Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
📌 ሱሉልታን እንደ ዳቮስ ምንድን ነው?
📌 ሱሉልታን እንደ ዳቮስ - #ክፍል_1
👉የአፍሌክስን የለውጥ የማስፋትና የመሰረታዊ እመርታ ፕሮግራሞች የሚያሳይ ዶክመንተሪ ፊልም፤
👉ሱሉልታን እንደ ዳቮስ የዓለም አቀፍ የጉባኤ ማዕከል ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን የሚያሳይ ዶክመንተሪ ፊልም፤
👉አፍሪካውያንን የሚያስተሳስሩ እሴቶች አጉልቶ የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም፤
👉ያለንበትን የግርታ ዘመን ለመሻገር፤ የመሪዎችን ሚና የሚያመላክት ዶክመንተሪ ፊልም፤
👉ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ የነበራትን ታሪካዊ አበርክቶ እያወሳ፤ የወደፊቱን ትልም የሚያስቀምጥ ዶክመንተሪ ፊልም፤
📌 ሱሉልታን እንደ ዳቮስ - #ክፍል_1
👉የአፍሌክስን የለውጥ የማስፋትና የመሰረታዊ እመርታ ፕሮግራሞች የሚያሳይ ዶክመንተሪ ፊልም፤
👉ሱሉልታን እንደ ዳቮስ የዓለም አቀፍ የጉባኤ ማዕከል ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን የሚያሳይ ዶክመንተሪ ፊልም፤
👉አፍሪካውያንን የሚያስተሳስሩ እሴቶች አጉልቶ የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም፤
👉ያለንበትን የግርታ ዘመን ለመሻገር፤ የመሪዎችን ሚና የሚያመላክት ዶክመንተሪ ፊልም፤
👉ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ የነበራትን ታሪካዊ አበርክቶ እያወሳ፤ የወደፊቱን ትልም የሚያስቀምጥ ዶክመንተሪ ፊልም፤
👍3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🔹ለውጡ ለምን አስፈለገ?
🔹ለውጡ በማን? ለማን? መጣ?
🔹የሚያስፈልገንስ ለውጥ ምን አይነት ነበር?
🔹አብዮትን ለምን አልመረጥንም?
🔹ከቀጣዩ ጉባኤስ ምን ይጠበቃል?
👉 የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ከአዲስ ኮምፓስ ሚዲያ ጋር በነበራቸው ቆይታ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል፦ #ክፍል_1
🔹ለውጡ በማን? ለማን? መጣ?
🔹የሚያስፈልገንስ ለውጥ ምን አይነት ነበር?
🔹አብዮትን ለምን አልመረጥንም?
🔹ከቀጣዩ ጉባኤስ ምን ይጠበቃል?
👉 የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ከአዲስ ኮምፓስ ሚዲያ ጋር በነበራቸው ቆይታ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል፦ #ክፍል_1
👍6
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
💡 አሜሪካውያንን አንድ ያደረጋቸው የጋራ ህልማቸው ነው፤
💡 የቻይና የኢኮኖሚ የዕድገት መሰረት የጋራ ህልም ነው፤
💡 ሀገራዊ ህልም ማለት ያለፈውን እና የምትኖረውን ሳይሆን፤ ወደፊት የምትኖረውን የሚያመላክት ነው፤
💡 የጋራ ህልምን ተነጋግረህ፤ ተደራድረህ፤ በሰጥቶ መቀበል መርህ ማለም ይቻላል፤
💡 የጋራ ህልም ደስተኛ ያደርጋል፤ እየተሰራ የሚደረስበት ነው፤
💡 ኢትዮጵያ እስከዛሬ ድረስ የጋራ ህልም ኖሯት አያውቅም፤ የምንጣላውም የምናተኩረውም ባለፈው ጊዜ ላይ ነው፤
💡 ህልምን መሰረት ያደረገ ሀገራዊ መግባባት እና ሀገራዊ አንድነት ለመፍጠር እየተሰራ ነው፤
💡 ያለተቋማት ግንባታ የሚመጣ ለውጥ የለም፤
👉 የአፍሌክስ ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ዛዲግ አብርሃ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬት ነጻ ሀሳብ ጋዜጠኛ ስሜነህ ባይፈርስ ጋር በነበራቸው ቆይታ ካነሷቸው ሀሳቦች የተወሰዱ ነጥቦች #ክፍል_1
youtu.be/8Lhtqtvc_Dg
💡 የቻይና የኢኮኖሚ የዕድገት መሰረት የጋራ ህልም ነው፤
💡 ሀገራዊ ህልም ማለት ያለፈውን እና የምትኖረውን ሳይሆን፤ ወደፊት የምትኖረውን የሚያመላክት ነው፤
💡 የጋራ ህልምን ተነጋግረህ፤ ተደራድረህ፤ በሰጥቶ መቀበል መርህ ማለም ይቻላል፤
💡 የጋራ ህልም ደስተኛ ያደርጋል፤ እየተሰራ የሚደረስበት ነው፤
💡 ኢትዮጵያ እስከዛሬ ድረስ የጋራ ህልም ኖሯት አያውቅም፤ የምንጣላውም የምናተኩረውም ባለፈው ጊዜ ላይ ነው፤
💡 ህልምን መሰረት ያደረገ ሀገራዊ መግባባት እና ሀገራዊ አንድነት ለመፍጠር እየተሰራ ነው፤
💡 ያለተቋማት ግንባታ የሚመጣ ለውጥ የለም፤
👉 የአፍሌክስ ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ዛዲግ አብርሃ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬት ነጻ ሀሳብ ጋዜጠኛ ስሜነህ ባይፈርስ ጋር በነበራቸው ቆይታ ካነሷቸው ሀሳቦች የተወሰዱ ነጥቦች #ክፍል_1
youtu.be/8Lhtqtvc_Dg
👍4
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ hashtag#የኮሚኒኬሽን_ኃይል_እና_የአመራር_ጥበብ በሚል ርዕስ ለከፍተኛ አመራሮች የሰጡትን ስልጠና hashtag#ክፍል_1 እንድትከታተሉ የዩቱዩብ ማስፈንጠሪያውን ይከተሉ፡-
https://youtu.be/5UvT_MISI6Y
https://youtu.be/5UvT_MISI6Y
YouTube
የኮሙኒኬሽን ኃይል እና የአመራር ጥበብ !! #ክፍል 1
🔹ይህ ትውልድ የቀደመውን ትውልድ ጀምሮ ያለመጨረስ የታሪክ ምዕራፍ ዘግቶ፤ ወደ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የመሸጋገር አሊያም ከቀደመው በባሰ መልኩ ወደ አረንቋ የመውረድ ዕጣ ፈንታዎች በእጁ ይገኛሉ።
🔹በአግባቡ የተመራ ኮሙኒኬሽን ሀገርን ለመገንባት እና የትውልድን የታሪክ ቅብብል ለማስቀጠል ጉልህ አስተዋጽዖ ያበረክታል።
🔹መሪዎች የሚጠቀሟቸው ስልቶችና ቃላት፤ የማሻገር ሀይላቸው ከፍተኛ ነው።
🔹የኢፌዴሪ…
🔹በአግባቡ የተመራ ኮሙኒኬሽን ሀገርን ለመገንባት እና የትውልድን የታሪክ ቅብብል ለማስቀጠል ጉልህ አስተዋጽዖ ያበረክታል።
🔹መሪዎች የሚጠቀሟቸው ስልቶችና ቃላት፤ የማሻገር ሀይላቸው ከፍተኛ ነው።
🔹የኢፌዴሪ…
👍13