አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
የሕጻናት ቀለብ አወሳሰን መርሆች
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በአሽከርካሪዎች የሚፈጸሙ ጥፋቶች እና የጥፋቶቹ እርከን
ሐ/ ሶስተኛ ደረጃ የጥፋት ዝርዝር
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 557/2016
ተራዘመ‼️
ነዋሪ ያልገባባቸዉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዉላቸዉን ለማቋረጥ የወጣው ማስጠንቀቂያ ለ ተጨማሪ እንድ ወር መራዘሙ ተገለፀ‼️

በእጣ የተላለፉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ነዋሪ ባለመግባቱ ምክንያት የተለያዩ ህገ ወጥ ተግባራት እየተፈፀመባቸው እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን አስታዉቆ እንደነበር ይታወቃል ።

በዚህም በእጣ እና በጨረታ ተላልፈው ነዋሪ ያልገባባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እስከ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም ድረስ የቤት ባለቤቶቹ የማይገቡበት ከሆነ ውል የሚቋረጥ መሆኑን የገለፀ ቢሆንም ዛሬ በሰጠዉ ማስጠንቀቂያ ለመጨረሻ ጊዜ ወደ ህዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ማራዘሙን ነዉ ያስታወቀው።
⬇️⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇⬇️⬇️
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇👇
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት
Alternative legal enlightenment/ALE https://t.me/AleHig
WhatsApp👉 #+251920666595
https://linktr.ee/alehig
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ መሰረታዊ የሕግ እውቀት alehig.com
አንድ ሰው በሂሳቡ ውስጥ በቂ ገንዘብ ሳይኖረው ቼክ ከፃፈ በወንጀል ሕግ ቁጥር 693 መሠረት በቼክ ማጭበርበር ወንጀል የሚቀጣ ሲሆን ድርጊቱ ሆን ተብሎ ወይም በሂሳቡ ውስጥ በቂ ገንዘብ እንደሌለው እያወቀ የተፈጸመ ከሆነ ቅጣቱ ከአስር አመት የማይበልጥ እስራት ሲሆን ድርጊቱ በቸልተኝነት ከተፈጸመ ደግሞ ከአንድ አመት የማይበልጥ ቀላል እስራት ነው፡፡
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀት
Alternative legal enlightenment/ALE
WhatsApp👉 #+251920666595
https://linktr.ee/alehig
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
https://t.me/AleHig
መሰረታዊ የሕግ እውቀት alehig.com