ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ለአካላዊ ጥንካሬ፣ ለአዕምሯዊ ንቃትና ለጤንነት ጉልህ ፋይዳ አለው።
ዛሬ ማለዳ "ልህቀት በሰው ተኮር አገልግሎት" በሚል መሪ ሀሳብ ስልጠና እየወሰዱ ከሚገኙ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ጋር የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የእግር ኳስ ጨዋታ አድርገናል።
እንደዚህ ያሉ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች በአማራሩ መካከል ያለውን ግንኙነትን በማጠናከር የተሻለ አንድነትን ይፈጥራሉ፦
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
#Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ #Ethiopia
ዛሬ ማለዳ "ልህቀት በሰው ተኮር አገልግሎት" በሚል መሪ ሀሳብ ስልጠና እየወሰዱ ከሚገኙ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ጋር የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የእግር ኳስ ጨዋታ አድርገናል።
እንደዚህ ያሉ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች በአማራሩ መካከል ያለውን ግንኙነትን በማጠናከር የተሻለ አንድነትን ይፈጥራሉ፦
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
#Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ #Ethiopia