African Leadership Excellence Academy
2.3K subscribers
2.49K photos
96 videos
6 files
116 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
Our academy strives to create a unique space to incubate, empower, and elevate the next generation of African leaders, and regain the lost structure of true African wisdom and leadership.
MEHRET DEBEBE, (M.D)
Chief of Academy
POSTER DRAFT for News Paper 03.pdf
32.3 MB
Call for expression of interest international master plan design competition for AFLEX
The Academy is well positioned to fill the gaps in leadership development, and put forth sustainable solutions to solve them, while driving the reform agenda forward.
AFLEX Objective:- Become a center of excellence in the sector at national, regional, and continent levels by providing leadership training on the basis of the leadership development policy and competence framework, by creating and strengthening competitive institutional arrangements.
AFLEX Vision
To be the African center of excellence in leadership to raise elite leaders who realize African prosperity.
#AFLEX Facility #Another state of the art #Round Table Meeting Hall #with 100 seats
#AFLEX #Facility #Restaurant with a capacity of 500 guests @ a time equipped with #industrial level kitchen essential tools for #quick-service and #full-service.
Training at AFLEX, March 22, 2023, Addis Ababa: Taming Time to the top management staff of the Ministry of Justice
Top executive officers of the Ministry of Justice have started taking their yearly human resource development training at the African Leadership Excellence Academy, AFLEX.
At the opening ceremony, Chief of the Academy, Meheret Debebe, (MD), welcomed all participants and gave training under the title Taming Time
The chief of the academy gave a wide explanation of the topics of the time. The multi-dimensionality of time and the mysterious flow of time.
He said that we can’t get more time but build our relationship with it, efficiently utilize it, and spend it wisely.
የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተስጠ
ስልጠና በ አአልአ ህዳር 14, 2015 አዲስ አበባ፡ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከፍትህ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ሱሉልታ ከተማ በሚገኘው የአካዳሚው አዳራሽ ለፍትህ ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በሥርዓተ-ፆታ ጉዳይ ላይ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ።
ወ/ት ይመኙሻል ታከለ በስርዓተ-ፆታ ጥናትና ስልጠና አማካሪ፣ በስርዓተ-ፆታ እና መሰረታዊ ፅንሰ ሀሳቦች ዙሪያ ላይ ግንዛቤ ሰተዋል።
#AFLEX Positioning
AFLEX is a premier #pan-African leadership institute with a reputation for
#excellence, #integrity, #merit, and #character development
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለሕዝብ ጥያቄ መፍትሔን የሚያመነጭ አመራርን መፍጠር ላይ በትኩረት ሊሰራ ይገባል - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

አዲስ አበባ መጋቢት 18/2015 (ኢዜአ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት ለህዝብ ጥያቄ መፍትሔን የሚያመነጭ አመራርን መፍጠር ላይ በትኩረት ሊሰራ ይገባል ሲል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ።
በምክር ቤቱ የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአካዳሚውን የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል።
በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የእቅድ፣ በጀትና ሪፎርም ዳይሬክተር አቶ ምትኩ ጫኔ የተቋሙን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል።
በዚህም በግማሽ ዓመቱ ማዕከሉ በአዲስ መልክ መቋቋሙን ተከትሎ ተልዕኮውን በማሳካት ረገድ በርካታ ሥራዎችን አከናውኗል።
በተለይም አጫጭር ሥልጠናዎችን መስጠት፣ የውጪ የትምህርት እድሎችን ማመቻቸት፣ የፖሊሲ ምርምሮችን ማካሄድና ተተኪ አመራሮችን ማብቃት ተጠቃሽ ናቸው።
የአገልግሎት አሰጣጥን ማዘመንን ጨምሮ ሥልጠናዎችን በበይነ-መረብ ለማካሄድ የሚያስችል ፕሮጀክት ተግባራዊ ማድረጉም እንዲሁ።
ይሁን አንጂ ተቋሙ ከሚጠበቅበት ውጤት አኳያ በቂ ሥራዎች ተሰርተዋል ተብሎ እንደማይታመን አቶ ምትኩ አብራርተዋል።
የቋሚ ኮሚቴው አባላት በበኩላቸው ሪፖርቱን መነሻ በማድረግ ጥያቄና አስተያየት ሰንዝረዋል።
በተለይም ከተቋሙ ስያሜ አኳያ ፓናፍሪካኒዝምን አጉልቶ በማሳየትና ተደራሽነቱን በማስፋት ረገድ ውስንነቶች እንዳሉ አንስተዋል።
በፌዴራል፣ በክልልና የከተማ አስተዳደር አመራሮችን አቅም ከማሳደግ አኳያ ጎልተው የሚታዩ ሥራዎች አለመከናወናቸውንም የቋሚ ኮሚቴው አባላት ገልጸዋል።
https://www.ena.et/web/amh/w/amh_2632960
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርቱን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሲያቀርብ ኢቢኤስ ቲቪ ተገኝቶ ኹነቱን እንዲህ ዘግቦታል፡፡ https://www.youtube.com/watch?v=8MTdWL9t7us
Special thanks & appreciation to #የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ #African Leadership Excellence Academy for making our 3 weeks conference a success. We leave the academy with #renewed mind & commitment to represent #Ethiopia more. Much appreciation to the coordinators, speakers, staff & coach for the warm welcome, hospitality, ambiance, sports, conducive atmosphere to think & more.
#LOGO MARK
AFLEX logo mark, our symbol, and our message convey several facets of our brand and define who we are. The #butterfly icon represents a #transformation and #infusion of youthful ambition or content tradition, in addition to the icon “X,” which represents #excellence, the attribute of being exceptional and outstanding.
#AFLEX Objective
Ensure a state and nation building processes by providing #leadership trainings and #consultancy services by generating leaders that ensure successful #state and institution building efforts.