አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.87K photos
25 videos
1.87K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
የኤልሰቤጥ ከበደ የፍ/ቤት ሂደት ስለማሳወቅ

• የማህበራችን አባል እና በጎ ፈቃደኛ ወ/ት ኤልሳቤጥ ከበደ ከአዲስ አበባ ወደ ሀረሪ ክልል በቀን 27/7/2012 ዓ.ም እንድትወሰድ መደረጉን ተከትሎ የአዲስ አበባ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር ማብራሪያ እንዲሰጡን በቀን 29/7/2012ዓ.ም በደብዳቤ.ቁ EWLA/6499/12 የጠየቅን ቢሆንም እስካሁን ምላሽ ሊሰጡን አልቻሉም፡፡

• ይህ በእንዲህ እንዳለ ወ/ት ኤልሳቤጥ በተጠረጠረችበት ወንጀል በሀረሪ ክልል ከፍተኛው ፍ.ቤት እየተከታተለች የምትገኝ ሲሆን የተጠረጠረችበት ወንጀል ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር በተገናኘ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት እና በምታሰራጨው ሀሰተኛ ጽሁፎች ብሄር ከብሄር እና ሀይማኖት ከሀይማኖት በማጋጨት የሚሉ መሆናቸው እንደተገለጸላት ለማወቅ ችለናል፡፡፡

• ወ/ት ኤልሳቤጥ የተጠረጠረችበት በወንጀል ህግ ስነ ስርአት መሰረት በሀረሪ ክልል ፍ.ቤት ስልጣን ስር የማይወድቅ በመሆኑ ፍ/ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ እንዲያሰናብታት ብትጠይቅም በችሎቱ ተቀባይነት ሳያገኝ መቅረቱን፣ ከዚህም በላይ ወ/ት ኤልሳቤጥ በፍ/ቤት ከነበሩት አራት ቀጠሮዎች ውስጥ በሁለቱ እንድትቀርብ ሳይደረግ በሌለችበት መዝግቡ መታየቱን ቤተሰቦችዋ ገልጸዋል፡፡

• ጉዳዩ አሁን ባለበት የምርመራ ደረጃ ላይ በህግ ስልጣን ከተሰጠው ፖሊስ የምዝገባ መዝገቡን አደራጅቶ ሳያጠናቅቅ ከፖሊሱ በተጨማሪ አቃቤ ሀግ በመዝገቡ ክስ ሳይመሰረት በፊት ፍ/ቤት ቸሎት በመቅረብ ክርክር እያቀረበ የሚገኝ ሲሆን ምላሽ እንዲሰጥም በፍ/ቤቱ ዳኛ አድል እየተሰጠው እንደሚገኝ ፍ/ቤቱ ከሰጠው ትእዛዝ ለመረዳት ችለናል፡፡

• ዋስትናን በተመለከተ ምርመራው ሳያልቅ በዋስ ብትለቀቅ መረጃ ታጠፋለች በማለት ወ/ሪት ኤልሳቤጥ የዋስትና መብትዋ እንዲከበር ያቀረበችውን ጥያቄ ባለመቀበል ፍ/ቤቱ ጊዜ ቀጠሮ እስከ 26/08/2012 ፈቅዷል፡፡ በድጋሚ ከዋስትናው ጋር በተገናኘ ፍ/ቤቱ ለ29/8/2012 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱ ግልጽ ባለመሆኑ ማህበራችን ይህንኑ እያጣራ ይገኛል፡፡ ሆኖም መረጃ በቀላሉ ከፌስቡክ ገጽዋ ላይ በሰአታት ፖሊስ መሰብሰብ ይችላል፡፡

• የወ/ት ኤልሳቤጥን ጉዳይ እየታየ ያለው በሀረሪ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንደመሆኑ ተቋማችን ወ/ት ኤልሳቤጥ ትክክለኛ ፍትህን ለማግኘት እንድትችል ጠበቃ ለመወከል ጥረት እያደረገ ቢሆንም ያነጋገርናቸው የክልሉ የጥብቅና ፈቃድ ያላቸው ባለሙያዎች ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ጉዳዩን ለመያዝ ፈቃደኛ አይደሉም፡፡ ከክልሉ የተገኙ ተመደበው የነበሩት ጠበቃም የዋስትና አቤቱታውን ለፍርድ ቤት ካቀረቡ በኋላ በግል ምክንያት መቀጠል እንደማይችሉ ገልጸው አቋርጠውታል፡፡ በዚህም ምክንያት በማህበራችን ዋና ፅ/ቤት በሚገኙ የህግ ባለሙያዎች እንዲሁም ድሬደዋ ቅርንጫፍ አማካይነት ጉዳዩን እየተከታተለን ሲሆን፤

ማህበራችን የወ/ሪት ኤልሳቤጥን ጉዳይ እስከመጨረሻው ከሚመለከታቸው የመንግስት እና የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ጋር በመስራት ተገቢውን ፍትህ የማሰጠት ስራ አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እንዲሁም በቀጣይ ያሉ የፍርድ ሂደቶችንም እንደምናሳውቅ እንገልፃለን፡፡
EWLA
Ethiopian Administrative Procedure Code.pdf
1.2 MB
Share 'Ethiopian Administrative Procedure Code. pdf'

https://telegram.me/lawsocieties
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በጎ አድራጎት ተግባር
**********
(ሚያዚያ 15, 2012 ዓም) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሰስቴን ዲያሎግ ፕሮጅክት በፋሲሊተርነት እና ሞደረቴርነት ይከፈላቸው የነበረውን ገንዘብ በማዋጣት ለ30 አቅመ ደካማ የጊንጆ ቀበሌ ነዋሪዎች እርዳታ አድርገዋል።

ገንዘቡን ያዋጡት ተማሪዎች 10 ፋሲሊተሮች ሙሉ የሁለት ወር ክፍያቸውን 8,000 ብር እና 100 ሞደሬተሮች ደግሞ የአንድ ወር ሙሉ ክፍያቸውን 10,000 ብር በድምሩ 18,000 ብር በማዋጣት ለ30 ዎቹም ተረጅዎች ለእያንዳንዳቸው 8 ኪሎ ሩዝ ፣2 ፍሬ ሳሙና እና 3 ሊትር ዘይት አበርክተዋል ።

ተማሪዎቹ ይህን መልካም ተግባር ያከናዎኑት በያሉበት በመሆን በማህበራ ሚዲያ በመገናኘትና በጅማ በሚገኙ የተማሪዎች ህብረት ተወካዮች አማካኝነት ሲሆን በርክክብ ስነስርዓቱም ላይ የቀበሌው ተወካዮችና የተማሪዎች አገልግሎት ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲያችንም ርቀት ሳይገድባችሁ ይህን መልካም ዓርአያነት ያለው ተግባር ለፈጸማችሁ ተማሪዎቻችንና ልገሳችሁ እንዲሳካ ላገዟችሁ የስራ ክፍሎች ምስጋናችንን እያቀረብን አሁንም በያላችሁበት ማህበረሰባችንን እንድታግዙ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡

ጅማ ዩኒቨርሲቲ
Professor_Tasew__TIKVAH
<unknown>
#AAU

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና ዛሬ ጥዋት ዩኒቨርሲቲው በፌስቡክ ገፁ ባወጣው መረጃ ላይ አጠር ያለ ማብራሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ (TIKVAH-ETH) ሰጥተዋል።

ውድ ቤተሰቦቻችን ከላይ ፕሮፌሰር በሰጡት ማብራሪያ ለጥያቄዎቻችሁ ምላሽ እንደምታገኙ እናመናለን ፤ እናመሰግናለን!
"Dear Muleta,
regalar undergraduate students will receive course materials just for their reading, but they will not be given exam and will not complete their study without face to face class. we will not have graduation for regular undergraduate students. What we announce is for regular graduate program and for extension students (both undergraduate extension students and graduate extension students).

I hope this is clear"

This 👆👆is the email I just received from Prof. Tassew. Accordingly, there will be no graduation for Undergraduate regular students.

Please share it with each other🙏🙏🙏
🔴የ2011 Exit Exam please share🛑
2019 Private exit exam.pdf
591.9 KB
በስህተት ነው ይህ PDF Miscellaneous ነው።
https://telegram.me/alesocieties2011
share 🅰 ❤️👍‼️

ALE (አለ) law societies
ALE (Alternative Legal Education) All in one, All Law Societies. federal & regional Judges, Prosecutors, Advocates, consultants & law school heads, instructors, deans, Law graduates, Students & other NGO and PLC employees..etc......❤️

https://telegram.me/lawsocieties
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
Job Title: Junior Investment Expert Internship Program

Company: New

Job Type: Part-Time

Description: You will learn:

• FDI (Legal and institutional framework, Procedures and processes)
• Customer handling (Professionalism, Customer handling)

You will work:

Customer Engagement
• Engagement in person and electronically (via call and email) to provide information [Major]
• Handhold and go through licensing and other processes on behalf of investors as assigned [Major]
• Customer due diligence and email marketing [optional]

Content and Research
• Collecting industry data and monitoring key economic metrics [Major]
• Preparing reports and presentations on specific sectors/sub-sectors [optional]
• Writing/summarizing informative articles on investment [optional]

Requirements
• College degree in either Economics, ❤️Law, Business administration, Management, or a related field (fresh graduates/final year students are encouraged to apply)
• Enthusiastic about business, investment and economic development of Ethiopia
• Excellent communication and customer engagement skills, very sociable
• Intrinsic motivation, obsession with learning and willingness to take on assignments aggressively

The Journey:

Unpaid internship program that lasts 2-3 months where you’ll learn all aspects of what’s required for the job ahead and where we assess whether you’re the right fit for the position and vice versa.

Arrangements after the internship will be negotiated depending on your performance, it will typically entail working on a part-time basis for a couple of months and then joining the team full time afterwards.

If interested please apply at:

https://forms.gle/LvBe5FqLMQGmHmov5

#business_services

From:freelance_ethio


https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
Apr 30, 2020

Assistant Legal Officer

 United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR)

 

 UNHCR Branch Office, Addis Ababa, Ethiopia

FULL_TIME Legal Jobs in Ethiopia NGO Jobs in Ethiopia United Nations / UN Jobs in Ethiopia

Job Description

The Assistant Legal Officer is a member of the protection team in the country office. He/she will report to the Protection Officer (IDPs).  The Assistant Legal Officer is relied upon by the office to support UNHCR’s work on domestic law and policy in relation to IDPs in Ethiopia among other IDP-related tasks.  He/she will 1) Arrange meetings, workshops and trainings with government authorities and other stakeholders 2) Undertake legal analysis and research, particularly into domestic law 3) Provide technical support and capacity development to authorities to implement the 2009 Kampala Convention.  The incumbent also acts as an advisor to management on Ethiopian law and represents the organization to authorities, UN sister agencies, partners and other stakeholders on protection doctrine, law and policy. 


REQUIRED COMPETENCIES

Analytical Thinking

Communication

Technological Awareness

Negotiation and Conflict Resolution

Planning and Organizing

Policy Development and Research

Political Awareness

Stakeholder Management

Managing Relationships

Teamwork & Collaboration

 

ESSENTIAL MINIMUM QUALIFICATIONS AND PROFESSIONAL EXPERIENCE REQUIRED

- University degree in Law, preferably with focus on human rights and/or international humanitarian law.

- Minimum three years of previous job experience relevant to the function (two year in case of advanced university degree).

- Previous experience in coordination and information exchange between national and regional government counterparts.

- Excellent legal research, analytical and drafting skill.

- Excellent knowledge of English and Amharic. Fluency in other local languages is a distinct advantage.

 

DESIRABLE QUALIFICATIONS & COMPETENCIES

 - Completion of UNHCR learning programmes on protection
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
would be an asset or any other equivalent external courses.

 

SUBMISSION OF APPLICATIONS 

This vacancy is open for qualified Ethiopians only.

Female candidates are encouraged to apply.

UNHCR is committed to diversity and inclusion within its workforce, and encourages all candidates, irrespective of gender, nationality, religious and ethnic backgrounds, including persons living with disabilities, to apply to become a part of the organization.

 

IMPORTANT

Applicants who wish to be considered for this position should send a motivation letter and the most recent fact sheets and P11 through the online application system. 

Candidates may be required to sit for a test. 

Due to the volume of applications only shortlisted candidates will be invited for interview. 

About United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR)

United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR)

https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate