African Leadership Excellence Academy
2.28K subscribers
2.47K photos
96 videos
6 files
114 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
March 31
April 1
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ #የትልቁ_ሥዕል_ሀይልና_የምንገኝበት_አውድ - ከግለሰብ እስከ ሀገር-
በሚል ርዕስ የሰጡትን ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የዩቱዩብ ቻናል ለመከታተል ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ
#የትልቁ_ሥዕል_ሀይልና_የምንገኝበት_አውድ - ከግለሰብ እስከ ሀገር- በአቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሌክስ ፕሬዝደንት
#ትልቁ_ሥዕል ትንሹን አይስተውም:: ትንሹ ግን #ትልቁን ሊስተው ይችላል::
#ትልቁ _ሥዕል_የዓላማ_ማቀጣጠያ_ነዳጅ_ነው::
#ትልቁን_ሥዕል የሚመለከት ሰው #ዓላማንና_ርዕይን ይጋራል: #ትብብርና_ፉክክርን #በሚዛን_ይመለከታል::
#ትልቁን_ሥዕል እያየ የሚሰራ አመራር እና ሰራተኛ አሻራውን እያኖረ እንደሆነ ያውቃል::
#በትልቁ_ሥዕል ላይ ግንዛቤ ያለው አመራር እና ሰራተኛ የዓላማ ግልፅነት ይኖረዋል::
https://www.youtube.com/watch?v=DMKMQ0bjXkQ
April 2
April 6
April 6
April 6