African Leadership Excellence Academy
2.33K subscribers
2.52K photos
96 videos
6 files
119 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በአመራር ልማት ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።
ስምምነቱን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዛዲግ አብርሃና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ደስታ ዲንቃ ፈርመዋል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዛዲግ አብርሃ አካዳሚው በአገሪቱ የአመራር ልማት ስራ ላይ ሪፎርም ቀርጾ እየሰራ ነው ብለዋል። ከዚህ ውስጥም ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በቅንጅት መስራት ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር መሆኑን አመልክተዋል።
የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ደስታ ዲንቃ በበኩላቸው፤ ስምምነቱ በአገሪቱ የፖለቲካ ባሕልን ለመቀየርና ዘመናዊ አካሔድን ለማምጣት የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ነው።
በኢትዮጵያ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችን በአፍሪካ ቀዳሚ ለማድረግ የተቀመጠውን ራዕይ ለማሳካትም ከአካዳሚው ጋር በጋራ ለመስራት መወሰኑን ጠቅሰዋል።
በምክር ቤቱ ስር ከ60 በላይ አገራዊና ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ ስምምነቱ በሰው ኃይል ልማት ዘርፍ በቅንጅት ለመስራት እንደሚረዳም አመልክተዋል።
👍15
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጋር ያደረገውን የጋራ መግባቢያ ስምምነት NBC Ethiopia በህዳር 02/2017 የምሽት ዘገባው እንዲህ ዘግቦታል፡-
👍12
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጋር ያደረገውን የጋራ መግባቢያ ስምምነት አዲስ ዘመን ጋዜጣ በህዳር 03/2017 ዕትሙ እንዲህ ዘግቦታል፡-
👍15
What is the role of #partnership in #AFLEX in terms of #growth and #development?
AFLEX has clarified that partnership will be key to AFLEX's Growth and
👍10
#expansion capabilities. key collaboration includes:
#Ethiopian_Airlines: as a fellow partner, AFLEX will be working with Ethiopian Airlines in #Experience sharing #Research and promoting #pan_africanism to connect leaders across Africa.
#China_Aid: This partnership has been instrumental in building AFLEX’s state-of-the-art facility, which serves as a #modern_leadership_development_center. The facility is designed to host a variety of events and programs that foster dialogue and collaboration among African leaders.
#Global_partnership: Through partnerships with institutions such as the #China_National_Academy_of_Governance, #AFLEX can enhance its curriculum and training methodologies with global best practices.
#Bill_and_Melinda_Gates_Foundation: Supported the #Womens_Leadership_Development_program, aimed at empowering women leaders across various sectors.
#Lee_Kuan_Yew_School_of_Public_Policy: This collaboration is expected to yield significant impacts on leadership education and development in Africa, positioning it as a cornerstone for future initiatives in leadership excellence.
#African_Urban_lab: Through this partnership AFLEX and #AUL will work together to promote #urban_leadership_development and innovation across Africa.
#Partnership #Growth
#Development
👍13
#Upcoming_Event
WHAT: Signing of Letter of Intent for Cooperation between Africa Leadership Excellence Academy (AFLEX) and Ministry of Tourism
Participant: AFLEX Management and Ministry of Tourism Management team
When: Wednesday 13 November 2024 at 2:00 pm
WHERE: Ministry of Tourism Head Office, Addis Ababa
#Partnership #LeadershipDevelopmentProgram #Collaboration #AFLEX
#Ministry_of_Tourism
https://www.facebook.com/aflexacademy.gov.et
https://twitter.com/Afleexacademy
https://www.linkedin.com/.../African-leadership.../
https://t.me/afleexa
👍15
"ጠንካራ አመራር የፖለቲካ ፖርቲዎች የህልውና መሰረት ስለሆነ ከፖለቲካ ፖርቲዎች ጋር ጠንካራ አመራር ለመፍጠር በጋራ መስራት የሀገራችንን ህልውና የሚወስን ጉዳይ ነው "
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ም/ቤት የጋራ መግባቢያ ስምምነት ላይ ከተናገሩት የተወሰደ
👍17
“ይህ ትብብር የጋራ ምክር ቤቱ እና አባል ፓርቲዎች የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን እንዲያገኙ፣ የተለያዩ የምክክር መድረኮችእና የጥናት ምርምሮች በማድረግ የጋራ ም/ቤቱን አላማ እንዲሳካ የጎላ አስተዋጽኦ አለው " አቶ ደስታ ዲንቃ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ም/ቤት ሰብሳቢ
👍12
Academy President Engages U.S. University Representatives in Groundbreaking Networking Discussion on Advanced #leadership_development
In a dynamic Zoom Conference held on November 12, 2024, the President of the African Leadership Excellence Academy, #Zadig_Abreha, engaged with representatives from several leading U.S. universities to explore networking opportunities in advanced leadership training.
👍12
The discussion aimed to #Foster_collaboration among impressive leaders in the field and facilitate connections with #U.S. embassy counterparts who share a keen interest in advanced leadership programs.
Mr. Zadig highlighted the Academy’s key initiatives, including the ambitious #Reform #Scaling_Up and #Transformation Plan, set to be implemented over the next three years. This strategic initiative is designed to enhance the Academy's role in shaping effective leaders capable of driving positive change in their communities and beyond.
During the discussion, the President elaborated on the Academy’s #four_flagship_leadership_development_programs: the Executive Leadership development Program, the Public Leadership development Program, the Women Leadership development Program, and the Emerging Leadership development Program.
He also detailed the Academy’s offerings of #38_specialized_leadership_development_programs, which cater to various demographics and leadership aspirations.
Emphasizing the Academy’s comprehensive and functional #leadership_developmen_ ecosystem, the President cited successful partnerships with renowned institutions, including the Maxwell School at Syracuse University and Yale University, which have contributed to enhancing the curriculum and impact of the Academy’s leadership programs.
The strategic positioning of Ethiopia and Africa in the context of global leadership development was also a focal point, with the President articulating the potential for transformative growth in these regions.
In a significant development, the President announced the upcoming launch of four new master’s programs, set to broaden the Academy’s educational offerings and further establish its role as a leading institution for leadership excellence.
Participants expressed admiration for the Academy’s vision and journey, highlighting their eagerness to collaborate on future initiatives. The meeting concluded with a commitment to explore joint projects that would advance leadership training and development on an international scale.
The Academy looks forward to forging strong partnerships with U.S. universities and embassy representatives, further solidifying its position as a hub for leadership development in Ethiopia and across Africa.
Participants included:
-Zadig Abreha, Meseret Desta, Zewdu Alemnew, Dr. Moges Logaw, and Mesfin Behailu from the African Leadership Excellence Academy, who shared insights on effective leadership practices and the importance of nurturing future leaders in Africa.
- Daniel Sheinwald from the World Peace Game Foundation, who discussed innovative educational approaches to leadership change and methodology.
- Abera Tola and Roben Nedas from Synergos, presented their initiatives aimed at creating effective solutions for social challenges through collaborative partnerships.
- Dr. Steven Lux and Dr. Xueyi Chen from the Syracuse University Maxwell School of Citizenship and Public Affairs, spoke about the role of education in enhancing public engagement and governance.
- Yodahe Zemichael and Abenezer Feleke representing the National ID Program, provided insights on the importance of partnership and alumni.
- Kidist Gebreamlak and Theophilus from Eleos, addressed educational programs and business development initiatives.
- Naomi Fellows from the U.S Public Affairs Office, outlined the strategic role of public engagement in governance.
- Ryan Bradeen and Stewart Davis from the U.S Cultural Affairs Office, articulated how collaboration can foster global understanding.
- Wubakal Tesfaye from U.S Public Engagement,
- Ali Suliman, Democracy, Governance and Economy Specialist at the U.S. Embassy in Ethiopia,
👍15👎1
What Makes AFLEX Unique?
👍15
The African Leadership Excellence Academy is a premier institution dedicated to shaping Africa’s future leaders. Here’s what sets AFLEX apart:

#Focus_on_African_Context: AFLEX tailors its programs to the unique challenges and opportunities of the continent, ensuring leaders are equipped with solutions relevant to Africa’s needs.

#Flagship_Leadership_Development_Programs: Offering hands-on training across sectors like health, governance, and innovation, AFLEX prepares leaders to navigate complex, real-world scenarios.

#Home_Grown_Solutions: Emphasizing indigenous knowledge and local expertise, AFLEX promotes sustainable solutions that leverage Africa’s own resources and strengths.

#Leadership_Award_Program: Recognizes exceptional leaders, inspiring others to drive impactful change across the continent.

#Center_for_Idea_Production: Acts as a hub for innovation, bringing together experts to generate solutions to Africa’s critical challenges.

#Research_and_Policy_Analysis: Through rigorous research, AFLEX provides insights that inform policies, driving sustainable development across Africa.

By focusing on #African_perspectives, #practical_leadership_training, and #home_grown_solutions, #AFLEX is leading the way in creating transformative change for the continent’s future.
👍14
#AFLEX_Reform
#AFLEX is undergoing a significant reform aimed at enhancing its impact and expanding its reach!
A strategic plan has been developed to guide the reform. It highlights:
#Expanding_its_Reach: Connecting with more African communities to serve diverse needs.
#Diversifying_Offerings: Introducing new leadership programs to better support stakeholders.
#Improving_Quality: Elevating its standards to ensure excellence in leadership development.
#Strengthening_institutional_Governance: Enhancing oversight and accountability to build trust.
We’re committed to fostering #positive_change and #empowering_individuals.
Stay tuned for more updates as we embark on this transformative journey!
#AFLEX #LeadershipDevelopment #Reform
👍14
በቱሪዝም ዘርፍ የአመራር ልማት መርሃ ግብሮችን ለማስፋፋት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በቱሪዝም መስክ ያለውን የአመራር ብቃት ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር ተፈራረመ።
ሁለቱ ተቋማት ዛሬ በቱሪዝም ዘርፍ የአመራር ልማት መርሃ ግብሮችን ለማስፋፋት እና የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎች ለማሳደግ ያለመ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን አቶ ዛዲግ አብርሃ የ አፍሌክስ ፕሬዝዳንት እና ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ የቱሪዝም ሚኒስትር ፈርመዋል።
ትብብሩ በቱሪዝም ዘርፍ የአመራር ልማትን ለማስፋት የሚደረጉ የትብብር መስኮችን በዝርዝር የያዘ ሲሆን፣ በስምምነቱ መሰረት ዕውቀትና ልምድ መጋራት፣ ምርምሮችን፣ የአመራር ልማት መርሃ ግብሮችን፣ የአመራር የልህቀት ሽልማቶችን እና ተዛማጅ ክንውኖችን በጋራ ማዘጋጀት ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራባቸው መስኮች እንደሆኑ በስምምነቱ ላይ ተገልጿል።
👍20
በፊርማ ስነ-ስርዐቱ ላይ የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ አፍሌክስ የአገልግሎት አስጣጡን በማስፋት እያካሄደ የሚገኘውን ተቋማዊ ሪፎርም እና ትራንስፎርሜሽን አብራርተው “ቱሪዝም በሃገራችን የኢኮኖሚ ሽግግር ለማድረግ የሚያስችል አቅም ያለው ትልቅ ዘርፍ በመሆኑ፣ ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በጋራ በመስራት በዘርፉ ያለውን የአመራር አቅም ለማበልጸግ የምናደርገው ጥረት ለሃገራዊ እድገት ሚናው የጎላ ነው” ሲሉ የትብብሩን ወሳኝነት አስረድተዋል።
የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ በበኩላቸው “ቱሪዝም ከዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ የገቢ ምንጮች አንዱ ነው። በዘርፉ ከፍተኛ ለውጥ ለማምጣት አሁን ያለውን መዋቅራዊ ስብራት መጠገን አለብን። የአመራርን ብቃት ማሳደግ ለዚህ አላማ ወሳኝ በመሆኑ፣ ይህ ከ አፍሌክስ ጋር የደረስነው ስምምነት ይህንን ለማሳካት ይረዳናል” ብለዋል።
ይህ ስምምነት ተቋማቱ ያሏቸውን ግብዓቶች እና እውቀት በማጣመር የተቀናጀ የቱሪዝም አመራር ልማት ስርዐት በመዘርጋት በዘርፉ ዘላቂና አወንታዊ ለውጥ ለማምጣት ጉልህ እርምጃ እንደሆነ ታምኖበታል።
👍22
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በቱሪዝም መስክ ያለውን የአመራር ብቃት ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር መፈራረሙን በተመለከተ ኢቲቪ ህዳር 04/2017 ዓ.ም በምሽት አንድ ሰዓት ዜና ላይ እንዲህ ዘግቦታል፡-
👍20
#AFLEX #Scaling_Up!
We’re committed to enhancing our infrastructure and programmatic capabilities to serve better!
Our #scaling_up focus includes:
#Expanding_Programs: Reaching a larger audience with diverse offerings.
#Strengthening_Infrastructure: Building robust systems to improve service delivery.
#Maximizing_Impact: Creating meaningful change through leadership development.
We’re on a mission to empower and uplift.
Stay tuned for more updates as we embark on this exciting journey!
#AFLEX
#ScalingUp
#LeadershipDevelopment
👍18
#Transformation

Our ambitious #transformation program is aimed at completely transforming #AFLEX by improving its physical infrastructure, expanding the programs, and strengthening our institutional capabilities.

Key initiatives of the #transformation include comprehensive leadership development programs designed for both general and specialized growth.

Together, we are building a brighter future for #AFLEX and everyone involved!

#AFLEX
#LeadershipDevelopment #WayForward
👍16
የህልም ጉልበት ለዕመርታዊ ዕድገት በሚል ርዕስ ላይ ውይይት ተካሄደ::
 
 የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራሮችና ሰራተኞች የህልም ጉልበት ለዕመርታዊ ዕድገት በሚል ርዕስ ሱሉልታ በሚገኘው የአመራር ልማትና ስልጠና ማዕከል ውይይት አካሄዱ::
 
በአካዳሚው የኦፕሬሽን ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) በውይይቱ መክፈቻ ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት፤ መንግሰት በጠራ የመደመር ዕሳቤ፣ እጅግ አሰቻይና ዕልህ አስጨራሽ ጥረት የጠየቀ የሪፎርም ጉዞ እንዲሁም አያሌ የውስጥ ግንባታዎች ሲያካሂድ መቆየቱን ጠቅሰው፤ ሀገራችን ችግር ውስጥ እንደነበረች እና ችግሩን ለመፍታት በርካታ ጥረቶች መደረጋቸውን ገልጸዋል፡፡

አንድ ሀገር እና ሰፊ ህዝብ ያለን በመሆኑ ሀገራችንን አጠናክረን እና አፅንተን መያዝ እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።

በአፍሌክስ የአመራር ልማት ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ወ/ሮ መሰረት ደስታ “የህልም ጉልበት ለዕመርታዊ ዕድገት” በሚል ርዕስ በቀረበው ሰነድ ላይ ገለጻ ያቀረቡ ሲሆን፤ ይህ ሰነድ  ለመንግስት ሰራተኛው መቅረብ ያስፈለገበት ምክንያት መንግስት እና ገዥው ፓርቲ ያከናወናቸው ተግባራት ሰራተኛውም አስተዋጽአ ያለው መሆኑ እና በቀጣይም ሊከናወኑ የታቀዱ ስራዎችን እና የተያዙ ህልሞችን ማጋራት ለውጤታማነት መሰረታዊ መሆኑ ስለታመነበት መሆኑን አስረድተዋል፡፡

 
👍13