የፌደራል የአስተዳደር ተቋሞች
የአሠራር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ
(ረቂቅ)
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
የአሠራር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ
(ረቂቅ)
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
🔴በሌላ አለ ዜና ዛሬ......
የፍትሕ ወር በተለያዩ ፍትሕ ነክ ክንውኖች እንደሚከበር ተገለጸ
የፍትሕ ወር "የሕግ ተገዥ ነኝ!" በሚል መሪ ቃል ከሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ፍትሕ ነክ ዝግጅቶች እንደሚከበር የፌዴራል ፍትህ አካላት ጥምረት አብይ ኮሚቴ ሐምሌ 25 ቀን 2011 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ገለጹ፡፡
አምስቱ የፍትሕ አካላት በመባል የሚታወቁት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ፣ የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር፣ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በጋራ በመሆን ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ በየዓመቱ "የፍትሕ ሳምንት" በማዘጋጀት ሕብረተሰቡ ስለፍትሕ አስፈላጊነት ግንዛቤ እንዲኖረውና ለፍትሕ መስፈን የድርሻውን እንዲወጣ የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞች ሲካሄዱ መቆታቸውን አስታውሰው ዘንድሮ በሚከበረው የፍትሕ ወር ደግሞ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ የሚሆኑባቸው የውይይት መድረኮችና አሳታፊ የሥነጥበብ ዝግጅቶች እንደሚካሄዱ በመግጫቸው ጠቁመዋል፡፡
አገራችን በለውጥ ሒደት ላይ መሆንዋን የገለጹትና ይህም በአንድ በኩል ተስፋ በሌላ በኩል ደግሞ ተግዳሮቶችን ይዞ እንደሚመጣ የገለጹት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ በአገራዊ ለውጡ አማካኝነት በፍትሕ ዘርፉ የሚኖረውን መልካም አጋጣሚዎች ለማጠናከር እንዲሁም በዘርፉ ሊኖሩ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ትክክለኛ መስመር አስይዞ ሕብረተሰቡ የፍትሕ ተጠቃሚ እንዲሆን በቅርበት ማወያየት እንደሚገባ አስምረውበታል፡፡
በፍትሕ ወር ከሚካሄዱ የተለያዩ ፕሮግራሞች የመጀመሪያው ሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል የሚካሄደውና 300 ያህል ተጋባዦች የሚሳተፉበት ሃገር አቀፍ ፎረም እደሚካሄድም ተናግረዋል፡፡ ፎረሙ በሽግግር ወቅት በመደበኛ የፍትሕ ስርዓቱ ላይ በሚያጋጥሙ ችግሮችና የመፍትሔ እርምጃዎች እንዲሁም የሕብረተሰቡ ሚና የሚዳሰስበት መድረክ እንደሚሆነም አስገንዝበዋልዋል፡፡
ይህን ተከትሎም ፍትህ ነክ የተውኔት፣ የዶክመንተሪ ፊልም የስዕል ኤግዚቢሽን እንደሚኖር በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተጠቀሰ ሲሆን የፍትሕ ወር ከመጠቃለሉ በፊት ደግሞ ከፍትሕና ከባለድርሻ አካላት እንዲሁም ከልዩ ልዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የሚወከሉ 3000 ያህል ተሳታፊዎች የሚሳተፉበት ሕዝባዊ የውይይት መድረክ እንደሚኖርም ተገልጽዋል፡፡
የፍትሕ ወር በሚጀመርበትና በስካይ ላይት ሆቴል የሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በሚካሄደው መድረክ ላይ የክልል ርዕሰ-መስተዳድሮች፣ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንቶችና ም/ፕሬዜዳንቶች፣ የክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነሮች፣ የማረሚያ ቤቶች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የአቃቤ ሕግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም የፌደራል ፍትሕ አካላት፣ የሲቪክ ማሕበረሰብ አባላትና ሌሎችም ተጋባዥ እንግዶች እንደሚሳተፉ ታውቋል፡፡
ዓብይ ኮሚቴው የአምስቱን የፍትህ ተቋማት ሃላፊዎች በአባልነት በመያዘ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ሰብሳቢነት በ2002 ዓ.ም የተቋቋመ ሲሆን የፍትህ ተቋማቱ ነጻነትና ገለልተኝነት እንደተጠበቀ በፍትህ ስርዓቱ በተለይም በወንጀል ፍትህ አስተዳደር የየራሳቸውን ሃላፊነት ሲወጡ በጋራ በሚያገናኟቸው ጉዳዮች ላይ ይመክራል፡፡ የአገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናና ውጤታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል የአሰራርና የአደረጃጀት ማስተካከያዎች ለማድረግ የሚያስችሉ ሃሳቦችንም ያመነጫል፡፡
የፍትህ አካላት የሃገርን ሰላምና ደህንነትን ለማረጋገጥና ፍትህን ለማስፈን ወንጀልን የመከላከል፤ ተፈጽሞ ሲገኝ ተጠርጣሪዎችን በህግ ተጠያቂ የማድረግ፤ ዳኝነት የመስጠት በመጨረሻም አጥፊዎችን የማረም እና የማነጽ የተሳሰሩ ተግባራት የማከናወን ሃላፊነቶች ያለባቸው ናቸው፡፡
የፌዴራል የፍትህ አካላቱ ዓብይ ኮሚቴ የፍትህ ሳምንትን ለ8 ተከታታይ ዓመታት ያከበሩ ሲሆን ዘንድሮ ለዘጠነኛ ጊዜ የፍትህ ወር በሚል ስያሜ እና የህግ ተገዢ ነኝ በሚል መሪ ቃል ከሐምሌ 26 ቀን ጀምሮ ለአንድ ወር ያህል በልዩ ልዩ መርሃ ግብሮች የሚከበር ይሆናል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
የፍትሕ ወር በተለያዩ ፍትሕ ነክ ክንውኖች እንደሚከበር ተገለጸ
የፍትሕ ወር "የሕግ ተገዥ ነኝ!" በሚል መሪ ቃል ከሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ፍትሕ ነክ ዝግጅቶች እንደሚከበር የፌዴራል ፍትህ አካላት ጥምረት አብይ ኮሚቴ ሐምሌ 25 ቀን 2011 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ገለጹ፡፡
አምስቱ የፍትሕ አካላት በመባል የሚታወቁት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ፣ የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር፣ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በጋራ በመሆን ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ በየዓመቱ "የፍትሕ ሳምንት" በማዘጋጀት ሕብረተሰቡ ስለፍትሕ አስፈላጊነት ግንዛቤ እንዲኖረውና ለፍትሕ መስፈን የድርሻውን እንዲወጣ የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞች ሲካሄዱ መቆታቸውን አስታውሰው ዘንድሮ በሚከበረው የፍትሕ ወር ደግሞ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ የሚሆኑባቸው የውይይት መድረኮችና አሳታፊ የሥነጥበብ ዝግጅቶች እንደሚካሄዱ በመግጫቸው ጠቁመዋል፡፡
አገራችን በለውጥ ሒደት ላይ መሆንዋን የገለጹትና ይህም በአንድ በኩል ተስፋ በሌላ በኩል ደግሞ ተግዳሮቶችን ይዞ እንደሚመጣ የገለጹት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ በአገራዊ ለውጡ አማካኝነት በፍትሕ ዘርፉ የሚኖረውን መልካም አጋጣሚዎች ለማጠናከር እንዲሁም በዘርፉ ሊኖሩ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ትክክለኛ መስመር አስይዞ ሕብረተሰቡ የፍትሕ ተጠቃሚ እንዲሆን በቅርበት ማወያየት እንደሚገባ አስምረውበታል፡፡
በፍትሕ ወር ከሚካሄዱ የተለያዩ ፕሮግራሞች የመጀመሪያው ሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል የሚካሄደውና 300 ያህል ተጋባዦች የሚሳተፉበት ሃገር አቀፍ ፎረም እደሚካሄድም ተናግረዋል፡፡ ፎረሙ በሽግግር ወቅት በመደበኛ የፍትሕ ስርዓቱ ላይ በሚያጋጥሙ ችግሮችና የመፍትሔ እርምጃዎች እንዲሁም የሕብረተሰቡ ሚና የሚዳሰስበት መድረክ እንደሚሆነም አስገንዝበዋልዋል፡፡
ይህን ተከትሎም ፍትህ ነክ የተውኔት፣ የዶክመንተሪ ፊልም የስዕል ኤግዚቢሽን እንደሚኖር በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተጠቀሰ ሲሆን የፍትሕ ወር ከመጠቃለሉ በፊት ደግሞ ከፍትሕና ከባለድርሻ አካላት እንዲሁም ከልዩ ልዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የሚወከሉ 3000 ያህል ተሳታፊዎች የሚሳተፉበት ሕዝባዊ የውይይት መድረክ እንደሚኖርም ተገልጽዋል፡፡
የፍትሕ ወር በሚጀመርበትና በስካይ ላይት ሆቴል የሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ.ም በሚካሄደው መድረክ ላይ የክልል ርዕሰ-መስተዳድሮች፣ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንቶችና ም/ፕሬዜዳንቶች፣ የክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነሮች፣ የማረሚያ ቤቶች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የአቃቤ ሕግ ጽ/ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም የፌደራል ፍትሕ አካላት፣ የሲቪክ ማሕበረሰብ አባላትና ሌሎችም ተጋባዥ እንግዶች እንደሚሳተፉ ታውቋል፡፡
ዓብይ ኮሚቴው የአምስቱን የፍትህ ተቋማት ሃላፊዎች በአባልነት በመያዘ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ሰብሳቢነት በ2002 ዓ.ም የተቋቋመ ሲሆን የፍትህ ተቋማቱ ነጻነትና ገለልተኝነት እንደተጠበቀ በፍትህ ስርዓቱ በተለይም በወንጀል ፍትህ አስተዳደር የየራሳቸውን ሃላፊነት ሲወጡ በጋራ በሚያገናኟቸው ጉዳዮች ላይ ይመክራል፡፡ የአገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናና ውጤታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል የአሰራርና የአደረጃጀት ማስተካከያዎች ለማድረግ የሚያስችሉ ሃሳቦችንም ያመነጫል፡፡
የፍትህ አካላት የሃገርን ሰላምና ደህንነትን ለማረጋገጥና ፍትህን ለማስፈን ወንጀልን የመከላከል፤ ተፈጽሞ ሲገኝ ተጠርጣሪዎችን በህግ ተጠያቂ የማድረግ፤ ዳኝነት የመስጠት በመጨረሻም አጥፊዎችን የማረም እና የማነጽ የተሳሰሩ ተግባራት የማከናወን ሃላፊነቶች ያለባቸው ናቸው፡፡
የፌዴራል የፍትህ አካላቱ ዓብይ ኮሚቴ የፍትህ ሳምንትን ለ8 ተከታታይ ዓመታት ያከበሩ ሲሆን ዘንድሮ ለዘጠነኛ ጊዜ የፍትህ ወር በሚል ስያሜ እና የህግ ተገዢ ነኝ በሚል መሪ ቃል ከሐምሌ 26 ቀን ጀምሮ ለአንድ ወር ያህል በልዩ ልዩ መርሃ ግብሮች የሚከበር ይሆናል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ALE (አለ) law societies
አለ ALE (Alternative Legal Education)
Channel only for LAW Students, Advocates, Lawyers, LLB, LLM Students, any Law community and Optional Students.
አስተያየት እና መረጃ ለመስጠት.........
and for Promotions Contact: @Alemwaza
https://telegram.me/lawsocieties
Share
💯♨️🔝
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
አለ ALE (Alternative Legal Education)
Channel only for LAW Students, Advocates, Lawyers, LLB, LLM Students, any Law community and Optional Students.
አስተያየት እና መረጃ ለመስጠት.........
and for Promotions Contact: @Alemwaza
https://telegram.me/lawsocieties
Share
💯♨️🔝
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Joshe Jossy:
Hey ale
Can you send the new ratified employment proclamation pls.
Hey ale
Can you send the new ratified employment proclamation pls.
LEGAL TRAINEE
Commercial Bank of Ethiopia
Full Time August 4, 2019 - August 16, 2019 Banking - Graduates - Legal
JOB OVERVIEW
Salary Offer
As per Company Scale
Experience Level
Junior
Total Years Experience
0
Date Posted
August 4, 2019
Deadline Date
August 15, 2019
Job Requirement
Educational Qualification: LLB in law
Work Experience: Not Required
CGPA: 2.0 and above 2010 and 2011 Ethiopian Calendar
Age: 35 and below 35
How to Apply
Interested and qualified applicants should apply through CBE career website https://jobs.cbe.com.et:4453/OA_HTML/IrcVisitor.jsp and required to attach curriculum vitae, work experience document and other necessary credentials within ten consecutive working days from the date of this announcement. However, the bank has full right to cancel or take any other alternative in this regard.
All documents should be scanned in pdf or docx formats only and the size of the documents should be less than 2MB. A detailed guide on how to apply is available on our Bank public website’s (www.combanketh.et) vacancy section.
Date of Application: August 05, 2019 – August 15, 2019
For More jobs join @ethijobs
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
Commercial Bank of Ethiopia
Full Time August 4, 2019 - August 16, 2019 Banking - Graduates - Legal
JOB OVERVIEW
Salary Offer
As per Company Scale
Experience Level
Junior
Total Years Experience
0
Date Posted
August 4, 2019
Deadline Date
August 15, 2019
Job Requirement
Educational Qualification: LLB in law
Work Experience: Not Required
CGPA: 2.0 and above 2010 and 2011 Ethiopian Calendar
Age: 35 and below 35
How to Apply
Interested and qualified applicants should apply through CBE career website https://jobs.cbe.com.et:4453/OA_HTML/IrcVisitor.jsp and required to attach curriculum vitae, work experience document and other necessary credentials within ten consecutive working days from the date of this announcement. However, the bank has full right to cancel or take any other alternative in this regard.
All documents should be scanned in pdf or docx formats only and the size of the documents should be less than 2MB. A detailed guide on how to apply is available on our Bank public website’s (www.combanketh.et) vacancy section.
Date of Application: August 05, 2019 – August 15, 2019
For More jobs join @ethijobs
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
Nahi:
Hello ALE...... Do u hv "Customary law" short note or slide please🙏🙏
Hello ALE...... Do u hv "Customary law" short note or slide please🙏🙏
በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted! Apply Online! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: UNDP
✅ Legal Expert (Elections)
📌 Job Requirement: Bachelors or Masters’ degree in, Law, Political Sciences, or related field.
📌 Job Experience: minimum of 2 years for Masters and 4 years for bachelor’s degree specialized experience in national legal affairs, experience in drafting legal opinions or legislations, the post requires considerable cultural and political sensitivity and an ability to meet deadlines, familiarity with the UN in general and UNDP procedures in particular and/or previous experience with the UN is an asset.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2KgXBiO
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: UNDP
✅ Legal Expert (Elections)
📌 Job Requirement: Bachelors or Masters’ degree in, Law, Political Sciences, or related field.
📌 Job Experience: minimum of 2 years for Masters and 4 years for bachelor’s degree specialized experience in national legal affairs, experience in drafting legal opinions or legislations, the post requires considerable cultural and political sensitivity and an ability to meet deadlines, familiarity with the UN in general and UNDP procedures in particular and/or previous experience with the UN is an asset.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2KgXBiO
በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted! Apply Online! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: UNDP
✅ Senior Legal Expert (Elections)
📌 Job Requirement: Masters’ degree in Law.
📌 Job Experience: Minimum of 6 years specialized experience in national or international context, in legal affairs of which at least two related to electoral / political processes which involve advising high-level officials; Strong technical knowledge & comparative experience of the field of constitutional and electoral matters; Demonstrated knowledge of cross-cutting international standards in the election field; the post requires considerable cultural and political sensitivity and an ability to meet deadlines; Familiarity with the UN in general and UNDP procedures in particular and/or previous experience with the UN is an asset.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2MAPUp8
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: UNDP
✅ Senior Legal Expert (Elections)
📌 Job Requirement: Masters’ degree in Law.
📌 Job Experience: Minimum of 6 years specialized experience in national or international context, in legal affairs of which at least two related to electoral / political processes which involve advising high-level officials; Strong technical knowledge & comparative experience of the field of constitutional and electoral matters; Demonstrated knowledge of cross-cutting international standards in the election field; the post requires considerable cultural and political sensitivity and an ability to meet deadlines; Familiarity with the UN in general and UNDP procedures in particular and/or previous experience with the UN is an asset.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2MAPUp8
ethiojobs | Ethiopian Reporter Jobs | Jobs in Ethiopia
Senior Legal Expert (Elections) – Ethiopian Reporter Jobs
Job Description
please share your channel
ALE
ከ @lawsocieties ሁሉም ነገር አለ
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
ALE
ከ @lawsocieties ሁሉም ነገር አለ
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties