African Leadership Excellence Academy
2.16K subscribers
2.38K photos
90 videos
6 files
107 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በሴቶች የአመራር ልማት ፕሮግራም ምርቃት ላይ ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰዱ ነጥቦች 👇

👉ባለፉት አሰር ሺህ አመታት ሴቶች ወገባቸው ጎብጦ እና ትከሻቸው ተጣሞ እኛ ወንዶች እመሳልሉ ላይ ሽቅብ እንድንወጣ ፈቅደውልናል!

👉ዛሬ ላይ እየተጠየቅን ያለነው ታሪክ እራሱን እንዲደግም ማለትም እኛም በፈንታችን ከመሰላሉ  በመውረድ እነሱ ደግሞ በተራቸው በትከሻችን እና በወገባችን ላይ ተረማምደው የመሳልሉ ጉብታ ላይ እንዲወጡ አይደለም!

👉የተጠየቅነው እኛ እዛው ባለንበት ቦታ ላይ እያለን እንደው ወደ ላይ ለመውጣት እየተፍጨረጨሩ ያሉትን ሴቶች እጃችን በመሰጠት እና ወደ ላይ በመሳብ ትንሽየ አጋዠ ሚና በመጫወት ፍትሀዊ እና ሚዛናዊ የሆነ ማህበረሰብን እውን እናድርግ ብቻ ነው!

👉እንደአፍሌክስ እምነት ከሆነ የእያንዳንዷ ሴት ልጅ መዳረሻ ስፍራና ማረፊያ ቦታ በእሷ ፍላጎት ላይ ብቻ ተመስርቶ የሚከወን ጉዳይ እስኪሆን ድረስ ሴቶችን የማብቃትና ወደ ፊት የማምጣት ትግሉ ሳያለሰልስ ሊከናውን ይገባል!

👉በመሆኑም አፍሌክስ ይሄው ልምምድ በህረተሰቡ ወግና ባህል ውስጥ የሰረፀና የፀና የአዘቦት አሰራር እስዲሆን በሚሰራው ስራ ውስጥ የበኩሉን አዎንታዊ ሚና ለመጫወት እንደሚታጋ ሊያረጋግጥላችሁ ይወዳል!
አፍሌክስ እና የሸገር ሲቲ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ - የካቲት 13/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ)- አፍሌክስ እና የሸገር ከተማ አስተዳደር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።

ስምምነቱን የአፍሌክስ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እና በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሸገር ሲቲ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ (ዶ/ር) ፈርመዋል።

ትብብሩ የሱሉልታ ዳቮስ ፕሮጀክትን እውን ለማድረግ እና የሸገር ከተማ አመራሮችን በአመራር ልማት ለማብቃት ያለመ ነው።

በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የከተማ ልማትን አስፈላጊነት አስመልክተው "መጪው ጊዜ የከተሞች ነው፣ በ2040ዎቹ ደግሞ ከአለም ህዝብ ሶስት አራተኛው የከተማ ነዋሪ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል" ብለዋል። አክለውም "ከተሞች የእድገትና የብልፅግና ምንጭ በመሆናቸው በከተሞች ላይ ኢንቨስት ማድረግ አለብን" ሲሉ አሳስበዋል።

አቶ ዛዲግ "ሱሉልታ በተፈጥሮ የታደለችው ነፋሻማ አየርና ለአዲስ አበባ ያላት ቅርበት ለአለም አቀፍ እና አህጉራዊ ዝግጅቶች ተስማሚ ያደርጋታል" ሲሉ ተናግረው፣ "አፍሌክስ በሸገር ሲቲ እድገት ውስጥ ትልቅ ሚና መጫወት ይፈልጋል" ሲሉ የአፍሌክስን ሃሳብ አስረድተዋል።

በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሸገር ሲቲ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ (ዶ/ር) ሸገር አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ከተማ ለመሆን ያላትን ፍላጎት አፅንኦት ሰጥተው ለዚህ አላማ የአመራር ክህሎትን አስፈላጊነት ሲናገሩ፡ “ከተማዋን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ከተማ ለማድረግ አቅደናል፤ ይህንንም ለማሳካት የአመራር ክህሎት አስፈላጊ ነው፣ ለዚህም አፍሪካዊ የአመራር ልማት ማዕከል ከሆነው ከአፍሌክስ ጋር እንሰራለን” ብለዋል።
ከንቲባው አያይዘውም ያለንን ሀብት ለህብረተሰቡ ጥቅም ከማዋል ጋር በተያያዘ ያለውን ተግዳሮቶች ጠቅሰው " የዛሬው ስምምነት ያለንን ሃብት አስተባብረን ከተማችንን እውቀት መር፣ አፍሌክስን ደግሞ የላቀ ተቋም ለማድረግ መንገድ ይከፍታል" ሲሉ ገልጸዋል።

ይህ አጋርነት በሸገር ሲቲ አስተዳደር ውስጥ የአመራር የልማት እንቅስቃሴዎችን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ እንዲሁም ሱሉልታን ወደአለም አቀፍ የሃሳብ ማመንጫ ማዕከል ለማሸጋገር ወሳኝ እርምጃ ነው።
AFLEX Partners with Pan African Youth Union and Ethiopian Youth Council to Empower African Youth Leadership

Addis Ababa, February 20, 2025 (AFLEX) – AFLEX has officially entered into partnerships with the Pan African Youth Union (PAYU) and the Ethiopian Youth Council, signing Memorandums of Understanding (MoUs) today at the SkyLight Hotel in Addis Ababa. These collaborations aim to enhance leadership development among African youth and address the challenges that hinder their full potential.

During the signing ceremony, AFLEX President Zadig Abreha highlighted Africa's demographic advantage, stating, "Africa is a young continent in terms of demography. Amid a global demographic crisis, Africa stands as a beacon of hope with its vibrant youth." He further emphasized the critical choices facing the continent's youth: "The youth of Africa face a choice—seize the opportunity or miss it. We are here together, to empower African youth and transform the continent into a hub of innovation."
Wiisichong Bening Ahmed, Secretary General of the Pan African Youth Union, underscored Ethiopia's pivotal role in this initiative. He remarked, "Ethiopia is a key player in Africa's development. Our continent requires skilled youth, and AFLEX provides targeted training to meet this need." This partnership is expected to positively impact the lives of young Africans by equipping them with the necessary skills for effective leadership and innovation.

In a related development, AFLEX also formalized its collaboration with the Ethiopian Youth Council through an MoU. The partnership focuses on strengthening leadership development among Ethiopian youth and addressing pressing challenges they face.

Zadig Abreha reiterated the critical role of youth in shaping the nation’s future, saying, "Young people can play a pivotal role in transforming our country. We aim to develop youth who are both physically and mentally capable. Together, we are committed to bringing about meaningful change."

Fuad Gena, President of the Ethiopian Youth Council, acknowledged the leadership gap within Ethiopia's predominantly youthful population. He stated, "The majority of Ethiopia's population is young, yet effective leadership remains a significant gap. Our collaboration with AFLEX will help bridge this gap through research and focused leadership training."

These agreements signify a strategic commitment to fostering leadership skills and addressing the challenges faced by African youth. By leveraging the expertise of AFLEX, PAYU, and the Ethiopian Youth Council, the partnerships aim to create a sustainable framework for nurturing young leaders across the continent and paving the way for a brighter future.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ 50 መካከለኛ ሴት አመራሮችን አስመረቀ ዜናውን ፕራይም ሚዲያ እንዲህ ዘግቦታል
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አፍሌክስ እና የሸገር ሲቲ አስተዳደር የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ ዜናውን ፕራይም ሚዲያ እንዲህ ዘግቦታል
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🌟 Congratulations to the Graduates of AFLEX's Women Leadership Development Program! 🌟

We are thrilled to celebrate the incredible achievement of the African Leadership Excellence Academy (AFLEX) Women Leadership Development Program graduates! 🎓

These remarkable women have demonstrated exceptional dedication, resilience, and a commitment to driving positive change across Africa. Their journey through this program is a testament to their potential as future leaders who will inspire and transform communities.

To all the graduates: your hard work, passion, and determination have paved the way for a brighter future. You are trailblazers; we are proud of everything you've accomplished. Remember, your leadership has the power to create a lasting impact and drive progress on our continent.

Keep leading with purpose, courage, and excellence! 💪

#WomenInLeadership #EmpoweringWomen #AFLEX #GraduationDay #AfricaRising #LeadershipExcellence

🎉 Let's cheer them on as they embark on their next chapter! 🎉
🌟 Join the Movement for Change!🌟

Lead by example and be the accountable voice we need. Stand up for gender equality—because every leader has the power to make a difference. 💪

Together, we can create a more equal world. Will you join us? #GenderEquality #LeadByExample #BeTheChange
🌍 Africa’s Next Great Awakening! 🌍
In the heart of #Ethiopia, a bold vision is rising from the ground up. While the #African_Union and the #UN_Economic_Commission_for_Africa call this nation home, the continent's most vital discussions often unfold elsewhere. But that’s about to change❗️
Enter the #Sululta_Davos_Project! A thrilling initiative designed to transform the town of #Sululta into Africa’s epicenter for diplomacy and innovation.🌍
Picture a place where the brightest minds converge, where groundbreaking ideas spark revolutions, and where solutions to our continent’s toughest challenges are born❗️
With a stunning backdrop and a vibrant community, #Sululta will become the go-to destination for leaders, thinkers, and dreamers.
This is where Africa's future will be shaped - where every meeting could ignite a movement!
Are you ready to be part of history
🚀Let’s reshape Africa together❗️
#SulultaDavos #AFLEX #LeadershipExcellence #Ethiopia
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ
የካቲት 13 ቀን 2017 ዓ.ም በሴቶች አመራር ልማት ፕሮግራም የምረቃ በዓል የመክፈቻ መልዕክት