የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ሴኔት ሐምሌ 09 ቀን 2013 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የአንድ ተመራቂ ተማሪን ምረቃን አፅድቋል፡፡
ተመራቂ ተማሪው በህመም ምክንያት ትምህርቱን አቋርጦ እንደነበርና ህክምና አግኝቶ ወደ ትምህርት ተመልሶ አስፈላጊውን የመመረቂያ የሟሟያ ፅሁፍ በጥሩ ውጤት በማጠናቀቁ እንዲመረቅ ከአዳሚክ ዘርፍ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳባ ሴኔቱ ከተወያየ በኋላ በሙሉ ድምፅ አፅድቆታል፡፡
ተመራቂ ተማሪው በህመም ምክንያት ትምህርቱን አቋርጦ እንደነበርና ህክምና አግኝቶ ወደ ትምህርት ተመልሶ አስፈላጊውን የመመረቂያ የሟሟያ ፅሁፍ በጥሩ ውጤት በማጠናቀቁ እንዲመረቅ ከአዳሚክ ዘርፍ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳባ ሴኔቱ ከተወያየ በኋላ በሙሉ ድምፅ አፅድቆታል፡፡
ሰበር ዜና‼️
የሁለተኛው አመት የህዳሴ ግድብ ሙሌት ተገባዶ ውሃው በግድቡ አናት ላይ መፈሰስ ጀመረ
**********
ዛሬ ሀምሌ 12ቀን 2013 ዓ.ም የሁለተኛውን አመት የህዳሴ ግድብ ሙሌት ተገባዶ ውሃው በግድቡ አናት ላይ መፈሰስ መጀመሩን የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አስታወቁ።
ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ አሁን በትዊተር ገጻቸው ላይ እንዳስታወቁት ውሃው በግድቡ አናት ላይ መፍሰስ ጀምሯል።
"ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችም እንኩዋን ደስ አላችሁ። ይህ ውጤት ማለት 2 ተርባይኖችን ለማንቀሳቀስ የሚያስፈልገውን የውሃ መጠንና
ይዘናል ማለት ነው" ሲሉም ነው ሚኒስትሩ ያስታወቁት።
በዘንድሮው አመት እየዘነበ ያለው ውሃ መጠን እጅግ ከፍተኛ ነው፤ ይህም ከፈጣሪ የተሰጠን ፀጋ ምን ያህል ትልቅ እንደሆነና እንዴት እያገዘን እንደሆነ መረዳት እንችላለን:: ለዚሁም ምስጋና ይግባው።" ብለዋል ሚኒስትሩ።
እዚህ ደረጃ ለመድረስ በዘንድሮው አመት መጠነ ሰፊ ስራ ሰርተናል ያሉት ኢንጅነር ስለሺ፤ በቀጣይ ሁለቱ ተርባይኖች እንዲያመነጩ ብርቱ ስራዎች እየተሰሩ ነው እናም ያንን በቅርብ ወራት በማጠናቀቅ ልፋታችንን ውጤት ላይ እናደርሳለን ብለዋል👍👍👍👍👍👍👍🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የሁለተኛው አመት የህዳሴ ግድብ ሙሌት ተገባዶ ውሃው በግድቡ አናት ላይ መፈሰስ ጀመረ
**********
ዛሬ ሀምሌ 12ቀን 2013 ዓ.ም የሁለተኛውን አመት የህዳሴ ግድብ ሙሌት ተገባዶ ውሃው በግድቡ አናት ላይ መፈሰስ መጀመሩን የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አስታወቁ።
ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ አሁን በትዊተር ገጻቸው ላይ እንዳስታወቁት ውሃው በግድቡ አናት ላይ መፍሰስ ጀምሯል።
"ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችም እንኩዋን ደስ አላችሁ። ይህ ውጤት ማለት 2 ተርባይኖችን ለማንቀሳቀስ የሚያስፈልገውን የውሃ መጠንና
ይዘናል ማለት ነው" ሲሉም ነው ሚኒስትሩ ያስታወቁት።
በዘንድሮው አመት እየዘነበ ያለው ውሃ መጠን እጅግ ከፍተኛ ነው፤ ይህም ከፈጣሪ የተሰጠን ፀጋ ምን ያህል ትልቅ እንደሆነና እንዴት እያገዘን እንደሆነ መረዳት እንችላለን:: ለዚሁም ምስጋና ይግባው።" ብለዋል ሚኒስትሩ።
እዚህ ደረጃ ለመድረስ በዘንድሮው አመት መጠነ ሰፊ ስራ ሰርተናል ያሉት ኢንጅነር ስለሺ፤ በቀጣይ ሁለቱ ተርባይኖች እንዲያመነጩ ብርቱ ስራዎች እየተሰሩ ነው እናም ያንን በቅርብ ወራት በማጠናቀቅ ልፋታችንን ውጤት ላይ እናደርሳለን ብለዋል👍👍👍👍👍👍👍🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹