African Leadership Excellence Academy
2.3K subscribers
2.49K photos
96 videos
6 files
116 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን በተመለከተ ዛሬ ሰኔ 19 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ 2:30 እስከ 3፡00 በዋልታ ቴሌቭዥን የዶክመንተሪ ፊልም ስለሚተላለፍ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
https://fb.watch/6pfGcTmWtv/ የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ‼️
#ንጋት
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የመጀመሪያ ተመራቂ ተማሪዎቹን ለማስመረቅ መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡
በአካዳሚው በተለያዩ የሪፎርም ስራዎች ምክንያት የዘገየው የ2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ተመራቂዎች የምረቃ መርሃ ግብር ሰኔ 29 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገልጿ፡፡
ማስታወቂያ
ለአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የመጀመሪያ ባች ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ሰኔ 29 ቀን 2013 ዓ.ም የምርቃታችሁን ቀን በከፍተኛ ደረጃ ለማክበር መዘጋጀቱን እየገለፅን ከዓርብ ሰኔ 25 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የመመረቂያ ጋዎናችሁን በመውሰድ በዕለቱ ለምርቃት እንድትዘጋጁ እናሳውቃለን፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ! 🌹🌷💐🌹🌷💐
የአካዳሚው የመጀመሪያ ዙር የሁለተኛ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ!!
ሰኔ 29 ቀን 2013 ዓ.ም በደማቅ ሥነ-ስርዓት የተከናወነው የአካዳሚው የሁለተኛ ዲግሪ የመጀመሪያ ዙር ተመራቂዎች የምርቃት ፕሮግራም በፎቶ