Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ድምጽ ቅጂ ቅጽ 3- ክፍል 2
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኮሚዩኒኬሽንና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኮሚዩኒኬሽንና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት
ሙስና መኖሩን የሚያመላክቱ ዋና ዋና ማሳያዎች
***************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ. ህዳር 3/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) ሙስና በተለያዩ መንገዶች ሊገለፅ የሚችል፣ በባህሪው ተለዋዋጭና ውስብስብ ነው፡፡ ሆኖም ሙስና መኖሩን የሚያመላክቱ ዋና ዋና ማሳያዎች የሚከተሉት ተጠቃሾች ናቸው፡፡
1. የግልፀኝነት ጉድለት
👉 ግልፅ ያልሆነ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች ሲኖሩ እና መረጃዎችን ለህዝብ ወይም ለባለድርሻ አካላት ተደራሽ ያለማድረግ ችግሮች ሲበራከቱ፣
2. የጥቅም ግጭት ሲፈጠር
👉 የግል ፍላጎት ከተቋም ፍላጎት ጋር የሚጋጭበት ሁኔታዎች ሲፈጠር፣
3. ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም
👉 ውሳኔ ሰጪ አካላት ከተቋማቸው ጥቅም አንጻር ውሳኔዎችን ከመወሰን ይልቅ ለግል ጥቅማቸውና ለሌሎች ግለሰቦችና ድርጅቶች በሚያመች መንገድ በመወሰን ስልጣናቸውን አለአግባብ ሲጠቀሙ፣
4. መመሪያዎችን ችላ ማለት
👉 ከመመሪያ ውጪ የሚሰሩ ስራዎች ሲበራከቱ፣
5. ከመጠን ያለፈ የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ወይም ያልተለመደ ቅናሽ ሲያጋጥም
👉 ድንገተኛ የዋጋ ጭማሪ ወይም ከገበያ ዋጋ ጋር የማይጣጣሙ ግዥዎች መፈፀም፣
6. ሙስና ጠቋሚዎችን ችላ ማለት
👉 ሪፖርት የተደረጉ ስጋቶችን አለመፈተሽና ሙስና ጠቋሚዎችን ችላ ማለት፣
7. የተጠያቂነት ማነስ
👉 ደካማ የተጠያቂነት ስርዓት ሲኖርና ተመጣጣኝ የእርምት እርምጃ መውሰድ አለመቻል፣
8. የክትትል ማነስ
👉 ደካማ የውስጥና የውጪ ክትትልና ቁጥጥር ሲኖር ነው፡፡
በመሆኑም የሙስና ምልክቶችን ለይቶ በማወቅ ራሳችንን፣ የሥራ ክፍላችንን ብሎም ተቋማችንን በመጠበቅ መልካም አስተዳደር እንዲሰፍን በማድረግ የሙስና መከላከል ሚናችንን መወጣት ይኖርብናል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details...
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
***************
(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ. ህዳር 3/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ) ሙስና በተለያዩ መንገዶች ሊገለፅ የሚችል፣ በባህሪው ተለዋዋጭና ውስብስብ ነው፡፡ ሆኖም ሙስና መኖሩን የሚያመላክቱ ዋና ዋና ማሳያዎች የሚከተሉት ተጠቃሾች ናቸው፡፡
1. የግልፀኝነት ጉድለት
👉 ግልፅ ያልሆነ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች ሲኖሩ እና መረጃዎችን ለህዝብ ወይም ለባለድርሻ አካላት ተደራሽ ያለማድረግ ችግሮች ሲበራከቱ፣
2. የጥቅም ግጭት ሲፈጠር
👉 የግል ፍላጎት ከተቋም ፍላጎት ጋር የሚጋጭበት ሁኔታዎች ሲፈጠር፣
3. ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም
👉 ውሳኔ ሰጪ አካላት ከተቋማቸው ጥቅም አንጻር ውሳኔዎችን ከመወሰን ይልቅ ለግል ጥቅማቸውና ለሌሎች ግለሰቦችና ድርጅቶች በሚያመች መንገድ በመወሰን ስልጣናቸውን አለአግባብ ሲጠቀሙ፣
4. መመሪያዎችን ችላ ማለት
👉 ከመመሪያ ውጪ የሚሰሩ ስራዎች ሲበራከቱ፣
5. ከመጠን ያለፈ የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ወይም ያልተለመደ ቅናሽ ሲያጋጥም
👉 ድንገተኛ የዋጋ ጭማሪ ወይም ከገበያ ዋጋ ጋር የማይጣጣሙ ግዥዎች መፈፀም፣
6. ሙስና ጠቋሚዎችን ችላ ማለት
👉 ሪፖርት የተደረጉ ስጋቶችን አለመፈተሽና ሙስና ጠቋሚዎችን ችላ ማለት፣
7. የተጠያቂነት ማነስ
👉 ደካማ የተጠያቂነት ስርዓት ሲኖርና ተመጣጣኝ የእርምት እርምጃ መውሰድ አለመቻል፣
8. የክትትል ማነስ
👉 ደካማ የውስጥና የውጪ ክትትልና ቁጥጥር ሲኖር ነው፡፡
በመሆኑም የሙስና ምልክቶችን ለይቶ በማወቅ ራሳችንን፣ የሥራ ክፍላችንን ብሎም ተቋማችንን በመጠበቅ መልካም አስተዳደር እንዲሰፍን በማድረግ የሙስና መከላከል ሚናችንን መወጣት ይኖርብናል፡፡
ከሙስና የፀዳች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን እናድርግ!
#NCRS ሞባይል መተግበሪያ
#ለAndroid ስልክ ተጠቃሚዎች
https://play.google.com/store/apps/details...
#ለApple or iPhone ስልክ ተጠቃሚዎች
https://apps.apple.com/us/app/ncrs/id6593662319
App Store
NCRS
The Ethiopian Ethics and Anti-Corruption Commission (EFEACC) plays a crucial role in investigating and addressing corruption. However, the effectiveness of these efforts is often limited by the lack of reliable reporting mechanisms and citizen engagement.…
የመንግስት ሰራተኞች ረቂቅ አዋጅ.pdf
744.5 KB
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል የመንግሥት ሰራተኞች ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል፡፡
በዚህም መሰረት የፌዴራል መንግሥት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 10/64/2010 ተሻሽሎ አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1353/2017 በምክር ቤቱ በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል፡፡
አማራጭ የሕግ እውቀት
https://linktr.ee/alehig
Alternative legal enlightenment/ALE
Telegram👉 @MikiasMelak
WhatsApp👉 #+251920666595
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://t.me/AleHig
alehig.com
በዚህም መሰረት የፌዴራል መንግሥት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 10/64/2010 ተሻሽሎ አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1353/2017 በምክር ቤቱ በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል፡፡
አማራጭ የሕግ እውቀት
https://linktr.ee/alehig
Alternative legal enlightenment/ALE
Telegram👉 @MikiasMelak
WhatsApp👉 #+251920666595
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://t.me/AleHig
alehig.com
ወድቆ ካገኘችው የሞባይል ስልክ ላይ በሞባይል ባንኪንግ 85 ሺህ ብር የሠረቀችው ግለሰብ.......
ወድቆ ካገኘችው የእጅ ስልክ ላይ የሞባይል ባንኪንግ ምሥጢራዊ ቁጥር በመጠቀም ወደ እራሷ አካውንት ብር ያዘዋወረችው ግለሰብ በእሥራት ተቀጥታለች።
በምዕራብ አርሲ ዞን ተከሳሽ ዝናሽ ሃጎስ የተባለችው ግለሰብ ወድቆ ከተገኘ ስልክ ገንዘብ መሥረቋን የምዕራብ አርሲ ዞን ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ዋና ክፍል ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ከድር ጅቦ ተናግረዋል።
ግለሰቧ የስልኩን ባለቤት የሞባይል ባንኪንግ የምሥጢር ቁጥር ከፍታ በፍተሻ ማግኘቷ የታወቀ ሲሆን የእጅ ስልካቸው የጠፋባቸው ግለሰብ ...የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጄ ቅርንጫፍ በመሄድ የባንክ አካውንታቸውን ሲያስፈትሹ 85 ሺህ ብር በሞባይል ባንኪንግ እንደተላለፈ አረጋግጠዋል።
ተከሳሿ ገንዘቡን ወደ ራሷ ከወሰደች በኋላ ለሌሎች ሁለት ሰዎች ማስተላለፏም ታውቋል።
በዚህም ገንዘቡ የተላለፈላቸው ሁለት ሰዎች ላይ ምርመራ እየተደረገ ቢሆንም እስካሁን ድረስ በቁጥጥር ሥር እንዳልዋሉ ተነግሯል።
ተከሳሽ ዝናሽ ሃጎስ የተባለችው ግለሰብ የፈጸመችው ወንጀል ሙሉ በሙሉ በዓቃቤ ሕግ ማሥረጃ በመረጋገጡ ...የምዕራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሕዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ ዝናሽ ሃጎስ በ4 ዓመት እስራት እና በ10 ሺህ ብር እንድትቀጣ ወስኖባታል።
(ብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን)
እንደዚህ አይነት ክስተት ቢያጋጥሞ ምን ያደርጋሉ??
አማራጭ የሕግ እውቀት
https://linktr.ee/alehig
Alternative legal enlightenment/ALE
Telegram👉 @MikiasMelak
WhatsApp👉 #+251920666595
ወድቆ ካገኘችው የእጅ ስልክ ላይ የሞባይል ባንኪንግ ምሥጢራዊ ቁጥር በመጠቀም ወደ እራሷ አካውንት ብር ያዘዋወረችው ግለሰብ በእሥራት ተቀጥታለች።
በምዕራብ አርሲ ዞን ተከሳሽ ዝናሽ ሃጎስ የተባለችው ግለሰብ ወድቆ ከተገኘ ስልክ ገንዘብ መሥረቋን የምዕራብ አርሲ ዞን ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ዋና ክፍል ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ከድር ጅቦ ተናግረዋል።
ግለሰቧ የስልኩን ባለቤት የሞባይል ባንኪንግ የምሥጢር ቁጥር ከፍታ በፍተሻ ማግኘቷ የታወቀ ሲሆን የእጅ ስልካቸው የጠፋባቸው ግለሰብ ...የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጄ ቅርንጫፍ በመሄድ የባንክ አካውንታቸውን ሲያስፈትሹ 85 ሺህ ብር በሞባይል ባንኪንግ እንደተላለፈ አረጋግጠዋል።
ተከሳሿ ገንዘቡን ወደ ራሷ ከወሰደች በኋላ ለሌሎች ሁለት ሰዎች ማስተላለፏም ታውቋል።
በዚህም ገንዘቡ የተላለፈላቸው ሁለት ሰዎች ላይ ምርመራ እየተደረገ ቢሆንም እስካሁን ድረስ በቁጥጥር ሥር እንዳልዋሉ ተነግሯል።
ተከሳሽ ዝናሽ ሃጎስ የተባለችው ግለሰብ የፈጸመችው ወንጀል ሙሉ በሙሉ በዓቃቤ ሕግ ማሥረጃ በመረጋገጡ ...የምዕራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሕዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ ዝናሽ ሃጎስ በ4 ዓመት እስራት እና በ10 ሺህ ብር እንድትቀጣ ወስኖባታል።
(ብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን)
እንደዚህ አይነት ክስተት ቢያጋጥሞ ምን ያደርጋሉ??
አማራጭ የሕግ እውቀት
https://linktr.ee/alehig
Alternative legal enlightenment/ALE
Telegram👉 @MikiasMelak
WhatsApp👉 #+251920666595
Anti Money laundering law Amharic from COM to HPR.pdf
494.2 KB
በወንጀል የተገኘ ንብረት ህጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን
ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ DRAFT
ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ DRAFT
መንግሥት ካርድ የተሰኘዉን የሰብአዊ መብት ድርጅትን ጨምሮ ሌላ አንድ ተቋምን ከስራቸዉ አገደ‼️
የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን በሰብአዊ መብት ሥራዎች ታዋቂ የሆኑ ድርጅቶችን በደብዳቤ ማሸጉን ዋዜማ አረጋግጣለች። ከታገዱት ድርጅቶች መካከልም “የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል” (በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃሉ “CARD” እና “ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ” (AHRE) ይገኙበታል።
ባለሥልጣኑ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ እና በዚህ ሳምንት ለድርጅቶቹ በተናጠል በላከው ደብዳቤ፣ ድርጅቶቹ ከማንኛውም እንቅስቃሴ መታገዳቸውን አስታውቋቸዋል።
ዋዜማ የተመለከተችው ደብዳቤ ለእገዳው የሰጠው ምክንያት “ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መሥራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የአገርና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዱ ተግባራት ላይ በመሰማራቱ ከባድ የህግ ጥሰት መፈጸሙን ማረጋገጥ ተችሏል” የሚል ነው። ዋዜማ የደረሳት መረጃ የታገዱት ድርጅቶች ቁጥር ከሁለት እንደሚበልጥ ቢጠቁምም፣ ለጊዜው ማረጋገጥ አልቻልንም።
ይህ እርምጃ መንግሥት በሰብአዊ መብት ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ ድርጅቶች ላይ ሲያደረግ የቆየው ጫና የመጨረሻ ከፍታ ነው ሲሉ ስለጉዳዩ በቅርብ የሚያውቁ ምንጮች ለዋዜማ ተናግረዋል። የእግድ እርምጃው በድርጅቶቹ መሪዎች አካባቢ የተጠበቀ እንዳልነበር ለመረዳት ችለናል።
የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን መያዶችን የማገድ ስልጣን ቢኖረውም “የአሁኑ እርምጃ በሕጉ የተዘረዘረውን ቅደም ተከተልና ቅድመ ሁኔታ የሚጥስ ነው” ብለዋል ሌላ የሕግ ባለሞያ። ድርጅቶቹ እግዱን በሕግ የመቃወም መብት ይኖራቸዋል። ለባለሥልጣኑ ቅርብ የሆኑ የዋዜማ ምንጮች እገዳው የተላለፈበት ሂደት ለእርሱም ግልጽ እንዳልሆነ ተናግረዋል።
የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን በሰብአዊ መብት ሥራዎች ታዋቂ የሆኑ ድርጅቶችን በደብዳቤ ማሸጉን ዋዜማ አረጋግጣለች። ከታገዱት ድርጅቶች መካከልም “የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል” (በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃሉ “CARD” እና “ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ” (AHRE) ይገኙበታል።
ባለሥልጣኑ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ እና በዚህ ሳምንት ለድርጅቶቹ በተናጠል በላከው ደብዳቤ፣ ድርጅቶቹ ከማንኛውም እንቅስቃሴ መታገዳቸውን አስታውቋቸዋል።
ዋዜማ የተመለከተችው ደብዳቤ ለእገዳው የሰጠው ምክንያት “ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መሥራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የአገርና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዱ ተግባራት ላይ በመሰማራቱ ከባድ የህግ ጥሰት መፈጸሙን ማረጋገጥ ተችሏል” የሚል ነው። ዋዜማ የደረሳት መረጃ የታገዱት ድርጅቶች ቁጥር ከሁለት እንደሚበልጥ ቢጠቁምም፣ ለጊዜው ማረጋገጥ አልቻልንም።
ይህ እርምጃ መንግሥት በሰብአዊ መብት ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ ድርጅቶች ላይ ሲያደረግ የቆየው ጫና የመጨረሻ ከፍታ ነው ሲሉ ስለጉዳዩ በቅርብ የሚያውቁ ምንጮች ለዋዜማ ተናግረዋል። የእግድ እርምጃው በድርጅቶቹ መሪዎች አካባቢ የተጠበቀ እንዳልነበር ለመረዳት ችለናል።
የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን መያዶችን የማገድ ስልጣን ቢኖረውም “የአሁኑ እርምጃ በሕጉ የተዘረዘረውን ቅደም ተከተልና ቅድመ ሁኔታ የሚጥስ ነው” ብለዋል ሌላ የሕግ ባለሞያ። ድርጅቶቹ እግዱን በሕግ የመቃወም መብት ይኖራቸዋል። ለባለሥልጣኑ ቅርብ የሆኑ የዋዜማ ምንጮች እገዳው የተላለፈበት ሂደት ለእርሱም ግልጽ እንዳልሆነ ተናግረዋል።
ከሕግ ባለሙያዎች ለሰብዓዊ መብቶች የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ | A Timely Statement Issued by Lawyers for Human Rights
#Ethiopia #LHR # Statement
ድርጅታችን "የሕግ ባለሙያዎች ለሰብዓዊ መብቶች" በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 ዓ.ም. መሠረት በምዝገባ ቁጥር 4113 መስከረም 09 2012 ዓ.ም. ዳግም ተመዝግቦ በመንቀሳቀስ ላይ ያለ ሀገር በቀል ሲቪል ማህበር ሲሆን:
ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ከፖለቲካ ነፃና ገለልተኛ ሆኖ በሀገራችን የሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ ዓላማው አድርጎ በርካታ ሥራዎችን ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ከፌደራልና ክልል አስፈጻሚ አካላት እና ከሌሎች ሲቪል ማህበራት ጋር በመተባበር ሲያከናውን ቆይቷል።
ሆኖም ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ሕዳር 12/2017 ዓ.ም. በተጻፈ ደብዳቤ ድርጅቱ “ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መስራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የአገርና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዳ ተግባራት ላይ በመሰማራቱ..." በሚል ከማንኛውም የሥራ እንቅስቃሴ የታገደ መሆኑን ገልጾልናል።
ባለሥልጣኑ ማህበራችን ተሰማራበት በማለት በደብዳቤው ላይ የጠቀሰው አባባል ማህበራችንን የማይገልጽ እና የማይመለከት መሆኑን በአፅንኦት እየገለፅን የተጣለብን ዕግድ እንዲነሳ ለማድረግና ወደ መደበኛ ሥራችን ለመመለስ ሕጋዊ ሂደቶችን የምንከተል መሆኑን እናሳውቃለን።
Our organization, Lawyers for Human Rights, is a civil society entity duly re-registered under Proclamation No. 1113/2011 on September 20, 2019. Since its inception, we have maintained our independence and political neutrality, actively collaborating with the Ethiopian Human Rights Commission, federal and regional government bodies, and other civil society organizations to promote human rights in our country.
However, on November 21, 2024, the FDRE Authority for Civil Society Organizations issued a letter stating that our organization had been suspended from all activities for allegedly 'acting without political neutrality and beyond its purpose and engaging in actions harmful to the country’s interests and public welfare.’
We wish to clarify that the claims outlined in the letter do not accurately reflect our organization's activities. We are committed to following the legal process to challenge the suspension and resume our normal operations.
https://drive.google.com/file/d/1n28sWS4Lig2efcsXW7s6pH5k8Zn-NKYe/view?usp=sharing
#Ethiopia #LHR # Statement
ድርጅታችን "የሕግ ባለሙያዎች ለሰብዓዊ መብቶች" በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 ዓ.ም. መሠረት በምዝገባ ቁጥር 4113 መስከረም 09 2012 ዓ.ም. ዳግም ተመዝግቦ በመንቀሳቀስ ላይ ያለ ሀገር በቀል ሲቪል ማህበር ሲሆን:
ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ከፖለቲካ ነፃና ገለልተኛ ሆኖ በሀገራችን የሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ ዓላማው አድርጎ በርካታ ሥራዎችን ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ከፌደራልና ክልል አስፈጻሚ አካላት እና ከሌሎች ሲቪል ማህበራት ጋር በመተባበር ሲያከናውን ቆይቷል።
ሆኖም ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ሕዳር 12/2017 ዓ.ም. በተጻፈ ደብዳቤ ድርጅቱ “ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መስራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የአገርና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዳ ተግባራት ላይ በመሰማራቱ..." በሚል ከማንኛውም የሥራ እንቅስቃሴ የታገደ መሆኑን ገልጾልናል።
ባለሥልጣኑ ማህበራችን ተሰማራበት በማለት በደብዳቤው ላይ የጠቀሰው አባባል ማህበራችንን የማይገልጽ እና የማይመለከት መሆኑን በአፅንኦት እየገለፅን የተጣለብን ዕግድ እንዲነሳ ለማድረግና ወደ መደበኛ ሥራችን ለመመለስ ሕጋዊ ሂደቶችን የምንከተል መሆኑን እናሳውቃለን።
Our organization, Lawyers for Human Rights, is a civil society entity duly re-registered under Proclamation No. 1113/2011 on September 20, 2019. Since its inception, we have maintained our independence and political neutrality, actively collaborating with the Ethiopian Human Rights Commission, federal and regional government bodies, and other civil society organizations to promote human rights in our country.
However, on November 21, 2024, the FDRE Authority for Civil Society Organizations issued a letter stating that our organization had been suspended from all activities for allegedly 'acting without political neutrality and beyond its purpose and engaging in actions harmful to the country’s interests and public welfare.’
We wish to clarify that the claims outlined in the letter do not accurately reflect our organization's activities. We are committed to following the legal process to challenge the suspension and resume our normal operations.
https://drive.google.com/file/d/1n28sWS4Lig2efcsXW7s6pH5k8Zn-NKYe/view?usp=sharing
ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ተገልጋዮች ጥራቱን የጠበቀ ፈጣን አገልግሎት እንዲያገኙ በቴክኖሎጂ የተደገፈ (Online) Registration) ከሕግ ቢሮ የጽሑፍ አገልግሎት ያገኛሉ።
በየትኛውም ቦታና ስዓት ሁነው ሰነዶች ማረጋገጫ(ውልና ማስረጃ) የሚሄዱበት ጉዳይ ሲኖራችሁ ለተገልጋዮች ስለሚፈልጉት አገልግሎት እና ማሟላት ስላለባቸው ሰነዶች ነፃ የሕግ ምክር እና የሕግ ድጋፍ እንሰጣለን።
👉 #ውክልና_ለመስጠት
👉 #ብድር_ውል ለመፈፀም
👉 #የሺያጭ ውል
👉 #ቃለ_ጉባዔ ለማጽደቅ
👉 #ሼር መግዛት /መሸጥ........ወ.ዘ.ተ
ሌሎችንም አገልግሎት በአካል መገኘት ሳይጠበቅብዎት በአሉበት ቦታ ሁነው በተመጣጣኝ ክፍያ በሕግ ባለሙያ ተፅፎ በቴሌግራም፣ በዋትስአፕ ወይም በኢሜል ከሕግ ቢሮ ይላክላችኋል።
ከእናንተ የሚጠበቀው ፕሪንት አድርጎ ወደ አቅራቢያ ሰነዶች ማረጋገጫ በመሄድ ምንም ጊዜ ሳያባክኑ አገልግሎት ማግኘት ብቻ።
ይደውሉ:- 👉 0920666595
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት እና አገልገሎት
Alternative legal enlightenment and Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
https://t.me/AleHig
alehig.com
በየትኛውም ቦታና ስዓት ሁነው ሰነዶች ማረጋገጫ(ውልና ማስረጃ) የሚሄዱበት ጉዳይ ሲኖራችሁ ለተገልጋዮች ስለሚፈልጉት አገልግሎት እና ማሟላት ስላለባቸው ሰነዶች ነፃ የሕግ ምክር እና የሕግ ድጋፍ እንሰጣለን።
👉 #ውክልና_ለመስጠት
👉 #ብድር_ውል ለመፈፀም
👉 #የሺያጭ ውል
👉 #ቃለ_ጉባዔ ለማጽደቅ
👉 #ሼር መግዛት /መሸጥ........ወ.ዘ.ተ
ሌሎችንም አገልግሎት በአካል መገኘት ሳይጠበቅብዎት በአሉበት ቦታ ሁነው በተመጣጣኝ ክፍያ በሕግ ባለሙያ ተፅፎ በቴሌግራም፣ በዋትስአፕ ወይም በኢሜል ከሕግ ቢሮ ይላክላችኋል።
ከእናንተ የሚጠበቀው ፕሪንት አድርጎ ወደ አቅራቢያ ሰነዶች ማረጋገጫ በመሄድ ምንም ጊዜ ሳያባክኑ አገልግሎት ማግኘት ብቻ።
ይደውሉ:- 👉 0920666595
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት እና አገልገሎት
Alternative legal enlightenment and Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
https://t.me/AleHig
alehig.com
Follow the አለሕግ/Alehig Legal Service channel on WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029Va8we4WG3R3hJxkEqN1t
WhatsApp.com
አለሕግ/Alehig Legal Service | WhatsApp Channel
አለሕግ/Alehig Legal Service WhatsApp Channel. Stay Connected with AleHig!
https://linktr.ee/alehig
AleHig is active across multiple social media platforms, ensuring easy access to legal information, updates, and services for everyone.
Whether you’re looking…
https://linktr.ee/alehig
AleHig is active across multiple social media platforms, ensuring easy access to legal information, updates, and services for everyone.
Whether you’re looking…
ውርስ በኢትዮጵያ ሕግ https://www.alehig.com/%e1%8b%8d%e1%88%ad%e1%88%b5-%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%88%95%e1%8c%8d/
Ale Hig ⚖️ አለ ሕግ
ውርስ በኢትዮጵያ ሕግ - ALE HIG ⚖️ አለ ሕግ
አንድ ሰው በሕይወት ለመኖር አነሰም በዛ ንብረት ማፍራት ይገባዋል፡፡ ይህን ንብረት ለራሱና ለእርሱ ቅርበት ካላቸው ሰዎች ጋር በጋራ ይጠቀማል፡፡ ሰው ንብረቱን ከመጠቀም አልፎ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ ንብረቱን ለፈቀደው ሰው እንዲተላለፍለት ኑዛዜ
'ከረሜላ ልስጥሽ' በማለት አታሎ የ9 ዓመት ህጻን የደፈረው ግለሰብ በ14 ዓመት እስራት ተቀጣ
በይርጋጨፌ ከተማ የ9 ዓመት ልጅ አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በ14 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።
ግለሰቡ ድርጊቱን የፈጸመው በቀን 10/9/2016ዓ.ም በግምት ከጥዋቱ 4 ሰዓት በይ/ጨፌ ከተማ ካራ ቀበሌ ልዩ ቦታው ቅ/ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ ነው።
የግል ተበዳይ 9 ዓመት ህጻን ተማሪ ስትሆን ሜክ አፕ ተጠርታ ተምራ እየመጣች ባለችበት ቅ/ኪዳነምህረት ት/ቤት ፊት ለፊት ባለው የመጠጥ ማከፋፈያ ውስጥ ሆኖ እማ ነይ ከረሜላ ልስጥሽ በማለት ደስታ ከረሜላ የመሰለ ነገር እንደበላች እራሷን እንደሳተች የክስ መዝገቡ ያስረዳል።
በመቀጠልም ወደ ውስጥ በማስገባት በፒላስቲክ ጅባ ላይ አስተኝቶ አሰገድዶ የደፈረ መሆኑንና ተከሳሽ ሆን ብሎ አስቦ በማድረጉ ተገልጿል።
ተከሳሹ፥ 1997 ዓ.ም በሥራ ላይ የዋለውን የኢፌዲሪ የወንጀል ዕግ አንቀፅ 627/1 የተደነገገውን በመተላለፍ በፈፀመው በሕፃናት ልጆች ላይ በሚፈፀም በግብረ ስጋ ድፍረት ወንጀል ክስ ቀርቦበታል።
በዚህም ተከሳሹ 14 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እንዲቀጣ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ማስተላለፉን የይርጋጨፌ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል።
@TikvahethMagazine
በይርጋጨፌ ከተማ የ9 ዓመት ልጅ አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በ14 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።
ግለሰቡ ድርጊቱን የፈጸመው በቀን 10/9/2016ዓ.ም በግምት ከጥዋቱ 4 ሰዓት በይ/ጨፌ ከተማ ካራ ቀበሌ ልዩ ቦታው ቅ/ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ ነው።
የግል ተበዳይ 9 ዓመት ህጻን ተማሪ ስትሆን ሜክ አፕ ተጠርታ ተምራ እየመጣች ባለችበት ቅ/ኪዳነምህረት ት/ቤት ፊት ለፊት ባለው የመጠጥ ማከፋፈያ ውስጥ ሆኖ እማ ነይ ከረሜላ ልስጥሽ በማለት ደስታ ከረሜላ የመሰለ ነገር እንደበላች እራሷን እንደሳተች የክስ መዝገቡ ያስረዳል።
በመቀጠልም ወደ ውስጥ በማስገባት በፒላስቲክ ጅባ ላይ አስተኝቶ አሰገድዶ የደፈረ መሆኑንና ተከሳሽ ሆን ብሎ አስቦ በማድረጉ ተገልጿል።
ተከሳሹ፥ 1997 ዓ.ም በሥራ ላይ የዋለውን የኢፌዲሪ የወንጀል ዕግ አንቀፅ 627/1 የተደነገገውን በመተላለፍ በፈፀመው በሕፃናት ልጆች ላይ በሚፈፀም በግብረ ስጋ ድፍረት ወንጀል ክስ ቀርቦበታል።
በዚህም ተከሳሹ 14 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እንዲቀጣ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ማስተላለፉን የይርጋጨፌ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል።
@TikvahethMagazine