#Update
የአፍሌክስ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን አመራሮች ከሰጡት ስልጠና ላይ ስለ ታላቅነት ካነሷቸው ነጥቦች የተወሰዱ :-
🔹ታላቅ ለመሆን ከመስራት ይልቅ ከታላቅነት ወድቆ ድጋሚ ለማንሰራራት መጣር ብዙ አቅም ይጠይቃል።
🔹ኢትዮጵያውያን ቀድሞ የታላቅ ስልጣኔ: አሁን ደግሞ የደሃ ሃገር ባለቤት ላለለመሆን በምናደርገው ጥረት ውስጥ አዲስ ነገር መፍጠር ወይንም ኢኖቬሽን ወሳኝ ነው።
🔹በዚህ ላይ አለም የውድድር በመሆኗ እድሎችን ባልተጠቀምን ቁጥር በሌሎች እየተበለጥን ነው።
አቶ ዛዲግ አብርሃ በማብራሪያቸው 👆
የአፍሌክስ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን አመራሮች ከሰጡት ስልጠና ላይ ስለ ታላቅነት ካነሷቸው ነጥቦች የተወሰዱ :-
🔹ታላቅ ለመሆን ከመስራት ይልቅ ከታላቅነት ወድቆ ድጋሚ ለማንሰራራት መጣር ብዙ አቅም ይጠይቃል።
🔹ኢትዮጵያውያን ቀድሞ የታላቅ ስልጣኔ: አሁን ደግሞ የደሃ ሃገር ባለቤት ላለለመሆን በምናደርገው ጥረት ውስጥ አዲስ ነገር መፍጠር ወይንም ኢኖቬሽን ወሳኝ ነው።
🔹በዚህ ላይ አለም የውድድር በመሆኗ እድሎችን ባልተጠቀምን ቁጥር በሌሎች እየተበለጥን ነው።
አቶ ዛዲግ አብርሃ በማብራሪያቸው 👆