African Leadership Excellence Academy
2.3K subscribers
2.49K photos
96 videos
6 files
116 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ለአካላዊ ጥንካሬ፣ ለአዕምሯዊ ንቃትና ለጤንነት ጉልህ ፋይዳ አለው።

ዛሬ ማለዳ "ልህቀት በሰው ተኮር አገልግሎት" በሚል መሪ ሀሳብ ስልጠና እየወሰዱ ከሚገኙ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ጋር የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የእግር ኳስ ጨዋታ አድርገናል።

እንደዚህ ያሉ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች በአማራሩ መካከል ያለውን ግንኙነትን በማጠናከር የተሻለ አንድነትን ይፈጥራሉ፦

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
#Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ #Ethiopia