በዲጂታል የታገዘ የዳኝነት አገልግሎትን ተግባራዊ ማድረግ የፍርድ ቤቱን አገልግሎት ተደራሽ፤ ወጪ ቆጣቢ እና ቀልጣፋ ከማድረግ አንፃር ለተገልጋዮች፤ ባለ ድርሻ አካላት እና ለፍርድ ቤቱ ማህረሰብ በርካታ ጠቀሜታ ያለው ከመሆኑ አንፃር ከዚህ ቀደም በተዘጋጁ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረኮች እና ከተቋማት በጽሑፍ ከተላኩልን አስተያየቶች ባሻገር ሁሉም ተገልጋይ ረቂቅ መመሪያው ከመጽደቁ በፊት ያለውን አስተያየት እንዲሰጥ ጥሪ ማድረግ አስፈልጓል፡፡
ስለሆነም ማንኛውም በዚህ መመሪያ ላይ ለመስጠት የሚፈልግ ሰው ይህ መመሪያ በዚህ ድረ ገጽ/ማህበራዊ ሚዲያ/ ከተለቀቀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት በሚከተሉት የኢሜይል አድራሻዎች አስተያየቱን መላክ የሚችል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
abesolomon21@gmail.com
fscpublicrelation@gmail.com
@የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ስለሆነም ማንኛውም በዚህ መመሪያ ላይ ለመስጠት የሚፈልግ ሰው ይህ መመሪያ በዚህ ድረ ገጽ/ማህበራዊ ሚዲያ/ ከተለቀቀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት በሚከተሉት የኢሜይል አድራሻዎች አስተያየቱን መላክ የሚችል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
abesolomon21@gmail.com
fscpublicrelation@gmail.com
@የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት