African Leadership Excellence Academy
2.13K subscribers
2.38K photos
89 videos
6 files
104 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ #ለውጥ_ከሀይሉ_እስከ_መሰረታውያኑ- በሚል ርዕስ ለአመራሮች የሰጡትን ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የዩቱዩብ ቻናል ለመከታተል

ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ👉 https://www.youtube.com/watch?v=5Io3w2WGcmU

በስልጠናው ብዙ እውነታዎች ተዳሰዋል 👇

🔹 ብንፈልገውም ባንፈልገውም ለውጥ አይቀሬ ሁነት ነው!

🔹 ለውጥን አንቀበልም ማለት መጥፋት ነው!

🔹 በተለዋዋጭ አለም ውስጥ ለመቆየታችን ዋስትና የሚገኘው ለውጥን በመቀበል እና ራስን በማላመድ ብቻ ነው!
ብዙ ጥያቄዎች ተመልሰዋል 👇

ለውጥን በምን መልኩ ብንቀበል ይሻላል

ለውጥን የተቀበሉ ኩባንያዎች የት ደረሱ? ያልተቀበሉትስ የት ናቸው

ስኬታማ የለውጥ መሪ ለመሆን ምን እናድርግ

ስልጠናውን ይከታተሉ ብዙ ያተርፉበታል!