#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) አካዳሚውን ወክለው ከሸገር ሲቲ መና አብቹ ክፍለ ከተማ አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በመሆን ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም አረንጓዴ ዓሻራቸውን አኑረዋል::
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
#ዜና_ሹመት
ክቡር የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) #ወ_ሮ_መሠረት_ደስታን #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ_ምክትል_ርዕሰ_አካዳሚ እንዲሆኑ ሹመት ሰጥተዋል።
የአካዳሚው አመራር እና ሰራተኛ መልካም የስራ ዘመንን ይመኛል።
ክቡር የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) #ወ_ሮ_መሠረት_ደስታን #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ_ምክትል_ርዕሰ_አካዳሚ እንዲሆኑ ሹመት ሰጥተዋል።
የአካዳሚው አመራር እና ሰራተኛ መልካም የስራ ዘመንን ይመኛል።