African Leadership Excellence Academy
2.33K subscribers
2.52K photos
96 videos
6 files
119 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
#HappeningNow

The excitement is building as participant check-in for the Netsebrak Leadership Conference 2024 is officially underway! The energy in the air is palpable, and we’re ready to kick off an unforgettable event.
Stay tuned as we embark on this incredible journey together!

#NLC2024 | Lead with Purpose, Serve with Integrity.

#NLC2024 #LeadershipForChange #YouthEmpowerment #InspiredLeadership #EthiopiaRising #BuildingTomorrow #EmpoweredYouth #FutureLeaders #ConnectingMinds #CollaborationForChange #Networking #BeTheChange #InspiringGenerations #LeadersOfTomorrow #EthiopianLeadership #EthiopiaRising #BoldLeaders #VoicesForChange
👍9
From the moment the event began, the energy has been nothing short of electrifying. With our esteemed guests and participants gathered, there is an undeniable sense of enthusiasm and anticipation in the air.

The Netsebrak Leadership Conference 2024 is a hub of inspiration. The energy here is fueling impactful conversations, valuable insights, and connections that will drive change for years to come.
Stay tuned for more updates as we continue this remarkable journey together!

#NLC2024 #LeadershipForChange #YouthEmpowerment #InspiredLeadership #EthiopiaRising #BuildingTomorrow #EmpoweredYouth #FutureLeaders #ConnectingMinds #CollaborationForChange #Networking #BeTheChange #InspiringGenerations #LeadersOfTomorrow #EthiopianLeadership #EthiopiaRising #BoldLeaders #VoicesForChange
👍9
The Netsebrak Leadership Conference 2024 is off to a great start! The event has begun with inspiring sessions and meaningful discussions, setting the stage for a transformative experience.

This conference is not only a platform for learning but also for building connections and fostering collaboration among individuals dedicated to shaping the future.

#NLC2024 | Lead with Purpose, Serve with Integrity.
#NLC2024 #LeadershipForChange #YouthEmpowerment #InspiredLeadership #EthiopiaRising #BuildingTomorrow #EmpoweredYouth #FutureLeaders #ConnectingMinds #CollaborationForChange #Networking #BeTheChange #InspiringGenerations #LeadersOfTomorrow #EthiopianLeadership #EthiopiaRising #BoldLeaders #VoicesForChange
👍7
The morning session was nothing short of extraordinary! It kicked off with powerful speeches and heartfelt messages from our esteemed VIP guests, whose words of wisdom and encouragement resonated deeply with everyone in the room. Their insights on peacebuilding and climate justice sparked a wave of inspiration, setting the tone for a day filled with thoughtful dialogue and meaningful connections.

#NLC2024 | Lead with Purpose, Serve with Integrity.
#NLC2024 #LeadershipForChange #YouthEmpowerment #InspiredLeadership #EthiopiaRising #BuildingTomorrow #EmpoweredYouth #FutureLeaders #ConnectingMinds #CollaborationForChange #Networking #BeTheChange #InspiringGenerations #LeadersOfTomorrow #EthiopianLeadership #EthiopiaRising #BoldLeaders #VoicesForChange
👍8
"የኢትዮጵያን የከፍታ ጉዞ በቅብብሎሽ የሚያሳኩ ተተኪ አመራሮችን መፍጠር ይገባል"-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፤ ህዳር 26/2017(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያን የከፍታ ጉዞ በቅብብሎሽ የሚያሳኩ ተተኪ አመራሮችን መፍጠር ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ነጸብራቅ የመሪነት ኮንፍረንስ"ን በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አስጀምረዋል።
👍8
በመክፈቻ ንግግራቸውም ኢትዮጵያ ታላላቅ ድሎችን ያስመዘገቡ፣ የስልጣኔ ከፍታን የተቀዳጁ መሪዎች ሀገር ብትሆንም ያንን ማስቀጠል ባለመቻሉ ወደኋላ መቅረቷን ገልጸዋል።
በረዥሙ የሀገራችን ታሪክ ታላላቅ መሪዎች እንደነበሩ በማውሳት በአንድ ወቅት በርተው የጠፉና ሊደገሙ የማይችሉ አመራሮች ሆነዋል ሲሉም ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ገናናነት የሚጠቀስባቸው ስኬቶች ከዘመን ዘመን መሸጋገርና መሳካት ያልቻሉት የአመራር ግንባታን እንደሀገር ባለማስቀጠላችን ነው ብለዋል።

አሁን ላይ ኢትዮጵያ የምትጠቀስባቸውን ጉድለቶች በመሙላት ወደ ከፍታ የማሻገር ጉዞ መጀመሩን ገልጸው የተተኪ አመራር ልማትም የዚሁ አካል መሆኑን ጠቅሰዋል።

ተተኪ ወጣት አመራሮችና ነባሩ አመራር የሚመክሩባቸውና ልምድ የሚለዋወጡባቸው መድረኮች ሲፈጠሩ በአመራር ትውልዶች መካከል መናበብ በመፍጠር ሀገራዊ ትልሞችን ለማሳካት ያስችላል ብለዋል።
በመሆኑም ኢትዮጵያ አመራሮች የምትፈጥርበት እንዲሁም በአመራሮች መካከል የትውልዳዊ ቅብብሎሸ ሥርዓት የምትገነባበት አሠራርና ተቋም እንደሚያስፈልጋት ተናግረዋል።

ይህ የተተኪም ሆነ የነባሩ አመራር ቁልፍ ተልዕኮ ነው ሲሉም ተናግረዋል።
የሀገር ቀጣይነት ያለው ዕድገትም ሆነ ውድቀት የሐሳብ ጥራት፣ የአመራር ብቃት እና ቁርጠኝነት ላይ የተመሠረተ መሆኑን ጠቅሰው ችግሮችን ወደ ዕድል በመቀየር የሀገርን ዕድገት የሚያሳካ መሪ መሆን እንደሚገባም አስገንዝበዋል።

ነፀብራቅ የመሪነት ኮንፍረንስ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የተሣለጠ የትውልዶች አመራር ቅብብሎሽ የሚቀጥልበትን መንገድ የሚያሳይ ሊሆን ይገባል ብለዋል።
የተጀመሩ ሀገራዊ ኢኒሼቲቮችን በውጤታማነት በማስቀጠል የኢትዮጵያን የከፍታ ጉዞ ለማሳካት በትጋትና በብቃት የሚሠራ ተከታታይ አመራር በየዘመኑ ሲኖር መሆኑንም አፅኖት ሰጥተዋል።
👍8
"የኢትዮጵያን የከፍታ ጉዞ በቅብብሎሽ የሚያሳኩ ተተኪ አመራሮችን መፍጠር ይገባል"-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
👍8
"ተተኪ ወጣት አመራሮችና ነባሩ አመራር የሚመክሩባቸውና ልምድ የሚለዋወጡባቸው መድረኮች ሲፈጠሩ በአመራር ትውልዶች መካከል መናበብ በመፍጠር ሀገራዊ ትልሞችን ለማሳካት ያስችላል"ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
👍8