅሯቸዋል፡፡ በዚሁ መሰረትም አስመራጭ ኮሚቴው 18 እጩዎችን ዘርዝረው በጋዜጣ ያሳወቁ ሲሆን ከእነዚህ መካከልም 11 እጩዎችን ለጠቅላላ ጉባኤው አቅርበው ሰባት የቦርድ ዳይሬክተር በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም በተደረገው ቃለ ጉባኤ ሊመረጡ ችለዋል፡፡ ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ እና ኢንዱስትሪያል ዲቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) ከዚህ በፊት የቦርድ አባላት የነበሩ ሲሆን የነበራቸው የውክልና ቁጥርም ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ ሁለት ሲሆን ኢንዱስትሪያል ዴቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) ደግሞ አንድ ተወካይ ነበረው፡፡ ይሁንና አስመራጭ ኮሚቴው ሚያዝያ 2 ቀን 2011 ዓ/ም በኮንፈረንስ ኮል ባካሄደው ስብሰባ ላይ ባሰፈሩት ቃለ ጉባኤ ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ እና ኢንዱስትሪያል ዲቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) ካላቸው ውክልና በተጨማሪ በጋራ አንድ የቦርድ አባል ውክልና እንዲኖራቸው ባስቀመጡት መሰረት ለእጩነት አቅርበውታል፡፡
ጠቅላላ ጉባኤውም በቃለ ጉባኤው 10ኛ ነጥብ ላይ በተቀመጠው አግባብ ተጨማሪ ወንበር እንዲኖራቸው ተስማምተው በሙሉ ድምጽ አጽድቆታል፡፡ በመሰረቱ የማህበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እና መተዳደሪያ ደንብ ላይ ማንኛውም ባለአክሲዮን የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆኖ መመረጥ እንደሚችል ስለሚያስቀምጡ የንግድ ህጉም ተመሳሳይ በሆነ መልኩ ይህንኑ ስለሚደነግጉ ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ እና ኢንዱስትሪያል ዲቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) የማህበሩ ባለአክሲዮን እስከሆኑ ድረስ የቦርድ አባል ሆነው መመረጥ መብታቸው ነው፡፡ ነገር ግን አሁን ጥያቄ ያስነሳው ጉዳይ የየራሳቸው ተወካይ እያላቸው እና በተጨማሪነት የተፈቀደላቸው ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ሊሚትድ እና ኢንዱስትሪያል ዲቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) "ፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ" በጋራ የሚወከሉበት የቦርድ አባልነት ከማህበሩ መመስረቻ ጽሁፍ እና መተዳደሪያ ደንብ እንዲሁም ከንግድ ህጉ ድንጋጌዎች አንጻር ይቻላል ወይ የሚለው ነው፡፡
የአክሲዮን ማህበር አስተዳዳሪነት ሥራ ለማህበርተኞች እንጂ ለሌላ ሊሰጥ እንደማይችል፣ የአስተዳዳሪዎቹ ምክር ቤት ብዛት ቢያንስ ሦስት ቢበዛ ደግሞ አስራ ሁለት አባላት ሊኖሩት እንደሚገባ፣ በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ማህበርተኞች አስተዳዳሪዎች ሆነው መመረጥ እንደሚችሉ እና የአስተዳዳሪው ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሆኖ ሊመረጥ የሚገባው በሕግ ሰውነት መብት የተሰጠው ማህበርተኛ ሳይሆን አካል ያለው ሰው መሆን እንደሚገባው በንግድ ሕግ ቁጥር 347 ሥር ተመልክቷል፡፡ይህንኑ የንግድ ሕጉ ድንጋጌ መሰረት ባደረገ መልኩ በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር መመስረቻ ፅሑፍ አንቀፅ 8 እና በማህበሩ መተዳደሪያ ደንቡ እንዲሁም ድንጋጌዎቹ ባሻሻሉት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ መሰረት የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የአስተዳዳሪነት ሥልጣን ከማህበሩ ባለአክሲዮን ውጪ ሊሰጥ እንደማይችል፣ የአስተዳዳሪዎቹ ምክር ቤት ብዛት ሰባት ሊሆን እንደሚገባ፣ በማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የተሾሙ የቦርድ አባላት በማንኛውም ምክንያት የሥራ ዘመናቸው ከመጠናቀቁ በፊት የጎደሉ እንደሆነ የአስተዳዳሪዎቹ ምክር ቤት ቁጥር ከግማሽ እስካላነሰ ድረስ በቀሪው የሥራ ዘመን በወጡት ምትክ ከማህበሩ ባለአክሲዮኖች መካከል መርጠው ሊሾሙ እንደሚችሉ ቀሪዎቹ ዳይሬክተሮች ከግማሽ በታች ከሆኑ የጎደሉትን ዳይሬክተሮች ለመሙላት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ መጥራት እንደሚያስፈልግ የአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የቦርድ ዳይሬክተር ሲሾምም ሆነ ሌሎች ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ሲሰጥ ባለአክሲዮኖቹ የሚሰጡት የድጋፍም ሆነ የተቃውሞ ድምፅ ዋጋ የሚሰጠውና የሚቆጠረው ባለአክሲዮኖቹ ባላቸው የአክሲዮን መጠን እንደሆነ በዝርዝር ተደንግጎ እናገኛለን፡፡
በመሰረቱ በአክሲዮን ማህበር ውስጥ አስተዳዳሪዎች ከአክሲዮን ማህበሩ አካልነት በተጨማሪ የአክሲዮን ማህበሩን ወኪልም ሆኖ እንደሚቆጠር በንግድ ሕግ ቁጥር 363(2)(3) እና 364(3) ተመልክቷል፡፡በአክሲዮን ማህበር ውስጥ የአስተዳደር ምክር ቤት አባል ሆኖ ለመመረጥና በማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ለመሾም መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች በንግድ ሕጉ በግልፅ ባይመለከትም የአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮን መሆን እንደመስፈርት ሊታይ እንደሚችል ከንግድ ሕግ ቁጥር 347(1) መገንዘብ ይቻላል፡፡
ተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ውስጥ በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ድርጅቶች እና የተፈጥሮ ሰዎች (አካል ያለው ሰው) ያካተተ ባለአክሲዮኖችን የያዘ እንደሆነ ግራ ቀኙ ካቀረቧቸው ክርክር እና ማስረጃዎች መገንዘብ የሚቻል ነው፡፡በንግድ ሕጉ መሰረት አንድ በተፈጥሮ ሰው የሆነ ባለአክሲዮን እና በሕግ የሰው መብት የተሰጠው ድርጅት የአክሲዮን ማህበር ቦርድ ዳይሬክተር አባል በመሆን ሂደት ላይ የተለየ መብት የተሰጣቸው መሆኑ አልተመለከተም፡፡በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ውስጥ ፒፒሲ እና አይዲሲ የተባሉት ባለአክሲዮኖች ያላቸው የአክሲዮን መጠን ያለው ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው በማህበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል በመ
ጡ ቅስቀሳ ሲያደርጉ የነበረ ሲሆን እራሳቸውም መርጠዋቸዋል፡፡ ስለሆነም አይዲሲ/ፒፒሲ በሚል የቀረበው እጩ ሁለቱ ባለአክሲኖች በጋራ 1 ተጨማሪ ተወካይ ለማስቀመጥ እንደፈቀድላቸው አስመራጭ ኮሚቴውና የቀድሞው ቦርድ አባል እና በስብሰባው ላይ እጩ የነበሩት 1ኛ ከሳሽ ሀሳብ በማቅረባቸው ጉባኤውን በማሳመናቸው በዚያው መሰረትነት ጉባኤው ያለምንም ተቃውሞ በሙሉ ድምጽ የወሰነው ነው፡፡ በሌላ በኩል ተከሳሽ ከፒፒሲ ጋር የፈረመው የአቅራቢነት ውል የለም፤ የጥቅም ግጭት አለው የተባለው ሀሰት ነው፡፡ ስለሆነም ጉባኤው በአብላጫ ድምጽ ሳይሆን በሙሉ ድምጽ የወሰነ በመሆኑ ውሳኔው ተሰርዞ በቀጣይ በአብላጫ ድምጽ ያገኙ እጩ ባለአክሲዮን ይተኩ በሚል የቀረበው ክስ ውድቅ ይደረግልን፡፡ በመሆኑም በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በተካሄደው ስብሰባ የተደረገው ምርጫም ሆነ ውሳኔ የህግ ጥሰት የሌለበት ስለሆነ የከሳሽን ክስ ውድቅ አድርጎ እንዲወሰንልን ፤ ወጪ እና ኪሳራን አስመልክቶ የቀረበውን በተለመከተ ውሳኔው የተሰጠው እራሳቸው ተከሳሾች ባቀረቡት ውሳኔ ሃሳብ ጠቅላላ ጉባኤው ውሳኔ ያሳለፈ በመሆኑ ወጪ እና ኪሳራ እንድንከፍል ልንገደድ ስለማይገባ ጥያቄው ውድቅ ይደረግልን እንዲሁም በክሱ ምክንያት ያወጣናቸውን ወጪ እና ኪሳራ ዝርዝር የማቅረብ መብታችን ይጠበቅልን በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡
ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ምስክር እንዲሰማ ትዕዛዝ የተሰጠ ቢሆንም ተከሳሽ ምስክር ለመስማት በተቀጠረበት ቀነ ቀጠሮ ያልቀረቡ በመሆኑና ምስክሮቻቸውም ባለመቅረባቸው ምስክር የማሰማት መብታቸው ታልፏል፡፡ በከሳሾች በኩል አንድ ምስክር ያሰሙ ሲሆን አቶ እስክንድር ደስታ ማለትም 1ኛ ከሳሽ ቀርበው የደንቡን ቃለ መሀላ ከፈጸሙ በኋላ እንደሚከተለው መስክረዋል፡፡ የ1ኛ ተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የአስመራጭ ኮሚቴ ቦርድ የሚመረጥበት ህግ ለባለአክሲዮኖች ቀርቦ ጸድቋል፡፡ ይህንን መሰረት ባደረገ መልኩ የቦርድ አባላት ሆኖ ለመመረጥ መስፈርቶች ተገልጸው እንዲመዘገብ ተደረገ፤ በዚህ መሰረትም 18 የቦርድ ተመለመለ፡፡ አስቀድሞ የቦርድ አባላት የነበሩ ፍላጎት ያላቸው ከሆነ በደብዳቤ መጠየቅ ነበረባቸው፡፡ ህብረት ባንክ ደብዳቤ ስላላስገባ አልተመዘበም ነበር አቶ ቶኩ የተባለ አስመራጭ ኮሚቴ ሌሎቹ ባላወቁበት ሁኔታ ስሙን አስገብቶታል፡፡ የአስመራጭ ኮሚቴዎቹ ሦስት ናቸው፡፡ አይሲዲ/ፒፒሲ ተብሎ የሚታወቅ ባለአክሲዮን የለም፡፡ ከዚህ በፊትም በዚህ አግባብ አልተመረጠም፤ ሁለቱ የተለያዩ ናቸው፡፡ በንግድ ህጉም ሆነ በመተዳደሪያ ደንቡ አንድ ባለአክሲዮን ሁለት የቦርድ አባል ሆኖ መምረጥ የለም፡፡ የቦርድ ምርጫ ሂደት ላይ እኔ አጀንዳው ሲደርስ ለአቶ ቃሲም ወክዬ ለሌላ ጉዳይ ሄጃለሁ፡፡ በወቅቱ የቦርድ አባላት ምርጫ የሞላሁት እኔ ነኝ፡፡ ሆኖም ስሜንና ፊርማ አኑሬ ሄጃለሁ እንጂ በሳጥኑ አይዲሲ/ፒፒሲ የተባለ የቦርድ አባል ለመምረጥ ስምምነት አልሰጠሁም በማለት መስክረዋል፡፡
ፍርድ ቤቱም የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ነባር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በቦርድ አስመራጭ ኮሚቴው በእጩነት የቀረቡት አመልክተው/ጠይቀው ነው ወይስ ሙሉ በሙሉ ስማቸው ተወስዷል? ሕብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ለአስመራጭ ኮሚቴው ለእጩነት እንዲቀርብ ጥያቄ ሳያቀርብ እና በቦርድ አስመራጭ ኮሚቴው 02/08/2011 ዓ.ም በተያዘው ቃለ ጉባኤ ስሙ ሳይጠቀስ በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በተደረገው የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ለዳይሬክተሮች ቦርድ ምርጫ በእጩነት ተካቶ መቅረቡ የማህበሩ መተዳደሪያ የሚጥስ ነው ወይስ አይደለም? ፒፒሲ/አይዲሲ ተወካዮች በሚል ስያሜ የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል መመረጡ የማህበሩን መመስረቻ ጽሁፍ እና መተዳደሪያ ደንብ እንዲሁም የንግድ ህጉን የሚጥስ ነው ወይስ አይደለም? ፒፒሲ ከተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ጋር የንግድ ግንኙነት አለው ወይስ የለውም? የንግድ ግንኙነት አለው የሚባል ከሆነስ የንግድ ግንኙነቱ የጥቅም ግጭት ስለሚፈጥር የማህበሩ የዳይሬክተሮች የቦርድ አባል ተደርጎ እንዳይመረጥ የሚያደርግ ነው ወይስ አይደለም የሚሉትን ጭብጦች በመያዝ የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምሯል፡፡
የመጀመሪያውን ነጥብ በተመለከተ ሀበሻ ሲሚንቶ ፋብሪካ አክሲዮን ማህበር ነባር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በቦርድ አስመራጭ ኮሚቴው በእጩነት የቀረቡት ጠይቀው የነበሩት ናቸው ወይስ ከዚህ በፊት የቦርድ አባላት የነበሩት ሙሉ በሙሉ በእጩነት ተካተዋል የሚል ሲሆን አስመራጭ ኮሚቴው ሚያዝያ 2 ቀን 2011 ዓ.ም በኮንፈረንስ ኮል በተደረገው ስብሰባ ላይ የ18 እጩዎችን ስም ለይተው ያስቀመጡ ሲሆን ከተዘረዘሩት 18 እጩዎች መካከል 8 እጩዎች ነባር የቦርድ አባላት የነበሩ ናቸው፡፡ በአስመራጭ ኮሚቴው ስብሰባም ነባር የቦርድ አባላት ቃለ መጠይቅ ሳይደረግላቸው እጩ እንደሚሆኑ የተመለከተ ሲሆን መመረጥ እንደማይፈልጉ ከገለጹት በስተቀር ሁሉም ነባር የቦርድ አባላትን በእጩነት ማካተቱት የተከሳሽ ማህበር በክርክሩ ገልጸዋል፡፡ ከሳሾች በአንፃሩ ከህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር የሚፈልጉት አባላት ማመልከቻ አቅርበው ነው በምርጫው ላይ የተካተቱት በማለት ተከራክረዋል፡፡ በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 17 መሰረት አስተዳዳሪዎች የስራ ዘመናቸው ዓመት ዓመት እንደሆነ እና በተደጋጋሚ መመረጥ እንደሚችሉ ያስቀምጣል፡፡ ነገር ግን በተደጋጋሚ የቦርድ አባላት ሲመረጡ በምን አይነት ሂደት እንደሆነ ምን አይነት ሂደት መከተል እንደሚገባ የሚያስቀምጠው ነገር የለም፡፡ የአስመራጭ ኮሚቴውም ቢሆን ዝርዝራቸውን ከማስቀመጥ ባለፈ እና ቃለ መጠይቅ እንደማይደረጉ ከመግለጽ በስተቀር የተብራራ ነገር የለም፡፡ በከሳሾችም በኩል ነባር አባላት በማመልከቻ ጠይቀው እጩ እንደተደረጉ ቢገልጹ ለዛ የሚሆን አስረጅ ነገር ግን አላቀረቡም፡፡ በተጨማሪ 1ኛ ከሳሽ የቀድሞው የቦርድ አባል እና እጩ የቦርድ አባል የነበሩ ሲሆን በሰጡት ምስክርነት አቶ ቶኩ የተባሉ አስመራጭ ኮሚቴ ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበርን በቀድሞ ዝርዝር ውስጥ ሳይካተት በራሳቸው እንዳስገቡት መስክረዋል፡፡ ይሁንና በተከሳሽ በኩል በዝርዝሩ ለመካተት ማመልከቻ እንዳልተጠየቀ እና በድጋሚ ለመመረጥ እንደማይፈልጉ የገለጹት አቶ ታምሩ ወንድማገኘሁ ተካተው ስለነበር ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበርም በስህተት መጀመሪያው 18 ሰዎች ዝርዝር ላይ እንዳልተካተተ እና ስህተቱም እንደታረመ ገልጸዋል፡፡ በከሳሾች በኩል ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ያለ ጥያቄ እና ማመልከቻ እጩ ሆኖ ተካቷል፤ የመጀመሪያው ዝርዝር ላይ ስሙ የሌለው ስላላመለከተ ነው ከሚሉ በቀር ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር በትክክልም እጩ ለመሆን አልጠየቀም ጠይቋል የሚለውን ነገር በማስረጃ አልተደገፈም፡፡ ሌላው የማህበሩ ነባር የቦርድ አባላት የነበሩት እንደማይፈልጉ ከገለጹት በቀር እጩ የተደረጉ እና ስማቸው የተዘረዘረ ከሆነ እና ሌላ ማመልከቻ ሳያስፈልግ የተካተቱ ከሆነ እና ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ከዚህ በፊት የቦርድ አባል በመሆኑ በመጀመሪያውም ዝርዝር ላይ አለመካተቱ ትክክል እንዳልነበር መገንዘብ ይቻላል፡፡ በመሆኑም በግልጽ ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር በድጋሚ ለመመረጥ ተቃውሞውን መግለጹ ባልተመከለተበት ወይም የአስመራጭ ኮሚቴው ለነባር የቦርድ አባላት በድጋሚ ለመመረጥ ፍላጎት መኖሩን በማመልከቻ እንዲያሳውቁ በሚል በግልጽ የተቀመጠ መስፈርት በሌለበት ሁኔታ ህብረት ባን
ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ምስክር እንዲሰማ ትዕዛዝ የተሰጠ ቢሆንም ተከሳሽ ምስክር ለመስማት በተቀጠረበት ቀነ ቀጠሮ ያልቀረቡ በመሆኑና ምስክሮቻቸውም ባለመቅረባቸው ምስክር የማሰማት መብታቸው ታልፏል፡፡ በከሳሾች በኩል አንድ ምስክር ያሰሙ ሲሆን አቶ እስክንድር ደስታ ማለትም 1ኛ ከሳሽ ቀርበው የደንቡን ቃለ መሀላ ከፈጸሙ በኋላ እንደሚከተለው መስክረዋል፡፡ የ1ኛ ተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የአስመራጭ ኮሚቴ ቦርድ የሚመረጥበት ህግ ለባለአክሲዮኖች ቀርቦ ጸድቋል፡፡ ይህንን መሰረት ባደረገ መልኩ የቦርድ አባላት ሆኖ ለመመረጥ መስፈርቶች ተገልጸው እንዲመዘገብ ተደረገ፤ በዚህ መሰረትም 18 የቦርድ ተመለመለ፡፡ አስቀድሞ የቦርድ አባላት የነበሩ ፍላጎት ያላቸው ከሆነ በደብዳቤ መጠየቅ ነበረባቸው፡፡ ህብረት ባንክ ደብዳቤ ስላላስገባ አልተመዘበም ነበር አቶ ቶኩ የተባለ አስመራጭ ኮሚቴ ሌሎቹ ባላወቁበት ሁኔታ ስሙን አስገብቶታል፡፡ የአስመራጭ ኮሚቴዎቹ ሦስት ናቸው፡፡ አይሲዲ/ፒፒሲ ተብሎ የሚታወቅ ባለአክሲዮን የለም፡፡ ከዚህ በፊትም በዚህ አግባብ አልተመረጠም፤ ሁለቱ የተለያዩ ናቸው፡፡ በንግድ ህጉም ሆነ በመተዳደሪያ ደንቡ አንድ ባለአክሲዮን ሁለት የቦርድ አባል ሆኖ መምረጥ የለም፡፡ የቦርድ ምርጫ ሂደት ላይ እኔ አጀንዳው ሲደርስ ለአቶ ቃሲም ወክዬ ለሌላ ጉዳይ ሄጃለሁ፡፡ በወቅቱ የቦርድ አባላት ምርጫ የሞላሁት እኔ ነኝ፡፡ ሆኖም ስሜንና ፊርማ አኑሬ ሄጃለሁ እንጂ በሳጥኑ አይዲሲ/ፒፒሲ የተባለ የቦርድ አባል ለመምረጥ ስምምነት አልሰጠሁም በማለት መስክረዋል፡፡
ፍርድ ቤቱም የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ነባር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በቦርድ አስመራጭ ኮሚቴው በእጩነት የቀረቡት አመልክተው/ጠይቀው ነው ወይስ ሙሉ በሙሉ ስማቸው ተወስዷል? ሕብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ለአስመራጭ ኮሚቴው ለእጩነት እንዲቀርብ ጥያቄ ሳያቀርብ እና በቦርድ አስመራጭ ኮሚቴው 02/08/2011 ዓ.ም በተያዘው ቃለ ጉባኤ ስሙ ሳይጠቀስ በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በተደረገው የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ለዳይሬክተሮች ቦርድ ምርጫ በእጩነት ተካቶ መቅረቡ የማህበሩ መተዳደሪያ የሚጥስ ነው ወይስ አይደለም? ፒፒሲ/አይዲሲ ተወካዮች በሚል ስያሜ የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል መመረጡ የማህበሩን መመስረቻ ጽሁፍ እና መተዳደሪያ ደንብ እንዲሁም የንግድ ህጉን የሚጥስ ነው ወይስ አይደለም? ፒፒሲ ከተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ጋር የንግድ ግንኙነት አለው ወይስ የለውም? የንግድ ግንኙነት አለው የሚባል ከሆነስ የንግድ ግንኙነቱ የጥቅም ግጭት ስለሚፈጥር የማህበሩ የዳይሬክተሮች የቦርድ አባል ተደርጎ እንዳይመረጥ የሚያደርግ ነው ወይስ አይደለም የሚሉትን ጭብጦች በመያዝ የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምሯል፡፡
የመጀመሪያውን ነጥብ በተመለከተ ሀበሻ ሲሚንቶ ፋብሪካ አክሲዮን ማህበር ነባር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በቦርድ አስመራጭ ኮሚቴው በእጩነት የቀረቡት ጠይቀው የነበሩት ናቸው ወይስ ከዚህ በፊት የቦርድ አባላት የነበሩት ሙሉ በሙሉ በእጩነት ተካተዋል የሚል ሲሆን አስመራጭ ኮሚቴው ሚያዝያ 2 ቀን 2011 ዓ.ም በኮንፈረንስ ኮል በተደረገው ስብሰባ ላይ የ18 እጩዎችን ስም ለይተው ያስቀመጡ ሲሆን ከተዘረዘሩት 18 እጩዎች መካከል 8 እጩዎች ነባር የቦርድ አባላት የነበሩ ናቸው፡፡ በአስመራጭ ኮሚቴው ስብሰባም ነባር የቦርድ አባላት ቃለ መጠይቅ ሳይደረግላቸው እጩ እንደሚሆኑ የተመለከተ ሲሆን መመረጥ እንደማይፈልጉ ከገለጹት በስተቀር ሁሉም ነባር የቦርድ አባላትን በእጩነት ማካተቱት የተከሳሽ ማህበር በክርክሩ ገልጸዋል፡፡ ከሳሾች በአንፃሩ ከህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር የሚፈልጉት አባላት ማመልከቻ አቅርበው ነው በምርጫው ላይ የተካተቱት በማለት ተከራክረዋል፡፡ በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 17 መሰረት አስተዳዳሪዎች የስራ ዘመናቸው ዓመት ዓመት እንደሆነ እና በተደጋጋሚ መመረጥ እንደሚችሉ ያስቀምጣል፡፡ ነገር ግን በተደጋጋሚ የቦርድ አባላት ሲመረጡ በምን አይነት ሂደት እንደሆነ ምን አይነት ሂደት መከተል እንደሚገባ የሚያስቀምጠው ነገር የለም፡፡ የአስመራጭ ኮሚቴውም ቢሆን ዝርዝራቸውን ከማስቀመጥ ባለፈ እና ቃለ መጠይቅ እንደማይደረጉ ከመግለጽ በስተቀር የተብራራ ነገር የለም፡፡ በከሳሾችም በኩል ነባር አባላት በማመልከቻ ጠይቀው እጩ እንደተደረጉ ቢገልጹ ለዛ የሚሆን አስረጅ ነገር ግን አላቀረቡም፡፡ በተጨማሪ 1ኛ ከሳሽ የቀድሞው የቦርድ አባል እና እጩ የቦርድ አባል የነበሩ ሲሆን በሰጡት ምስክርነት አቶ ቶኩ የተባሉ አስመራጭ ኮሚቴ ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበርን በቀድሞ ዝርዝር ውስጥ ሳይካተት በራሳቸው እንዳስገቡት መስክረዋል፡፡ ይሁንና በተከሳሽ በኩል በዝርዝሩ ለመካተት ማመልከቻ እንዳልተጠየቀ እና በድጋሚ ለመመረጥ እንደማይፈልጉ የገለጹት አቶ ታምሩ ወንድማገኘሁ ተካተው ስለነበር ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበርም በስህተት መጀመሪያው 18 ሰዎች ዝርዝር ላይ እንዳልተካተተ እና ስህተቱም እንደታረመ ገልጸዋል፡፡ በከሳሾች በኩል ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ያለ ጥያቄ እና ማመልከቻ እጩ ሆኖ ተካቷል፤ የመጀመሪያው ዝርዝር ላይ ስሙ የሌለው ስላላመለከተ ነው ከሚሉ በቀር ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር በትክክልም እጩ ለመሆን አልጠየቀም ጠይቋል የሚለውን ነገር በማስረጃ አልተደገፈም፡፡ ሌላው የማህበሩ ነባር የቦርድ አባላት የነበሩት እንደማይፈልጉ ከገለጹት በቀር እጩ የተደረጉ እና ስማቸው የተዘረዘረ ከሆነ እና ሌላ ማመልከቻ ሳያስፈልግ የተካተቱ ከሆነ እና ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ከዚህ በፊት የቦርድ አባል በመሆኑ በመጀመሪያውም ዝርዝር ላይ አለመካተቱ ትክክል እንዳልነበር መገንዘብ ይቻላል፡፡ በመሆኑም በግልጽ ህብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር በድጋሚ ለመመረጥ ተቃውሞውን መግለጹ ባልተመከለተበት ወይም የአስመራጭ ኮሚቴው ለነባር የቦርድ አባላት በድጋሚ ለመመረጥ ፍላጎት መኖሩን በማመልከቻ እንዲያሳውቁ በሚል በግልጽ የተቀመጠ መስፈርት በሌለበት ሁኔታ ህብረት ባን
ሆን ሊመረጥ የሚችለው እራሱ ካልሆነ በቀር ተጨማሪ ሌላ ሰው አልያም እራሱን ሁለት ጊዜ እንዲመረጥ የንግድ ሕግ ቁጥር 347(1) አይፈቅድም፡፡ይህ ደግሞ በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ማህበሮች (ድርጅቶች) ሲሆኑ ከሌላው ባለአክሲዮን በተለየ መልኩ በአክሲን ማህበር የቦርድ አባልነት ከአንድ ሰው በላይ ተወክሎ እንዲገባ መፍቀድ የአክሲዮን ማህበሩ አስተዳዳሪነት ከባለአክሲዮኖች ውጪ በሦስተኛ ወገን እንዲተዳደር መፍቀድ መሆኑ ከንግድ ሕጉ ድንጋጌዎች መገንዘብ የሚቻል ነው፡፡
ተከሳሽ አክሲዮን ማህበር በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ማህበሮች ከአንድ በላይ የዳይሬክተሮች ቦርድ እንዳያስመርጡ የሚከለክል ሕግ የለም፣ ለአክሲዮን ማህበሩም የሚያስከትለው ጥቅም ካልሆነ በቀር ጉዳት የለውም ይበሉ እንጂ በአንድ በኩል አክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የአስተዳዳሪው ምክርቤት አባላት ሲመርጥና ሲሾም እያንዳንዱ ባለአክሲዮን ባለው የአክሲዮን ድርሻ መጠን የድጋፍ እና የተቃውሞ ድምፅ እየሰጠ አብላጫ የአክሲዮን ይዞታ ያለው ባለአክሲዮን የሚፈልገው የዳይሬክተሮች ቦርድ መምረጥ የሚያስችልና አነስተኛ የአክሲዮን ይዞታ ያላቸው የማህበሩ ባለአክሲዮኖች ሳይወከሉ የሚቀሩበት ሁኔታ እንዲኖር የሚያስችል የዳይሬክተሮች ቦርድ ምርጫ ሥርዓት መኖሩ በሌላ በኩል የአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ድርጅቶች ከአንድ ሰው በላይ ተወካይ ለዳይሬክተሮች ቦርድ ማቅረብ እንዲችሉ መፍቀዱ የአክሲዮን ማህበሩ የውስጥ እና የውጭ ግንኙነቱን የመምራት እና የማስተዳደር ኃላፊነት አብላጫው የአክሲዮን ይዞታ ባላቸው ጥቂት ባለአክሲዮኖች እጅ እንዲገባ እና የእነሱን ፍላጎት መፈፀሚያ እንጂ የአክሲዮን ማህበሩ (የኩባንያው) ተወካይ በመሆን ሥራቸውን ለመከወን እንዳይችሉ የሚያደርግ ተግባር መሆኑ ከቀረበው የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ መገንዘብ የሚቻል ነው፡፡
ሲጠቃለልም በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ድርጅቶች ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ ሊሚትድ (ፒ.ፒ.ሲ) እና ኢንዱስትሪያል ዴቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) በዳይሬክተሮች ቦርድ በአራት አባላት ተወክለው እንዲመረጡ ውሳኔ ላይ በመድረስ የአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም በያዘው ቃለ-ጉባኤ ሁለቱም ድርጅቶች በጋራ ፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ በሚል ስያሜ አንድ ተጨማሪ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሚሆን አንድ ተወካይ እንዲወክሉ ድምዳሜ ላይ መድረሱ በንግድ ሕጉ 347(1) እና በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር መመስረቻ ፅሑፍ አንቀፅ 8(1) ሥር የአክሲዮን ማህበሩ የአስተዳዳሪነት ኃላፊነት ከባለአክሲዮኖቹ ውጪ ተላልፎ ሊሰጥ አይችልም በሚል የተቀመጠው ድንጋጌን የሚጥስ በመሆኑ በፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ በሚል ስያሜ በጋራ አንድ ተወካይ እንዲኖራቸው ወይም እንዲመርጡ የተሰጠው ውሳኔ ሊሰረዝ ይገባል በማለት ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
በሌላ በኩል የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓም ባደረገው ስብሰባ ሰባት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ውስጥ አንዱ የንግድ ሕጉን በተከተለ መልኩ የተመረጠ ባለመሆኑ ከአባልነት መሰረዛቸው የማህበሩ የዳይሬክተሮች ብዛት ወደ ስድስት ስለሚያወርደው በማህበሩ መመስረቻ ፅሁፍ አንቀጽ 8(8) መሰረት ከአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች መካከል መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እስከሚደረግ ጊዜ ድረስ በምትክነት ከሚመርጡ በቀር አክሲዮን ማህበሩ ሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም በነበረው ስብሰባ ከተወዳደሩት ባለአክሲዮኖች ውስጥ ቀጥለው ከፍ ያለውን የጉባኤተኛውን ድምጽ ያገኘ ባለአክሲዮን እንዲተካም ሆነ የሰጠው ውሳኔ ሙሉ በሙሉ የሚሰረዝበት አግባብ አይኖርም፡፡
ስለሆነም በፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ በሚል ስያሜ በጋራ አንድ ተወካይ አንደኖራቸው ወይም እንዲመርጡ የተሰጠው ውሳኔ እንዲሰረዝ ፍርድ ቤቱ ድምዳሜ ላይ ስለደረሰ የተሰረዘው አንድ የቦርድ ዳይሬክተር የሚተካ የቀሩት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ከአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች መካከል ምትክ የዳይሬክተር ቦርድ ሊመርጡ ይገባል ተብሏል፡፡
ሌላኛው ነጥብ ፕሮፕሪታሪ ሊሚትድ(ፒፒሲ) ከተከሳሽ ማህበር ጋር የንግድ ግንኙነት ስላለው የቦርድ አባል መሆኑ የጥቅም ግጭት ስላለ አግባብ አይደለም በሚል የቀረበውን መከራከሪያ የተመለከተ ሲሆን ከአንድ አክሲዮን ማህበር ጋር ውል የሚገባ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ ሰው ከዳይሬክተሮች ቦርድ ይሁንታ ሊያገኝ እንደሚገባው፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ ውሉን ያፀደቀው እንደሆነ ለኦዲተር ደርሶት ለማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ልዩ ሪፖርት ሊያቀርብ እንደሚገባ በንግድ ሕግ ቁጥር 356 ሥር ተመልክቷል፡፡ከእነዚህ ድንጋጌዎች መገንዘብ የሚቻለው የአክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ የተፈጥሮም ሆነ ሕጋዊ ሰውነት ያለው አካል የሥራ ውል ማድረጉ ብቻውን የጥቅመም ግጭት ሊፈጥር የሚችል ነው የሚል የሕግ ግምት አለመቀመጡ ነው፡፡ ተከሳሽ ሀበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሰረት በቁጥር ተ/ሐ/ሲ/ለ-136-2012 በቀን መጋቢት 8 ቀን 2012 ዓ.ም በሰጠው የሰነድ ማስረጃ ተከሳሽ ማህበር ከፕሮትሪታሪ (ከፒ.ፒ.ሲ) ግሩፕ ሊሚትድ ጋር የተደረገ የኮንሰልቲንግ እና የቴክኒካል ሰርቪስ ስምምነት የሌለ መሆኑን ገልጸው ልከዋል፡፡ ከሳሾች ፒ.ፒ.ሲ ሊሚትድ ከተከሳሽ ማህበር ጋር የንግድ ግንኙነት እንዳለ ከማስቀመጥ ባለፈ ያቀረቡት ማስረጃ የሌለ ሲሆን ከማህበሩ በኩል በቀረበው ማስረጃ ግን የኮንሰልቲንግ እና የቴክኒካል ሰርቪስ ስምምነት የሌለ መሆኑን የሚገልጽ ሰነድ የቀረበ በመሆኑ በዚህ ረገድ በከሳሾች በኩል የቀረበውን ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ተቀባይነት የለውም በማለት ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
ው ሳ ኔ
1. ሀበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንዲሁም በፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ በሚል ስያሜ በጋራ አንድ ተወካይ አንደኖራቸው ወይም እንዲመርጡ የተሰጠው ውሳኔ የንግድ ሕግ ቁትር 347(1) እና የማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ 8(1) የተከተለ ባለመሆኑ እንዲሰረዝ ተወስኗል፡፡
2. የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የተሰረዘው አንዱ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ምትክ ከአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች እንዲመርጥ ተወስኗል፡፡
3. ተከሳሽ አክሲዮን ማህበሩ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በመምረጥ በሰጠው ውሳኔ ላይ ሕብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ከቦርድ አባልነት እንዲሰረዝ ከሳሾች ያቀረቡት ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አላገኘውም፡፡
4. ተከሳሽ አክሲዮን ማህበሩ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም በነበረው ስብሰባ ከተወዳደሩት ባለአክሲዮኖች ውስጥ ቀጥለው ከፍ ያለውን የጉባኤተኛውን ድምጽ ያገኘ ባለአክሲዮን እንዲተካም ሆነ የሰጠው ውሳኔ ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ ከሳሾችያቀረቡት ጥያቄ መመስረቻ ፅሑፉን የተከተለ ሆኖ ፍርድ ቤቱ አላገኘውም፡፡
5. በዚህ ችሎት በተደረገው ክርክር ምክንያት ከሳሾች ያወጡት ወጪና የደረሰባቸው ኪሳራ የሚያሳይ ዝርዝር በተከሳሽ ላይ የማቅረብ መብታቸው ተጠብቋል፡፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
ይግባኝ ለጠየቀ መዝገቡ ተገልብጦ ይሰጠው፡፡
መዝገቡ ተዘግቷል፡፡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
-----------------------------------------------------------------------
https://t.me/lawsocieties
ተከሳሽ አክሲዮን ማህበር በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ማህበሮች ከአንድ በላይ የዳይሬክተሮች ቦርድ እንዳያስመርጡ የሚከለክል ሕግ የለም፣ ለአክሲዮን ማህበሩም የሚያስከትለው ጥቅም ካልሆነ በቀር ጉዳት የለውም ይበሉ እንጂ በአንድ በኩል አክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የአስተዳዳሪው ምክርቤት አባላት ሲመርጥና ሲሾም እያንዳንዱ ባለአክሲዮን ባለው የአክሲዮን ድርሻ መጠን የድጋፍ እና የተቃውሞ ድምፅ እየሰጠ አብላጫ የአክሲዮን ይዞታ ያለው ባለአክሲዮን የሚፈልገው የዳይሬክተሮች ቦርድ መምረጥ የሚያስችልና አነስተኛ የአክሲዮን ይዞታ ያላቸው የማህበሩ ባለአክሲዮኖች ሳይወከሉ የሚቀሩበት ሁኔታ እንዲኖር የሚያስችል የዳይሬክተሮች ቦርድ ምርጫ ሥርዓት መኖሩ በሌላ በኩል የአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ድርጅቶች ከአንድ ሰው በላይ ተወካይ ለዳይሬክተሮች ቦርድ ማቅረብ እንዲችሉ መፍቀዱ የአክሲዮን ማህበሩ የውስጥ እና የውጭ ግንኙነቱን የመምራት እና የማስተዳደር ኃላፊነት አብላጫው የአክሲዮን ይዞታ ባላቸው ጥቂት ባለአክሲዮኖች እጅ እንዲገባ እና የእነሱን ፍላጎት መፈፀሚያ እንጂ የአክሲዮን ማህበሩ (የኩባንያው) ተወካይ በመሆን ሥራቸውን ለመከወን እንዳይችሉ የሚያደርግ ተግባር መሆኑ ከቀረበው የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ መገንዘብ የሚቻል ነው፡፡
ሲጠቃለልም በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር በሕግ የሰው መብት የተሰጣቸው ድርጅቶች ፒፒሲ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ ሊሚትድ (ፒ.ፒ.ሲ) እና ኢንዱስትሪያል ዴቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን (አይ.ዲ.ሲ) በዳይሬክተሮች ቦርድ በአራት አባላት ተወክለው እንዲመረጡ ውሳኔ ላይ በመድረስ የአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም በያዘው ቃለ-ጉባኤ ሁለቱም ድርጅቶች በጋራ ፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ በሚል ስያሜ አንድ ተጨማሪ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሚሆን አንድ ተወካይ እንዲወክሉ ድምዳሜ ላይ መድረሱ በንግድ ሕጉ 347(1) እና በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር መመስረቻ ፅሑፍ አንቀፅ 8(1) ሥር የአክሲዮን ማህበሩ የአስተዳዳሪነት ኃላፊነት ከባለአክሲዮኖቹ ውጪ ተላልፎ ሊሰጥ አይችልም በሚል የተቀመጠው ድንጋጌን የሚጥስ በመሆኑ በፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ በሚል ስያሜ በጋራ አንድ ተወካይ እንዲኖራቸው ወይም እንዲመርጡ የተሰጠው ውሳኔ ሊሰረዝ ይገባል በማለት ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
በሌላ በኩል የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓም ባደረገው ስብሰባ ሰባት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ውስጥ አንዱ የንግድ ሕጉን በተከተለ መልኩ የተመረጠ ባለመሆኑ ከአባልነት መሰረዛቸው የማህበሩ የዳይሬክተሮች ብዛት ወደ ስድስት ስለሚያወርደው በማህበሩ መመስረቻ ፅሁፍ አንቀጽ 8(8) መሰረት ከአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች መካከል መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እስከሚደረግ ጊዜ ድረስ በምትክነት ከሚመርጡ በቀር አክሲዮን ማህበሩ ሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም በነበረው ስብሰባ ከተወዳደሩት ባለአክሲዮኖች ውስጥ ቀጥለው ከፍ ያለውን የጉባኤተኛውን ድምጽ ያገኘ ባለአክሲዮን እንዲተካም ሆነ የሰጠው ውሳኔ ሙሉ በሙሉ የሚሰረዝበት አግባብ አይኖርም፡፡
ስለሆነም በፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ በሚል ስያሜ በጋራ አንድ ተወካይ አንደኖራቸው ወይም እንዲመርጡ የተሰጠው ውሳኔ እንዲሰረዝ ፍርድ ቤቱ ድምዳሜ ላይ ስለደረሰ የተሰረዘው አንድ የቦርድ ዳይሬክተር የሚተካ የቀሩት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ከአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች መካከል ምትክ የዳይሬክተር ቦርድ ሊመርጡ ይገባል ተብሏል፡፡
ሌላኛው ነጥብ ፕሮፕሪታሪ ሊሚትድ(ፒፒሲ) ከተከሳሽ ማህበር ጋር የንግድ ግንኙነት ስላለው የቦርድ አባል መሆኑ የጥቅም ግጭት ስላለ አግባብ አይደለም በሚል የቀረበውን መከራከሪያ የተመለከተ ሲሆን ከአንድ አክሲዮን ማህበር ጋር ውል የሚገባ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ ሰው ከዳይሬክተሮች ቦርድ ይሁንታ ሊያገኝ እንደሚገባው፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ ውሉን ያፀደቀው እንደሆነ ለኦዲተር ደርሶት ለማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ልዩ ሪፖርት ሊያቀርብ እንደሚገባ በንግድ ሕግ ቁጥር 356 ሥር ተመልክቷል፡፡ከእነዚህ ድንጋጌዎች መገንዘብ የሚቻለው የአክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል የሆነ የተፈጥሮም ሆነ ሕጋዊ ሰውነት ያለው አካል የሥራ ውል ማድረጉ ብቻውን የጥቅመም ግጭት ሊፈጥር የሚችል ነው የሚል የሕግ ግምት አለመቀመጡ ነው፡፡ ተከሳሽ ሀበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሰረት በቁጥር ተ/ሐ/ሲ/ለ-136-2012 በቀን መጋቢት 8 ቀን 2012 ዓ.ም በሰጠው የሰነድ ማስረጃ ተከሳሽ ማህበር ከፕሮትሪታሪ (ከፒ.ፒ.ሲ) ግሩፕ ሊሚትድ ጋር የተደረገ የኮንሰልቲንግ እና የቴክኒካል ሰርቪስ ስምምነት የሌለ መሆኑን ገልጸው ልከዋል፡፡ ከሳሾች ፒ.ፒ.ሲ ሊሚትድ ከተከሳሽ ማህበር ጋር የንግድ ግንኙነት እንዳለ ከማስቀመጥ ባለፈ ያቀረቡት ማስረጃ የሌለ ሲሆን ከማህበሩ በኩል በቀረበው ማስረጃ ግን የኮንሰልቲንግ እና የቴክኒካል ሰርቪስ ስምምነት የሌለ መሆኑን የሚገልጽ ሰነድ የቀረበ በመሆኑ በዚህ ረገድ በከሳሾች በኩል የቀረበውን ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ተቀባይነት የለውም በማለት ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
ው ሳ ኔ
1. ሀበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንዲሁም በፒ.ፒ.ሲ/አይ.ዲ.ሲ በሚል ስያሜ በጋራ አንድ ተወካይ አንደኖራቸው ወይም እንዲመርጡ የተሰጠው ውሳኔ የንግድ ሕግ ቁትር 347(1) እና የማህበሩ መመስረቻ ፅሑፍ 8(1) የተከተለ ባለመሆኑ እንዲሰረዝ ተወስኗል፡፡
2. የተከሳሽ አክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የተሰረዘው አንዱ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ምትክ ከአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች እንዲመርጥ ተወስኗል፡፡
3. ተከሳሽ አክሲዮን ማህበሩ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በመምረጥ በሰጠው ውሳኔ ላይ ሕብረት ባንክ አክሲዮን ማህበር ከቦርድ አባልነት እንዲሰረዝ ከሳሾች ያቀረቡት ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አላገኘውም፡፡
4. ተከሳሽ አክሲዮን ማህበሩ በሚያዝያ 26 ቀን 2011 ዓ/ም በነበረው ስብሰባ ከተወዳደሩት ባለአክሲዮኖች ውስጥ ቀጥለው ከፍ ያለውን የጉባኤተኛውን ድምጽ ያገኘ ባለአክሲዮን እንዲተካም ሆነ የሰጠው ውሳኔ ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ ከሳሾችያቀረቡት ጥያቄ መመስረቻ ፅሑፉን የተከተለ ሆኖ ፍርድ ቤቱ አላገኘውም፡፡
5. በዚህ ችሎት በተደረገው ክርክር ምክንያት ከሳሾች ያወጡት ወጪና የደረሰባቸው ኪሳራ የሚያሳይ ዝርዝር በተከሳሽ ላይ የማቅረብ መብታቸው ተጠብቋል፡፡፡
ት ዕ ዛ ዝ
ይግባኝ ለጠየቀ መዝገቡ ተገልብጦ ይሰጠው፡፡
መዝገቡ ተዘግቷል፡፡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ፡፡
የማይነብ የዳኛ ፊርማ አለበት፡፡
-----------------------------------------------------------------------
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በወንጀል ጉዳዮች ይርጋ በኢትዮጵያ ህግ
የይርጋ ምንነት
ይርጋ ማለት አንድ ሰው በጉዳዩ ላይ መብት ያለው ቢሆንም ይህንን መብቱን ለመጠየቅ የማይችልበትን ገደብ የሚመለከት ሲሆን ይህም በህግ ተለይቶ ከተቀመጠው የጊዜ ገደብ በኋላ በአንድ ጉዳይ ክስ ለማቅረብ የሚከለከልበት የህግ ፅንሰ-ሃሳብ ነው፡፡ ይርጋ በወንጀል እና በፍትሀ ብሄር ህጎች ላይ ተፈፃሚ የሚሆን ሲሆን በወንጀል ጉዳይ ላይ ይርጋን በመቃወሚያነት አንስቶ ለመከራከር የሚችለው ተከሳሽ፣ ዐቃቤ ሕግና ፍርድ ቤቶች ስለመሆናቸው በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕጉ አንቀጽ 130/1/ሐ እና በወንጀል ሕግ 216(2) ላይ ተመልክቷል፡: በወንጀል ጉዳዮች ላይ ተከሳሹ ባያነሳውም ዳኞች በይርጋ የታገደ የወንጀል ክስ ሲቀርብላቸው ማየት አይችሉም፡፡ስለሆነም ክሱ በይርጋ ስለመታገዱና ክሱን ለመቀበል የማይገባ ስለመሆኑ ተከሳሽ ባያመለክትም ዐቃቤ ሕጉ ወይም ፍርድ ቤቱ በማናቸውም ጊዜ ማንሳት አለበት፡፡
በተመሳሳይ ቅጣቱ ሳይፈፀም የይርጋው ጊዜ ካለፈ አጥፊው ራሱ ባያነሳውም እንኳ አስፈፃሚው አካል ሊያነሳው እንደሚገባ በወንጀል ህግ አንቀፅ 216(2) እና 223 (2) ተገልጿል፡፡ለይርጋ የተወሰነ ጊዜ ካለፈ የጥፋተኝነት ውሳኔ ወይም ቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃ ሊወሰን አይችልም፡፡በፍትሀ ብሄር ጉዳዮች ግን ይርጋን እንደመቃወሚያነት ማንሳት የሚችለው ተከሳሽ ብቻ ሲሆን ይህንንም ማድረግ የሚችለው በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ክሱ መሰማት ከመጀመሩ እና ለክሱ ምክንያት የሆነው ነገር በተከሳሽ በኩል ተፈፅሟል አልተፈፀመም የሚለው ላይ ክርክር ከመደረጉ በፊት ነው፡፡ይርጋ በተከሳሹ ካልተነሳ ለማንሳት እንዳልፈለገ ስለሚቆጠር ዳኛው በራሱ ተነሳሽነት እንዲያነሳ ሕጉ አይፈቅድም፡፡
በይርጋ የማይታገዱ ጉዳዮች
በመርህ ደረጃ የወንጀል ድርጊቶች ከተፈፀሙ በኋላ ክስ ለማቅረብ የሚቻልበት የጊዜ ገደብ ያለ ቢሆንም በልዩ ሁኔታ በሌላ ህግ ከተደነገገ በይርጋ የማይታገዱ ወንጀሎች እንዳሉ ከወንጀል ህጉ እንቀፅ 216/1 መገንዘብ ይቻላል፡፡በይርጋ የማይታገዱ የወንጀል ድርጊቶችን ከሚያስቀምጡ የህግ ድንጋጌዎች የኢ.ፌ.ድ.ሪ ህገ መንግስት ቀዳሚው ነው፡፡በህገ መንግስቱ አንቀፅ 28/1 ስር እንደተደነገገው ኢትዮጵያ ባፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶችና በሌሎች ሕጎች የሰው ልጅ ላይ የተፈፀሙ ወንጀሎች ተብለው የተወሰኑ ወንጀሎች ፣የሰው ዘር ማጥፋት፣ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ የመውሰድ፣በአስገዳጅ ሰውን የመሰወር ወይም ኢሰብዓዊ የድብደባ ድርጊቶችን በፈፀሙ ሰዎች ላይ ክስ ማቅረብ በይርጋ አይታገድም፡፡
በዓለም አቀፍ ሕግና ልምድ መሠረት በተለይም ይርጋ በጦር ወንጀሎች እና በሰብዓዊነት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ላይ እንዳይፈፀም ለማስቀረት በተደረገው ስምምነት እና በሮም የዓለም አቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት ማቋቋሚያ መሰረት የዘር ማጥፋት፣ በሰብአዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች እንዲሁም የጦር ወንጀሎችን የሚፈፅሙ ሰዎች ላይ የሚቀርቡ ክሶች በይርጋ የማይታገዱ ናቸው::
ይርጋ ያስፈለገባቸው ምክንያቶች
የይርጋ ፅንሰ ሃሳብ እንዲኖር ያስፈለገባቸው መሠረታዊ ምክንያቶች ከሳሽ በተገቢ ትጋትና በቂ ምክንያት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል፣ተከሳሽ በጣም ዘግይተው ለሚመጡ ክሶች የመከላከያ ማስረጃዎች እንዳያጣ ለማድረግ እና ሰዎች መብታቸውን የሚጠቀሙበትን የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ ህብረተሰቡን ከስጋት በማዳን የተረጋጋ ህይወት እንዲመራ ማስቻል ናቸው፡፡ይርጋ በዋናነት ጠቀሜታ የሚኖረው ለተከሳሽ መሆኑን ከህጉ ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል፡፡በመሆኑም ተከሳሽ በይርጋ በታገደ ጉዳይ ላይ ክስ ከቀረበበት በመቃወሚያ በማንሳት ክሱ ቀሪ እንዲሆንለት መጠየቅ ይችላል፡፡
በወንጀል ህግ ውስጥ የወንጀል ይርጋ በሁለት የተከፈለ ነው፡፡ ይኸውም የክስ ይርጋና የቅጣት ይርጋ ናቸው፡፡የክስ ይርጋ ዐቃቤ ህግም ሆነ የግል ተበዳይ (ወንጀል የተፈፀመበት ሰው) ወንጀል ፈጽሟል በተባለው ሰው ላይ ክስ ሊያቀርቡ የሚችሉበትን የጊዜ ገደብ የሚያስቀምጥ ሲሆን ዝርዝር አሰራሩ በወንጀል ህግ አንቀጾች 216-222 ተደንግጎ ይገኛል፡፡
በሌላ በኩል የቅጣት ይርጋ ከቅጣት አፈፃፀም ጋር የተያያዘ ነው፡፡ አንድ ሰው ጥፋተኛ ነው ተብሎ ቅጣት ከተወሰነበት በኋላ ቅጣቱ ሳይፈፀም ቢቀር በሕግ የተመለከተው ጊዜ ካለፈ ቅጣቱን የማስፈፀም መብት እንደሚቀር የወንጀል ህግ አንቀፅ 223 ስር ተቀምጧል፡፡እንዲሁም የዋነኛው ቅጣት የይርጋ ዘመን የተጨማሪ ቅጣቶችና የጥንቃቄ እር
ምጃዎች መፈፀምንም ያስቀራል፡፡እንደ ወንጀሉ ክብደትና ቀላልነት የቅጣት ይርጋ በስላሳ ፣ በሃያ፣ በአስርና በአምስት ዓመት ሊወሰን እንደሚችል የወንጀል ህግ አንቀፅ 224(1) ዘርዝሮ ያስቀምጣል፡፡
ይርጋን አስመልክቶ በህግ ውስጥ የተካተቱ ድንጋጌዎች በዋናነት የሚያመላክቱት ክስ ለማቅረብ ወይም መብት ለመጠየቅ የሚቻልበት የጊዜ ገደብ እንደመሆኑ ይህን ለማድረግ እንዲቻል በህግ የሚጠየቀው የጊዜ ገደብም እንደ ጉዳዩ ክብደት፣ባህሪይና ሁኔታ የተለያየ ሲሆን ለሁሉም ጉዳዮች የተቀመጠ ተመሳሳይ የክስ ማቅረቢያ ጊዜ የለም፡፡በመሆኑም ህግ አውጪው እንደ ጉዳዩ ዓይነት በምን ያህል ጊዜ ውስጥ ክስ ለማቅረብ እንደሚቻል የተለያዩ የክስ ማቅረብያ ጊዜያት በህጎች ውስጥ አካቷል፡፡
መደበኛ የክስ ማቅረቢያ የይርጋ ዘመን
በወንጀል ህጉ መደበኛ የክስ ማቅረብያ የይርጋ ዘመን ወንጀሎች በሚያስቀጡት የቅጣት አይነት ላይ በመመስረት በስድስት ተከፍለው ይገኛሉ፡፡ የወንጀል ህጉ አንቀጽ 217/1 ስር እንደተደነገገው መደበኛ የክስ ማቅረብያ የይርጋ ዘመን በወንጀል ተግባር ክስ የማቅረብ የይርጋ ዘመን የሚፀናው ከዚህ በታች በተመለከተው መሰረት ነው፡-
1. የሞት ፍርድ ወይም የዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት ለሚያስቀጣ ወንጀል ሃያ አምስት ዓመት፣
2. ከአስር ዓመት በላይ እስከ ሃያ አምስት ዓመት ለመድረስ የሚችሉ ፅኑ እስራት ለሚያስቀጣ ሃያ አመት፣
3. ከአምስት ዓመት በላይ እስከ አስር ዓመት ለመድረስ የሚችል ጽኑ እስራት ለሚያስቀጣ አስራ አምስት አመት፣
4. ከአምስት አመት ለማይበልጥ ፅኑ እስራት ለሚያስቀጣ ወንጀል አስር ዓመት፣
5. ከአንድ ዓመት በላይ በቀላል እስራት ለሚያስቀጣ ወንጀል አምስት ዓመት፣
6. እስከ አንድ ዓመት በቀላል እስራት ለሚያስቀጣ ወይም በመቀጮ ብቻ ለሚያስቀጣ ወንጀል ሦስት ዓመት፡፡”
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 217/2 ስር ተደራራቢ ወንጀሎች ተፈጽመው ሲገኙ፡- የወንጀሎቹ ከፍተኛ ቅጣቶች ተመሳሳይ በሚሆኑበት ጊዜ የአንዱ ወንጀል የክስ ማቅረብያ የይርጋ ዘመን በሁለቱም ወንጀሎች ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆንና የወንጀሎቹ ከፍተኛ ቅጣቶች የተለያዩ በሚሆንበት ጊዜ ከሁሉም ከባድ የሆነው ወንጀል የክስ ማቅረቢያ የይርጋ ዘመን በሌሎች ወንጀሎች ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆን በግልፅ ያስቀምጣል፡፡ስለዚህ በመደበኛ የወንጀል ክስ ማቅረብያ የይርጋ ዘመን ጊዜ ቢያንስ 3 ዓመት ቢበዛ እንደ ጉዳዩ ሁኔታ 25 ዓመት እንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡
ይሁንና በወንጀል ህጉ አንቀጽ 213 ድንጋጌ መሰረት የግል ተበዳይ ሆኖ የግል አቤቱታ ማቅረብ የሚችል ማንኛውም ግለሰብ የወንጀል ድርጊቱ ከተፈፀመበት ወይም የወንጀል አድራጊውን ማንነት ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በሶስት ወር ውስጥ ካላቀረበ ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ማቅረብ እንዳልፈለገ ተቆጥሮ ወይም የህግ ግምት ተወስዶ አቤቱታው ቀሪ ይሆናል፡፡ የግል አቤቱታ ማቅረብ ያልቻለው በበቂ ምክንያት ከሆነ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው ያጋጠመው ችግር ከተወገ
የይርጋ ምንነት
ይርጋ ማለት አንድ ሰው በጉዳዩ ላይ መብት ያለው ቢሆንም ይህንን መብቱን ለመጠየቅ የማይችልበትን ገደብ የሚመለከት ሲሆን ይህም በህግ ተለይቶ ከተቀመጠው የጊዜ ገደብ በኋላ በአንድ ጉዳይ ክስ ለማቅረብ የሚከለከልበት የህግ ፅንሰ-ሃሳብ ነው፡፡ ይርጋ በወንጀል እና በፍትሀ ብሄር ህጎች ላይ ተፈፃሚ የሚሆን ሲሆን በወንጀል ጉዳይ ላይ ይርጋን በመቃወሚያነት አንስቶ ለመከራከር የሚችለው ተከሳሽ፣ ዐቃቤ ሕግና ፍርድ ቤቶች ስለመሆናቸው በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕጉ አንቀጽ 130/1/ሐ እና በወንጀል ሕግ 216(2) ላይ ተመልክቷል፡: በወንጀል ጉዳዮች ላይ ተከሳሹ ባያነሳውም ዳኞች በይርጋ የታገደ የወንጀል ክስ ሲቀርብላቸው ማየት አይችሉም፡፡ስለሆነም ክሱ በይርጋ ስለመታገዱና ክሱን ለመቀበል የማይገባ ስለመሆኑ ተከሳሽ ባያመለክትም ዐቃቤ ሕጉ ወይም ፍርድ ቤቱ በማናቸውም ጊዜ ማንሳት አለበት፡፡
በተመሳሳይ ቅጣቱ ሳይፈፀም የይርጋው ጊዜ ካለፈ አጥፊው ራሱ ባያነሳውም እንኳ አስፈፃሚው አካል ሊያነሳው እንደሚገባ በወንጀል ህግ አንቀፅ 216(2) እና 223 (2) ተገልጿል፡፡ለይርጋ የተወሰነ ጊዜ ካለፈ የጥፋተኝነት ውሳኔ ወይም ቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃ ሊወሰን አይችልም፡፡በፍትሀ ብሄር ጉዳዮች ግን ይርጋን እንደመቃወሚያነት ማንሳት የሚችለው ተከሳሽ ብቻ ሲሆን ይህንንም ማድረግ የሚችለው በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ክሱ መሰማት ከመጀመሩ እና ለክሱ ምክንያት የሆነው ነገር በተከሳሽ በኩል ተፈፅሟል አልተፈፀመም የሚለው ላይ ክርክር ከመደረጉ በፊት ነው፡፡ይርጋ በተከሳሹ ካልተነሳ ለማንሳት እንዳልፈለገ ስለሚቆጠር ዳኛው በራሱ ተነሳሽነት እንዲያነሳ ሕጉ አይፈቅድም፡፡
በይርጋ የማይታገዱ ጉዳዮች
በመርህ ደረጃ የወንጀል ድርጊቶች ከተፈፀሙ በኋላ ክስ ለማቅረብ የሚቻልበት የጊዜ ገደብ ያለ ቢሆንም በልዩ ሁኔታ በሌላ ህግ ከተደነገገ በይርጋ የማይታገዱ ወንጀሎች እንዳሉ ከወንጀል ህጉ እንቀፅ 216/1 መገንዘብ ይቻላል፡፡በይርጋ የማይታገዱ የወንጀል ድርጊቶችን ከሚያስቀምጡ የህግ ድንጋጌዎች የኢ.ፌ.ድ.ሪ ህገ መንግስት ቀዳሚው ነው፡፡በህገ መንግስቱ አንቀፅ 28/1 ስር እንደተደነገገው ኢትዮጵያ ባፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶችና በሌሎች ሕጎች የሰው ልጅ ላይ የተፈፀሙ ወንጀሎች ተብለው የተወሰኑ ወንጀሎች ፣የሰው ዘር ማጥፋት፣ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ የመውሰድ፣በአስገዳጅ ሰውን የመሰወር ወይም ኢሰብዓዊ የድብደባ ድርጊቶችን በፈፀሙ ሰዎች ላይ ክስ ማቅረብ በይርጋ አይታገድም፡፡
በዓለም አቀፍ ሕግና ልምድ መሠረት በተለይም ይርጋ በጦር ወንጀሎች እና በሰብዓዊነት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ላይ እንዳይፈፀም ለማስቀረት በተደረገው ስምምነት እና በሮም የዓለም አቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት ማቋቋሚያ መሰረት የዘር ማጥፋት፣ በሰብአዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች እንዲሁም የጦር ወንጀሎችን የሚፈፅሙ ሰዎች ላይ የሚቀርቡ ክሶች በይርጋ የማይታገዱ ናቸው::
ይርጋ ያስፈለገባቸው ምክንያቶች
የይርጋ ፅንሰ ሃሳብ እንዲኖር ያስፈለገባቸው መሠረታዊ ምክንያቶች ከሳሽ በተገቢ ትጋትና በቂ ምክንያት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል፣ተከሳሽ በጣም ዘግይተው ለሚመጡ ክሶች የመከላከያ ማስረጃዎች እንዳያጣ ለማድረግ እና ሰዎች መብታቸውን የሚጠቀሙበትን የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ ህብረተሰቡን ከስጋት በማዳን የተረጋጋ ህይወት እንዲመራ ማስቻል ናቸው፡፡ይርጋ በዋናነት ጠቀሜታ የሚኖረው ለተከሳሽ መሆኑን ከህጉ ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል፡፡በመሆኑም ተከሳሽ በይርጋ በታገደ ጉዳይ ላይ ክስ ከቀረበበት በመቃወሚያ በማንሳት ክሱ ቀሪ እንዲሆንለት መጠየቅ ይችላል፡፡
በወንጀል ህግ ውስጥ የወንጀል ይርጋ በሁለት የተከፈለ ነው፡፡ ይኸውም የክስ ይርጋና የቅጣት ይርጋ ናቸው፡፡የክስ ይርጋ ዐቃቤ ህግም ሆነ የግል ተበዳይ (ወንጀል የተፈፀመበት ሰው) ወንጀል ፈጽሟል በተባለው ሰው ላይ ክስ ሊያቀርቡ የሚችሉበትን የጊዜ ገደብ የሚያስቀምጥ ሲሆን ዝርዝር አሰራሩ በወንጀል ህግ አንቀጾች 216-222 ተደንግጎ ይገኛል፡፡
በሌላ በኩል የቅጣት ይርጋ ከቅጣት አፈፃፀም ጋር የተያያዘ ነው፡፡ አንድ ሰው ጥፋተኛ ነው ተብሎ ቅጣት ከተወሰነበት በኋላ ቅጣቱ ሳይፈፀም ቢቀር በሕግ የተመለከተው ጊዜ ካለፈ ቅጣቱን የማስፈፀም መብት እንደሚቀር የወንጀል ህግ አንቀፅ 223 ስር ተቀምጧል፡፡እንዲሁም የዋነኛው ቅጣት የይርጋ ዘመን የተጨማሪ ቅጣቶችና የጥንቃቄ እር
ምጃዎች መፈፀምንም ያስቀራል፡፡እንደ ወንጀሉ ክብደትና ቀላልነት የቅጣት ይርጋ በስላሳ ፣ በሃያ፣ በአስርና በአምስት ዓመት ሊወሰን እንደሚችል የወንጀል ህግ አንቀፅ 224(1) ዘርዝሮ ያስቀምጣል፡፡
ይርጋን አስመልክቶ በህግ ውስጥ የተካተቱ ድንጋጌዎች በዋናነት የሚያመላክቱት ክስ ለማቅረብ ወይም መብት ለመጠየቅ የሚቻልበት የጊዜ ገደብ እንደመሆኑ ይህን ለማድረግ እንዲቻል በህግ የሚጠየቀው የጊዜ ገደብም እንደ ጉዳዩ ክብደት፣ባህሪይና ሁኔታ የተለያየ ሲሆን ለሁሉም ጉዳዮች የተቀመጠ ተመሳሳይ የክስ ማቅረቢያ ጊዜ የለም፡፡በመሆኑም ህግ አውጪው እንደ ጉዳዩ ዓይነት በምን ያህል ጊዜ ውስጥ ክስ ለማቅረብ እንደሚቻል የተለያዩ የክስ ማቅረብያ ጊዜያት በህጎች ውስጥ አካቷል፡፡
መደበኛ የክስ ማቅረቢያ የይርጋ ዘመን
በወንጀል ህጉ መደበኛ የክስ ማቅረብያ የይርጋ ዘመን ወንጀሎች በሚያስቀጡት የቅጣት አይነት ላይ በመመስረት በስድስት ተከፍለው ይገኛሉ፡፡ የወንጀል ህጉ አንቀጽ 217/1 ስር እንደተደነገገው መደበኛ የክስ ማቅረብያ የይርጋ ዘመን በወንጀል ተግባር ክስ የማቅረብ የይርጋ ዘመን የሚፀናው ከዚህ በታች በተመለከተው መሰረት ነው፡-
1. የሞት ፍርድ ወይም የዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት ለሚያስቀጣ ወንጀል ሃያ አምስት ዓመት፣
2. ከአስር ዓመት በላይ እስከ ሃያ አምስት ዓመት ለመድረስ የሚችሉ ፅኑ እስራት ለሚያስቀጣ ሃያ አመት፣
3. ከአምስት ዓመት በላይ እስከ አስር ዓመት ለመድረስ የሚችል ጽኑ እስራት ለሚያስቀጣ አስራ አምስት አመት፣
4. ከአምስት አመት ለማይበልጥ ፅኑ እስራት ለሚያስቀጣ ወንጀል አስር ዓመት፣
5. ከአንድ ዓመት በላይ በቀላል እስራት ለሚያስቀጣ ወንጀል አምስት ዓመት፣
6. እስከ አንድ ዓመት በቀላል እስራት ለሚያስቀጣ ወይም በመቀጮ ብቻ ለሚያስቀጣ ወንጀል ሦስት ዓመት፡፡”
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 217/2 ስር ተደራራቢ ወንጀሎች ተፈጽመው ሲገኙ፡- የወንጀሎቹ ከፍተኛ ቅጣቶች ተመሳሳይ በሚሆኑበት ጊዜ የአንዱ ወንጀል የክስ ማቅረብያ የይርጋ ዘመን በሁለቱም ወንጀሎች ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆንና የወንጀሎቹ ከፍተኛ ቅጣቶች የተለያዩ በሚሆንበት ጊዜ ከሁሉም ከባድ የሆነው ወንጀል የክስ ማቅረቢያ የይርጋ ዘመን በሌሎች ወንጀሎች ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆን በግልፅ ያስቀምጣል፡፡ስለዚህ በመደበኛ የወንጀል ክስ ማቅረብያ የይርጋ ዘመን ጊዜ ቢያንስ 3 ዓመት ቢበዛ እንደ ጉዳዩ ሁኔታ 25 ዓመት እንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡
ይሁንና በወንጀል ህጉ አንቀጽ 213 ድንጋጌ መሰረት የግል ተበዳይ ሆኖ የግል አቤቱታ ማቅረብ የሚችል ማንኛውም ግለሰብ የወንጀል ድርጊቱ ከተፈፀመበት ወይም የወንጀል አድራጊውን ማንነት ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በሶስት ወር ውስጥ ካላቀረበ ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ማቅረብ እንዳልፈለገ ተቆጥሮ ወይም የህግ ግምት ተወስዶ አቤቱታው ቀሪ ይሆናል፡፡ የግል አቤቱታ ማቅረብ ያልቻለው በበቂ ምክንያት ከሆነ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው ያጋጠመው ችግር ከተወገ
ደበት ቀን ጀምሮ ነው፡፡ይህ እንዳለ ሆኖ ልዩ የግል አቤቱታ ማቅረብያ የይርጋ ዘመን የወንጀል ህጉ አንቀጽ 218 ስር እንደተደነገገው ሁለት ዓመት ነው፡፡ ማንኛዉም የግል አቤቱታ ጉዳዩ ከተፈፀመ ጊዜ ጀምሮ በሁለት ዓመት ውስጥ ካልቀረበ ጉዳዩ ፍርድ ቤት የማይቀርብና ቀርቦም ከሆነ ጉዳዩን ፍርድ ቤት በዳኝነት ማየት አይችልም፡፡
የይርጋ ዘመን አቆጣጠር
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 219 /1 የይርጋ ዘመን የሚታሰበው የቅጣት ማክበጃ ወይም ማቅለያ ሁኔታዎች ግምት ውስጥ ሳይገቡ በወንጀል ሕግ ልዩ ክፍል የተደነገገውን ከፍተኛ ቅጣት መሠረት በማድረግ እንደሆነ ተቀምጧል፡፡ የተፈፀመው ወንጀል በተለዋጭ ወይም በተደራራቢ ተፈፃሚነት በሚኖራቸውም ቅጣቶች የሚያስቀጡ ሲሆኑ የይርጋ ዘመኑ የሚታሰበው ከሁሉም ከባድ ለሆነው ወንጀል በወንጀል ሕግ ልዩ ክፍል የተደነገገውን ከፍተኛ ቅጣት መሰረት በማድረግ ነው፡፡
የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው ጥፋተኛው የወንጀሉን ድርጊት ከፈጸመበት ቀን አንስቶ ነው፡፡ የወንጀሉ ድርጊት እየተደጋገመ ተፈፅሞ እንደሆነ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው የመጨረሻው የወንጀል ድርጊት ከተፈፀመበት ቀን አንስቶ ነው፡፡ እንዲሁም የወንጀሉ ድርጊት ለረጅም ጊዜ ሲፈፀም የቆየ እንደሆነ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው የወንጀሉ ድርጊት ካቆመበት ቀን ጀምሮ ነው፡፡ ወንጀሉ ተደርጓል ለማለት የሚቻለው ከፀባዮቹ አንዱ የወንጀሉ ውጤት የሆነ እንደሆነ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው የወንጀሉ ውጤት ከተገኘበት ግዜ ጀምሮ ነው፡፡
የይርጋ ዘመን መታገድ
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 220/1 በሕጉ ወይም በፍሬ ነገር ክሱ እንዳይጀምር ወይም እንዳይቀጥል የሚያግድ መሰናክል እስካለ ድረስ የይርጋ ዘመን መቆጠሩ ታግዶ ይቆያል፡፡ እንዲሁም ክስ ቀርቦ ነገሩ በዳኝነት በመታየት ላይ እንደሆነ ወይም በሌላው ችሎት የቀረበው ክስ ሳይፈፀም ተከሳሹ በተከሰሰበት የወንጀል ክስ ላይ ውሳኔ ሊሰጥ የማይገባ እንደሆነ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር ታግዶ ይቆያል፡፡ መስናከሉም እንደተወገደ ወዲያውኑ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር ይቀጥላል፡፡
በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 ስለክሱ መከታተል አቤቱታ እንዲቀርብ ማስፈለጉ በሕግ ተመልክቶ በተገኘ ጊዜ አቤቱታ አለማቅረብ የይርጋውን መቆጠር አያግድም፡፡ እንዲሁም ክሱ እንዳይጀምር ወይም እንዳይቀጥል ጥፋተኛው በራሱ ፍላጎት የሚፈፀመው ተግባር የይርጋ ጊዜውን መቆጠር አያግደውም፡፡
የይርጋ ዘመን መቋረጥ
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 221 የይርጋ ዘመን መቋረጥ ከወንጀሉ ወይም ከወንጀለኞቹ ጋር በተያያዘ ሁኔታ ምርመራ እንዲካሄድ ፣ብርበራ እንዲደረግ ፣መጥሪያ እንዲሰጥ ወይም ክስ እንዲቀርብ የሚሰጥ ትዕዛዝ፣ የሚፈፀም ድርጊት ወይም የሚሰጥ ውሳኔ የይርጋ ዘመኑን መቆጠር ያቋርጣል፡፡ የይርጋ ዘመን በተቋረጠ ቁጥር እንደገና እንደ አዲስ መቆጠር ይጀምራል፡፡ የይርጋ ዘመኑ መቋረጥ ፍፁም የሆነ ውጤት አለው፡፡ በወንጀሉ ተካፋይ መሆናቸው ለታወቀውም ሆነ ላልታወቀው ሁሉ መቋረጡ ይፀናባቸዋል፡፡ ይህ ማለት የወንጀል ተካፋይ መሆናቸው ወንጀሉ በተከሰተበት ጊዜ ያልታወቁ ሰዎች ያኔ ባለመታወቃቸው ምክንያት የይረጋ መቋረጥ አስመልክቶ ሊኖረው የሚችል ልዩነት እንደሌለ መረዳት ይቻላል፡፡
ፍፁም የሆነ የይርጋ ዘመን
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 222 ፍፁም የሆነ የይርጋ ዘመን፣ በማናቸውም ምክንያት መደበኛ የክስ ማቅረቢያ የይርጋ ዘመን /አንቀጽ 217/ አጠፌታ ጊዜ (እጥፍ) ካለፈ ወይም ልዩ የግል አቤቱታ ማቅረቢያ የይርጋ ዘመን ሲሆን /አንቀጽ 218/ ከዚሁ ዘመን በግማሽ የሚበልጥ ጊዜ አልፎ እንደሆነ በወንጀሉ ላይ የሚቀርበው ክስ ወይም የሚደረገው መከታተል በይርጋ ቀሪ ይሆናል፡፡እንዲሁም ሕጋዊ ቅጣት ከተወሰነው የይርጋ ዘመን/224/በግማሽ የሚበልጥ ጊዜ ካለፈ ጥፋተኛው በዚህ ጊዜ ውስጥ ቢያብስ በፅኑ እስራት የሚያስቀጣ ወንጀል አስቦ በመፈፀም አደገኛ መሆኑን ካላሳየ በቀር የቅጣት ወይም የጥንቃቄ ተግባር አፈፃፀም ውሳኔ በማናቸውም ምክንያት ቢሆን ቀሪ ይሆናል፡፡
የይርጋ ዘመን አቆጣጠር
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 219 /1 የይርጋ ዘመን የሚታሰበው የቅጣት ማክበጃ ወይም ማቅለያ ሁኔታዎች ግምት ውስጥ ሳይገቡ በወንጀል ሕግ ልዩ ክፍል የተደነገገውን ከፍተኛ ቅጣት መሠረት በማድረግ እንደሆነ ተቀምጧል፡፡ የተፈፀመው ወንጀል በተለዋጭ ወይም በተደራራቢ ተፈፃሚነት በሚኖራቸውም ቅጣቶች የሚያስቀጡ ሲሆኑ የይርጋ ዘመኑ የሚታሰበው ከሁሉም ከባድ ለሆነው ወንጀል በወንጀል ሕግ ልዩ ክፍል የተደነገገውን ከፍተኛ ቅጣት መሰረት በማድረግ ነው፡፡
የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው ጥፋተኛው የወንጀሉን ድርጊት ከፈጸመበት ቀን አንስቶ ነው፡፡ የወንጀሉ ድርጊት እየተደጋገመ ተፈፅሞ እንደሆነ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው የመጨረሻው የወንጀል ድርጊት ከተፈፀመበት ቀን አንስቶ ነው፡፡ እንዲሁም የወንጀሉ ድርጊት ለረጅም ጊዜ ሲፈፀም የቆየ እንደሆነ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው የወንጀሉ ድርጊት ካቆመበት ቀን ጀምሮ ነው፡፡ ወንጀሉ ተደርጓል ለማለት የሚቻለው ከፀባዮቹ አንዱ የወንጀሉ ውጤት የሆነ እንደሆነ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው የወንጀሉ ውጤት ከተገኘበት ግዜ ጀምሮ ነው፡፡
የይርጋ ዘመን መታገድ
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 220/1 በሕጉ ወይም በፍሬ ነገር ክሱ እንዳይጀምር ወይም እንዳይቀጥል የሚያግድ መሰናክል እስካለ ድረስ የይርጋ ዘመን መቆጠሩ ታግዶ ይቆያል፡፡ እንዲሁም ክስ ቀርቦ ነገሩ በዳኝነት በመታየት ላይ እንደሆነ ወይም በሌላው ችሎት የቀረበው ክስ ሳይፈፀም ተከሳሹ በተከሰሰበት የወንጀል ክስ ላይ ውሳኔ ሊሰጥ የማይገባ እንደሆነ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር ታግዶ ይቆያል፡፡ መስናከሉም እንደተወገደ ወዲያውኑ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር ይቀጥላል፡፡
በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 ስለክሱ መከታተል አቤቱታ እንዲቀርብ ማስፈለጉ በሕግ ተመልክቶ በተገኘ ጊዜ አቤቱታ አለማቅረብ የይርጋውን መቆጠር አያግድም፡፡ እንዲሁም ክሱ እንዳይጀምር ወይም እንዳይቀጥል ጥፋተኛው በራሱ ፍላጎት የሚፈፀመው ተግባር የይርጋ ጊዜውን መቆጠር አያግደውም፡፡
የይርጋ ዘመን መቋረጥ
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 221 የይርጋ ዘመን መቋረጥ ከወንጀሉ ወይም ከወንጀለኞቹ ጋር በተያያዘ ሁኔታ ምርመራ እንዲካሄድ ፣ብርበራ እንዲደረግ ፣መጥሪያ እንዲሰጥ ወይም ክስ እንዲቀርብ የሚሰጥ ትዕዛዝ፣ የሚፈፀም ድርጊት ወይም የሚሰጥ ውሳኔ የይርጋ ዘመኑን መቆጠር ያቋርጣል፡፡ የይርጋ ዘመን በተቋረጠ ቁጥር እንደገና እንደ አዲስ መቆጠር ይጀምራል፡፡ የይርጋ ዘመኑ መቋረጥ ፍፁም የሆነ ውጤት አለው፡፡ በወንጀሉ ተካፋይ መሆናቸው ለታወቀውም ሆነ ላልታወቀው ሁሉ መቋረጡ ይፀናባቸዋል፡፡ ይህ ማለት የወንጀል ተካፋይ መሆናቸው ወንጀሉ በተከሰተበት ጊዜ ያልታወቁ ሰዎች ያኔ ባለመታወቃቸው ምክንያት የይረጋ መቋረጥ አስመልክቶ ሊኖረው የሚችል ልዩነት እንደሌለ መረዳት ይቻላል፡፡
ፍፁም የሆነ የይርጋ ዘመን
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 222 ፍፁም የሆነ የይርጋ ዘመን፣ በማናቸውም ምክንያት መደበኛ የክስ ማቅረቢያ የይርጋ ዘመን /አንቀጽ 217/ አጠፌታ ጊዜ (እጥፍ) ካለፈ ወይም ልዩ የግል አቤቱታ ማቅረቢያ የይርጋ ዘመን ሲሆን /አንቀጽ 218/ ከዚሁ ዘመን በግማሽ የሚበልጥ ጊዜ አልፎ እንደሆነ በወንጀሉ ላይ የሚቀርበው ክስ ወይም የሚደረገው መከታተል በይርጋ ቀሪ ይሆናል፡፡እንዲሁም ሕጋዊ ቅጣት ከተወሰነው የይርጋ ዘመን/224/በግማሽ የሚበልጥ ጊዜ ካለፈ ጥፋተኛው በዚህ ጊዜ ውስጥ ቢያብስ በፅኑ እስራት የሚያስቀጣ ወንጀል አስቦ በመፈፀም አደገኛ መሆኑን ካላሳየ በቀር የቅጣት ወይም የጥንቃቄ ተግባር አፈፃፀም ውሳኔ በማናቸውም ምክንያት ቢሆን ቀሪ ይሆናል፡፡
የዐቃብያነ ህግም የደመወዝ ማሻሻያ ፀድቋል!!
======/////////=====
የአማራ ብሔራዊ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ህዳር 19 ቀን 2013ዓ.ም ባካሄደው 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት መደበኛ ስብሰባ በአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀረበለትን የዐቃቤያነሕግና የስራ ኃላፊዎች የደመወዝ ማሻሻያ ጥያቄ መርምሮ የቀረበውን ማሻሻያ ጥያቄው በቀረበበት ልክ ከሐምሌ 1 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ወስኗል፡፡
@የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ መ/ቤት
======/////////=====
የአማራ ብሔራዊ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ህዳር 19 ቀን 2013ዓ.ም ባካሄደው 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት መደበኛ ስብሰባ በአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀረበለትን የዐቃቤያነሕግና የስራ ኃላፊዎች የደመወዝ ማሻሻያ ጥያቄ መርምሮ የቀረበውን ማሻሻያ ጥያቄው በቀረበበት ልክ ከሐምሌ 1 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ወስኗል፡፡
@የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ መ/ቤት
የግብረ ሰዶም ጥቃት የፈፀመዉ ወጣት በ15 አመት ከ8 ወር ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡
-----------------------------------
ተከሳሽ አዲስ ተስፋዬ እድሜዉ 19 ዓመት ሲሆን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 631/1/ለ ስር የተመለከተዉን ድንጋጌ በመተላለፍ በፈፀመዉ ለአካለ መጠን ባልደረሱ ልጆች ላይ የሚፈፀም የግብረ ሰዶም ጥቃት ወንጀል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሁለት ክሶችን መስርቶበታል፡፡
ተከሳሹ ከእርሱ ጋር አንድ አይነት ፃታ ካላቸዉና ለአካለ መጠን ካልደረሱ ልጆች ላይ የግብረ ሰዶም ጥቃት ለማድረስ አስቦ በቀን 11/10/2012 ዓ.ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ክልል ልዩ ቦታዉ መሪ ጤና ጣቢያ አካባቢ 11 አመትና 9 አመት የሆናቸዉን ህፃናት ጥበቃ ቤት ዉስጥ በማስገባትና አፋቸዉን በካልሲዉ አፍኖ የግብረ ሰዶም ጥቃት ፈፅሟል ሲል በማስረጃ በማስደገፍ ዓቃቤ ህግ ክስ መስርቶበት ቆይቷል፡፡
ከሳሽ ዓቃቤ ህግ ተከሳሽ ተግባሩን መፈፀሙን የሚያስረዱ 4 የሰዉ ምስክሮችንና ከዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል የተፃፈ የሀክምና ማስረጃን ጨምሮ ሁለት የፅሁፍ የማስረጃ ዝርዝሮቹን አያይዞ ለፍርድ ቤት አቅርቧል፡፡
በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ የወንጀል ችሎትም ምስክሮቹን ካደመጠና የፅሁፍ ማስረጃዎችን ከመረመረ በኋላ ተከሳሽ አዲስ ተስፋዬ ጥፋተኛ ነዉ ሲል የቅጣት ዉሳኔዉን አስተላልፏል፡፡
ፍርድ ቤቱ ተከሳሽ እድሜዉ የበሰለ አለመሆኑና ከዚህ በፊት የወንጀል ሪከርድ የሌለበት መሆኑን በቅጣት ማቅለያት ይዞለት በቀን 17/3/2013 ዓ.ም ባስቻለዉ 6ተኛ ችሎት ወንጀለኛዉ በ15 አመት ከ8 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
-----------------------------------
ተከሳሽ አዲስ ተስፋዬ እድሜዉ 19 ዓመት ሲሆን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 631/1/ለ ስር የተመለከተዉን ድንጋጌ በመተላለፍ በፈፀመዉ ለአካለ መጠን ባልደረሱ ልጆች ላይ የሚፈፀም የግብረ ሰዶም ጥቃት ወንጀል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሁለት ክሶችን መስርቶበታል፡፡
ተከሳሹ ከእርሱ ጋር አንድ አይነት ፃታ ካላቸዉና ለአካለ መጠን ካልደረሱ ልጆች ላይ የግብረ ሰዶም ጥቃት ለማድረስ አስቦ በቀን 11/10/2012 ዓ.ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ክልል ልዩ ቦታዉ መሪ ጤና ጣቢያ አካባቢ 11 አመትና 9 አመት የሆናቸዉን ህፃናት ጥበቃ ቤት ዉስጥ በማስገባትና አፋቸዉን በካልሲዉ አፍኖ የግብረ ሰዶም ጥቃት ፈፅሟል ሲል በማስረጃ በማስደገፍ ዓቃቤ ህግ ክስ መስርቶበት ቆይቷል፡፡
ከሳሽ ዓቃቤ ህግ ተከሳሽ ተግባሩን መፈፀሙን የሚያስረዱ 4 የሰዉ ምስክሮችንና ከዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል የተፃፈ የሀክምና ማስረጃን ጨምሮ ሁለት የፅሁፍ የማስረጃ ዝርዝሮቹን አያይዞ ለፍርድ ቤት አቅርቧል፡፡
በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ የወንጀል ችሎትም ምስክሮቹን ካደመጠና የፅሁፍ ማስረጃዎችን ከመረመረ በኋላ ተከሳሽ አዲስ ተስፋዬ ጥፋተኛ ነዉ ሲል የቅጣት ዉሳኔዉን አስተላልፏል፡፡
ፍርድ ቤቱ ተከሳሽ እድሜዉ የበሰለ አለመሆኑና ከዚህ በፊት የወንጀል ሪከርድ የሌለበት መሆኑን በቅጣት ማቅለያት ይዞለት በቀን 17/3/2013 ዓ.ም ባስቻለዉ 6ተኛ ችሎት ወንጀለኛዉ በ15 አመት ከ8 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
“ከዋልድባ ገዳም የመጣሁ ባህታዊ ነኝ” በማለት ሲያታልል የነበረው ተከሳሽ እና የግብረአበሩ ሴራ ሲጋለጥ
--------------------------------------
ነገሩ እንዲህ ነው ተበዳይ አትጠገብ መኮነን የእራሷን እና የቤተሰቦቿን ኑሮ ለማሻሻል ወደ አረብ ሃገር በመሄድ ጥቂት ገንዘብ አፍርታ ወደ ምትወዳት ሃገሯ ኢትዮጵያ ከተመለሰች ሰነባብታለች ። አረብ ሃገር በነበረችበት ወቅትም ከተከሳሽ ሱራፌል ደሴ ጋር አብሮ አደግ እና ወዳጅ ስለነበሩ በማህበራዊ ሚዲያ እና በስልክ አልፎ አልፎ ይጠያየቃሉ በሂደት ተከሳሽ ሱራፌል ለአትጠገብ መኮንን የፍቅር ጥያቄ ቢያነሳም አጥጋቢ መልስ ሳያገኝ ይቀራል ተከሳሽ ሱራፌል የ28 ዓመት ወጣት ነው ።
ታድያ አንደ ቀን በድልበር መድሐኒአለም ቤተክርስቲያን እንደአጋጣሚ ሆኖ ሱራፌል እና አትጠገብ ነጠላቸውን ለብሰው ይገናኛሉ። በቤተክርስቲያኑ ቅጥር ጊቢ ውስጥም ተቀምጠው መጫዋወት ይጀምራሉ። ተከሳሽ ሱራፌልም አብሮ አደጉ ሆነችውን ተበዳይ አትጠገብን ከውጭ ሃገር ከመጣሽ እኮ ብዙ ጊዜ ሆነሽ ለምን ስራ አትጀምሪም ሲል ይጠይቃታል አትጠገብም በእጄ ላይ ያለው ገንዘብ ስራ ለመጀመር ስለማያስችለኝ ሌሎች አማራጮችን እያየሁ ነው ስትል ትመልስለታለች። ይሄኔ ነው እንግዲህ ተከሳሽ ሱራፌል ሲያስበው እና ሲመኘው ለነበረው የማታለል ሴራው መንገዱ ወለል ብሎ የተከፈተለት።
እናም ሱራፌል የማሳመን እና የማታለል ሴራውን እኔም እኮ እንደአንች ነበርኩኝ እጄ ላይ የነበረውም ጥቂት ገንዘብ ነበር እጅግ በጣምም ከጭንቀት ብዛት እያመመኝ እቸገር ነበር፤ አንዱ ጓደኛዬ ነው ከዋልድባ ገዳም የመጡ አባት አገናኝቶኝ ጤናዬ ተመለሰ ያለኝን ገንዘብ፣ ወርቅና ብሮቼን ለእሳቸው አስባርኬ ገንዘቤም ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ሆነልኝ አንችንም ከእሳቸው ጋር ላገናኝሽ እና ንብረትሽን አስባርኪ እኔም ሁለት መቶ ሺህ ብር እጨምርልሽና የፈለግሽውን አይነት ሥራ ትሰሪበታለሽ አላት።
በአብሮአደጓ የፍቅር ጥያቄ ባነሳላት እና በቤተክርስቲያን ቅጥር ጊቢ ውስጥ መሆኑ እምነት እንድትጥል ያሳደራባት አትጠገብ ፍቃደኝነቷን ታሳውቃለች።
ተከሳሽም ከዋልድባ ገዳም የመጡ አባት ናቸው ወደተባሉት አባት ወይም ተከሳሽ ንብረቱ ግዛቸው ሱራፌል በራሱ ስልክ ይደውል እና “አባን” አናግሪያቸው ብሎ ስልኩን ለተበዳይ ይሰጣል፤ ተበዳይም የዋልድባ አባት ለተባለው ሰው ያለውን ነገር በሙሉ በዝርዝር መናገሯን ለዐቃቤ ህግ በዝርዝር ስታስረዳ ከዋልድባ ገዳም የመጡ አባት ናቸው የተባሉት አባት ወይም ተከሳሽ ንብረቱ ግዛቸው 4 ኪሎ በሚገኘው ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን ነገ 4፡00 ሰዓት ላይ አብራችሁ እንድትመጡ አሱ ያለሁበትን ቦታ ስለሚያውቀው እሱ ይዞሽ ይምጣ ተባልኩኝ ትላለች አትጠገብ።
ከዋልድባ የመጡት አባት የተባሉት ወይም ተከሳሽ ንብረቱ ግዛቸው ገና የ29 ዓመት ወጣት ነው።
በተባልነው ጊዜ እና ቦታ ስንደርስ የተባሉትን አባት ማግኘት ባለመቻላችን ስልክ ደውለን አባባ መጥተን እኮ አጣንዎት ስንላቸው አይ ልጆቼ ስትዘገዩብኝ እኮ እንደእናንተ የሚፈልጉኝ ሰዎች ነበሩ ወደ እነርሱ ሄጀ ነው መቼም ለመልካም ነገር መድከም ጥሩ ነው፤ በል ልጄ ሱራፌል ወደ ጎላ ሚካዔል ይዘሃት ና ሲሉን ተያይዘን ጎላ ሚካዔል ሄድን በቦታውም ስንደርስ የባህታዊ ልብስ የለበሱ መስቀል የያዙ አባት አገኘን ጉልበታቸውን ተንበርክኬ ስሜ መስቀል ተሳልሜ ተቀመጥን ።
የ29 ዓመት ወጣት የሆነው ተከሳሽ ንብረቱ ድርሳነ ገብርዔል በእጃቸው ይዘዋል ትላለች ተበዳይ ለዐቃቤ ህግ ክሱን ስታስረዳ በመቀጠልም ምንድን ነው ፍላጎትሽ ተብዬ ተጠየቁኩ ስራ መስራት እፈልጋለሁ ወደ ውጭ ሃገር መሄድም እፈልጋለሁ አልኳቸው በይ ሂጅ እና ሁለት ቅጠል ይዘሽ ነይ ሲሉኝ ሁለት ቅጠል በማምጣት ሰጠኋቸው ቅጠሉንም በመፅሐፉ ውስጥ አስቀምጠው አስር ብር እንድሰጣቸው ጠየቁኝ ሰጠኋቸው ብሩንና ቅጠሉን በመፅሐፉ ውስጥ አንድ ላይ አድርገው የኔ ልጅ ይሄ ከተቀየረ ህይወትሽ ይቀየራል ካልተቀየረ ግን እንደዚህ ሆነሽ ነው የምትቀሪ ስለት ግን መሳል አለብሽ ስለትሽ ከሰመረ ለሚካዔል ሃምሳ ሺህ ለገብርዔል ሃምሳ ሺህ ብር ታስገቢያለሽ ተባልኩኝ እሽ ብዬ መፅሀፉን ስገልጠው ሁለቱ ቅጠል ሁለት መቶ ብር ሆኖ አገኘሁት።
እጅግ በጣም ስለደነገጥኩ ከመቀመጫዬ ብድግ ብዬ ስቆም ተቀመጭ ሕይወትሽ ከዚህ በኋላ ተቀይሯል ተባልኩ።
አባ ወይም ተከሳሽ ንበረቱ እኔ እግዛብሔር በሰጠኝ ፀጋ ሰዎችን አገለግላለሁ እንጅ ከአንች ምንም አልፈልግም አሁን እቤትሽ ሄደሽ ነገ ማለትም የካቲት 25/2012 ዓ.ም መሆኑ ነው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መሳለሚያ እህል በረንዳ አካባቢ ለዘቢብ እና ለሽቶ መግዣ የሚሆን ስድስት ሺህ ብር እንዲሁም እንዲፀለይበት እና እንዲባረክ የምትፈልጊያቸውን ጥሬ ገንዘብ እና ንብረቶችሽን በሙሉ ይዘሽ ነይ ስባል በአጠቃላይ የዋጋ ግምታቸው ከአራባ ሰባት ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ ጥሬ ገንዘብ፣ የወርቅ ብራስሌት እና የአንገት ሐብሌን ከታናሽ ወንድሜ ጋር በመሆን ይዘን ሄድን ትላለች ተበዳይ አትጠገብ ስታስረዳ ።
በቦታውም ስንደረስ ግቡ ተብለን ሁለት ሻማ አብሪ ተባልኩ አበራሁ ነጠላሽን ልበሽ ተባልኩ ለበስኩ ታናሽ ወንድሜም ከውጭ እንዲቆይ ተነገረው እና ከቤት ውጭ እንዲጠብቅ ተደረገ ያለኝን ንብረት ከሰጠሁ በኋላ አሁን አይንሽን ጨፍኝ እና አንችም እኔም እንፅልያለን ተባልኩኝ ያለማቋረጥ እያነባሁ ፀለይኩ።
ልጄ በይ በቃሽ አሁን ይሄን ገንዘብ ሳትከፍች ወስደሽ ትራስሽ ውስጥ ታሳድሪው እና ነገ ባንክ ወስደሽ አስቀምጭው ብለው በቤተክርስቲያን ጨርቅ የተጠቀለለ የታሸገ ገንዘብ መሳይ ነገር ሰጡኝ እሽ አመሰግናለሁ አባ ብዬ ስወጣ ታናሽ ወንድሜ ወዲያውኑ የታሸገውን ገንዘብ ከእኔ ቀምቶ ተቀብሎኝ ከፍተው ስናየው የተጠቀለለ ወረቀት ብቻ ሆኖ አገኘነው።
ወንድሜም እኔ ሳላውቅ በዙርያችን ፖሊሶችን አዘጋጅቶ ስለነበር ከዋልድባ ገዳም መጣሁ ባህታዊ ነኝ ባዩ ንብረቱ እና አብሮአደጌ ሱራፌል በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደረገ ትላለች ተበዳይ አትጠገብ ።
የክስ መዝገቡ የመጣለት ዐቃቤ ህግም ተከሳሾቹ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 32(1)(ሀ) እና 692 (1) ተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፋቸው ዝርዝር የሰው፣ የሰነድ እና የኢግዚቪት ማስረጃዎችን ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት በማቅረቡ ፍርድ ቤቱ ህዳር 18/2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሾችን ያርማል መሰል አጥፊዎችንም ያስተምራል በሚል ተከሳሾች እያንዳንዳቸው በ3 ዓመት ፅኑ እስራት እና በ2 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኖባቸዋል።
--------------------------------------
ነገሩ እንዲህ ነው ተበዳይ አትጠገብ መኮነን የእራሷን እና የቤተሰቦቿን ኑሮ ለማሻሻል ወደ አረብ ሃገር በመሄድ ጥቂት ገንዘብ አፍርታ ወደ ምትወዳት ሃገሯ ኢትዮጵያ ከተመለሰች ሰነባብታለች ። አረብ ሃገር በነበረችበት ወቅትም ከተከሳሽ ሱራፌል ደሴ ጋር አብሮ አደግ እና ወዳጅ ስለነበሩ በማህበራዊ ሚዲያ እና በስልክ አልፎ አልፎ ይጠያየቃሉ በሂደት ተከሳሽ ሱራፌል ለአትጠገብ መኮንን የፍቅር ጥያቄ ቢያነሳም አጥጋቢ መልስ ሳያገኝ ይቀራል ተከሳሽ ሱራፌል የ28 ዓመት ወጣት ነው ።
ታድያ አንደ ቀን በድልበር መድሐኒአለም ቤተክርስቲያን እንደአጋጣሚ ሆኖ ሱራፌል እና አትጠገብ ነጠላቸውን ለብሰው ይገናኛሉ። በቤተክርስቲያኑ ቅጥር ጊቢ ውስጥም ተቀምጠው መጫዋወት ይጀምራሉ። ተከሳሽ ሱራፌልም አብሮ አደጉ ሆነችውን ተበዳይ አትጠገብን ከውጭ ሃገር ከመጣሽ እኮ ብዙ ጊዜ ሆነሽ ለምን ስራ አትጀምሪም ሲል ይጠይቃታል አትጠገብም በእጄ ላይ ያለው ገንዘብ ስራ ለመጀመር ስለማያስችለኝ ሌሎች አማራጮችን እያየሁ ነው ስትል ትመልስለታለች። ይሄኔ ነው እንግዲህ ተከሳሽ ሱራፌል ሲያስበው እና ሲመኘው ለነበረው የማታለል ሴራው መንገዱ ወለል ብሎ የተከፈተለት።
እናም ሱራፌል የማሳመን እና የማታለል ሴራውን እኔም እኮ እንደአንች ነበርኩኝ እጄ ላይ የነበረውም ጥቂት ገንዘብ ነበር እጅግ በጣምም ከጭንቀት ብዛት እያመመኝ እቸገር ነበር፤ አንዱ ጓደኛዬ ነው ከዋልድባ ገዳም የመጡ አባት አገናኝቶኝ ጤናዬ ተመለሰ ያለኝን ገንዘብ፣ ወርቅና ብሮቼን ለእሳቸው አስባርኬ ገንዘቤም ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ሆነልኝ አንችንም ከእሳቸው ጋር ላገናኝሽ እና ንብረትሽን አስባርኪ እኔም ሁለት መቶ ሺህ ብር እጨምርልሽና የፈለግሽውን አይነት ሥራ ትሰሪበታለሽ አላት።
በአብሮአደጓ የፍቅር ጥያቄ ባነሳላት እና በቤተክርስቲያን ቅጥር ጊቢ ውስጥ መሆኑ እምነት እንድትጥል ያሳደራባት አትጠገብ ፍቃደኝነቷን ታሳውቃለች።
ተከሳሽም ከዋልድባ ገዳም የመጡ አባት ናቸው ወደተባሉት አባት ወይም ተከሳሽ ንብረቱ ግዛቸው ሱራፌል በራሱ ስልክ ይደውል እና “አባን” አናግሪያቸው ብሎ ስልኩን ለተበዳይ ይሰጣል፤ ተበዳይም የዋልድባ አባት ለተባለው ሰው ያለውን ነገር በሙሉ በዝርዝር መናገሯን ለዐቃቤ ህግ በዝርዝር ስታስረዳ ከዋልድባ ገዳም የመጡ አባት ናቸው የተባሉት አባት ወይም ተከሳሽ ንብረቱ ግዛቸው 4 ኪሎ በሚገኘው ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን ነገ 4፡00 ሰዓት ላይ አብራችሁ እንድትመጡ አሱ ያለሁበትን ቦታ ስለሚያውቀው እሱ ይዞሽ ይምጣ ተባልኩኝ ትላለች አትጠገብ።
ከዋልድባ የመጡት አባት የተባሉት ወይም ተከሳሽ ንብረቱ ግዛቸው ገና የ29 ዓመት ወጣት ነው።
በተባልነው ጊዜ እና ቦታ ስንደርስ የተባሉትን አባት ማግኘት ባለመቻላችን ስልክ ደውለን አባባ መጥተን እኮ አጣንዎት ስንላቸው አይ ልጆቼ ስትዘገዩብኝ እኮ እንደእናንተ የሚፈልጉኝ ሰዎች ነበሩ ወደ እነርሱ ሄጀ ነው መቼም ለመልካም ነገር መድከም ጥሩ ነው፤ በል ልጄ ሱራፌል ወደ ጎላ ሚካዔል ይዘሃት ና ሲሉን ተያይዘን ጎላ ሚካዔል ሄድን በቦታውም ስንደርስ የባህታዊ ልብስ የለበሱ መስቀል የያዙ አባት አገኘን ጉልበታቸውን ተንበርክኬ ስሜ መስቀል ተሳልሜ ተቀመጥን ።
የ29 ዓመት ወጣት የሆነው ተከሳሽ ንብረቱ ድርሳነ ገብርዔል በእጃቸው ይዘዋል ትላለች ተበዳይ ለዐቃቤ ህግ ክሱን ስታስረዳ በመቀጠልም ምንድን ነው ፍላጎትሽ ተብዬ ተጠየቁኩ ስራ መስራት እፈልጋለሁ ወደ ውጭ ሃገር መሄድም እፈልጋለሁ አልኳቸው በይ ሂጅ እና ሁለት ቅጠል ይዘሽ ነይ ሲሉኝ ሁለት ቅጠል በማምጣት ሰጠኋቸው ቅጠሉንም በመፅሐፉ ውስጥ አስቀምጠው አስር ብር እንድሰጣቸው ጠየቁኝ ሰጠኋቸው ብሩንና ቅጠሉን በመፅሐፉ ውስጥ አንድ ላይ አድርገው የኔ ልጅ ይሄ ከተቀየረ ህይወትሽ ይቀየራል ካልተቀየረ ግን እንደዚህ ሆነሽ ነው የምትቀሪ ስለት ግን መሳል አለብሽ ስለትሽ ከሰመረ ለሚካዔል ሃምሳ ሺህ ለገብርዔል ሃምሳ ሺህ ብር ታስገቢያለሽ ተባልኩኝ እሽ ብዬ መፅሀፉን ስገልጠው ሁለቱ ቅጠል ሁለት መቶ ብር ሆኖ አገኘሁት።
እጅግ በጣም ስለደነገጥኩ ከመቀመጫዬ ብድግ ብዬ ስቆም ተቀመጭ ሕይወትሽ ከዚህ በኋላ ተቀይሯል ተባልኩ።
አባ ወይም ተከሳሽ ንበረቱ እኔ እግዛብሔር በሰጠኝ ፀጋ ሰዎችን አገለግላለሁ እንጅ ከአንች ምንም አልፈልግም አሁን እቤትሽ ሄደሽ ነገ ማለትም የካቲት 25/2012 ዓ.ም መሆኑ ነው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መሳለሚያ እህል በረንዳ አካባቢ ለዘቢብ እና ለሽቶ መግዣ የሚሆን ስድስት ሺህ ብር እንዲሁም እንዲፀለይበት እና እንዲባረክ የምትፈልጊያቸውን ጥሬ ገንዘብ እና ንብረቶችሽን በሙሉ ይዘሽ ነይ ስባል በአጠቃላይ የዋጋ ግምታቸው ከአራባ ሰባት ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ ጥሬ ገንዘብ፣ የወርቅ ብራስሌት እና የአንገት ሐብሌን ከታናሽ ወንድሜ ጋር በመሆን ይዘን ሄድን ትላለች ተበዳይ አትጠገብ ስታስረዳ ።
በቦታውም ስንደረስ ግቡ ተብለን ሁለት ሻማ አብሪ ተባልኩ አበራሁ ነጠላሽን ልበሽ ተባልኩ ለበስኩ ታናሽ ወንድሜም ከውጭ እንዲቆይ ተነገረው እና ከቤት ውጭ እንዲጠብቅ ተደረገ ያለኝን ንብረት ከሰጠሁ በኋላ አሁን አይንሽን ጨፍኝ እና አንችም እኔም እንፅልያለን ተባልኩኝ ያለማቋረጥ እያነባሁ ፀለይኩ።
ልጄ በይ በቃሽ አሁን ይሄን ገንዘብ ሳትከፍች ወስደሽ ትራስሽ ውስጥ ታሳድሪው እና ነገ ባንክ ወስደሽ አስቀምጭው ብለው በቤተክርስቲያን ጨርቅ የተጠቀለለ የታሸገ ገንዘብ መሳይ ነገር ሰጡኝ እሽ አመሰግናለሁ አባ ብዬ ስወጣ ታናሽ ወንድሜ ወዲያውኑ የታሸገውን ገንዘብ ከእኔ ቀምቶ ተቀብሎኝ ከፍተው ስናየው የተጠቀለለ ወረቀት ብቻ ሆኖ አገኘነው።
ወንድሜም እኔ ሳላውቅ በዙርያችን ፖሊሶችን አዘጋጅቶ ስለነበር ከዋልድባ ገዳም መጣሁ ባህታዊ ነኝ ባዩ ንብረቱ እና አብሮአደጌ ሱራፌል በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደረገ ትላለች ተበዳይ አትጠገብ ።
የክስ መዝገቡ የመጣለት ዐቃቤ ህግም ተከሳሾቹ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 32(1)(ሀ) እና 692 (1) ተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፋቸው ዝርዝር የሰው፣ የሰነድ እና የኢግዚቪት ማስረጃዎችን ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት በማቅረቡ ፍርድ ቤቱ ህዳር 18/2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሾችን ያርማል መሰል አጥፊዎችንም ያስተምራል በሚል ተከሳሾች እያንዳንዳቸው በ3 ዓመት ፅኑ እስራት እና በ2 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኖባቸዋል።