#UPCOMING_EVENT
WHAT: Signing of Letter of Intent for Cooperation between Africa Leadership Excellence Academy (AFLEX) and the FFDRE Defence War College
WHO: Africa Leadership Excellence Academy President H.E. Zadig Abreha and FDRE Defence War College B/General Bulti Tadesse
Participant: AFLEX Management and FDRE Defence War College
When: Thursday 7 November 2024 at 9:30 am
WHERE: AFLEX Head Office, Addis Ababa
#Partnership #LeadershipDevelopmentProgram #Collaboration #AFLEX #FDREDefenceWarCollege
https://www.facebook.com/aflexacademy.gov.et
https://twitter.com/Afleexacademy
https://www.linkedin.com/in/African-leadership-excellence-academy-aflex-918830240/
https://t.me/afleexac
WHAT: Signing of Letter of Intent for Cooperation between Africa Leadership Excellence Academy (AFLEX) and the FFDRE Defence War College
WHO: Africa Leadership Excellence Academy President H.E. Zadig Abreha and FDRE Defence War College B/General Bulti Tadesse
Participant: AFLEX Management and FDRE Defence War College
When: Thursday 7 November 2024 at 9:30 am
WHERE: AFLEX Head Office, Addis Ababa
#Partnership #LeadershipDevelopmentProgram #Collaboration #AFLEX #FDREDefenceWarCollege
https://www.facebook.com/aflexacademy.gov.et
https://twitter.com/Afleexacademy
https://www.linkedin.com/in/African-leadership-excellence-academy-aflex-918830240/
https://t.me/afleexac
👍17
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ
👍10
🌍 Exciting News! 🎉
#AFLEX is now an Official Partner of the #Africa_Urban_Lab!
This partnership #empowers_urban_leaders across Africa to realize their dreams of urbanization.
We're committed to providing expertise and support to help them seize continental opportunities.
Stay tuned for upcoming initiatives designed to enhance skills and meet the growing demand in the field!
#UrbanInnovation #AfricaUrbanLab #AFLEXPartner
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የአፍሪካ ከተማ ላብ የከተማ አመራር ልማት እና ፈጠራን ለማሳደግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።
ዛንዚባር - የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ (AFLEX) እና የአፍሪካ ከተማ ላብ (AUL) በአፍሪካ ውስጥ የከተማ አመራር ልማትን፣ የአመራር ምርምርን እና ፈጠራን ለማስፋፋት የሚያስችል አዲስ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ።
ስምምነቱን የፈረሙት የአፍሌክስ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እና የ AUL መስራች እና ዋና ዳይሬክተር ኩርት ሎክሃርት ናቸው።
ይህ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ከአመራር ልማት ፕሮግራሞች ጋር በተያያዘ በአፍሪካ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን ለመሻገር እና ዕድሎችን ለመጠቀም፤ ተተኪ አፍሪካውያን የከተማ መሪዎችን በክህሎት፣ በእውቀት እና በኔትወርክ የሚያስታቅፉ ፕሮግራሞችን በጋራ ማዘጋጀት እና መተግበርን ያካተተ ነው።
#AFLEX is now an Official Partner of the #Africa_Urban_Lab!
This partnership #empowers_urban_leaders across Africa to realize their dreams of urbanization.
We're committed to providing expertise and support to help them seize continental opportunities.
Stay tuned for upcoming initiatives designed to enhance skills and meet the growing demand in the field!
#UrbanInnovation #AfricaUrbanLab #AFLEXPartner
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የአፍሪካ ከተማ ላብ የከተማ አመራር ልማት እና ፈጠራን ለማሳደግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።
ዛንዚባር - የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ (AFLEX) እና የአፍሪካ ከተማ ላብ (AUL) በአፍሪካ ውስጥ የከተማ አመራር ልማትን፣ የአመራር ምርምርን እና ፈጠራን ለማስፋፋት የሚያስችል አዲስ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ።
ስምምነቱን የፈረሙት የአፍሌክስ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እና የ AUL መስራች እና ዋና ዳይሬክተር ኩርት ሎክሃርት ናቸው።
ይህ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ከአመራር ልማት ፕሮግራሞች ጋር በተያያዘ በአፍሪካ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን ለመሻገር እና ዕድሎችን ለመጠቀም፤ ተተኪ አፍሪካውያን የከተማ መሪዎችን በክህሎት፣ በእውቀት እና በኔትወርክ የሚያስታቅፉ ፕሮግራሞችን በጋራ ማዘጋጀት እና መተግበርን ያካተተ ነው።
👍10
ስምምነቱ በአፍሪካ ውስጥ የምርምር እና የፖሊሲ ትንተና እንዲኖር የሚያስችል ሲሆን በከተማ አስተዳደር፣ ልማት እና ፈጠራ ላይ የጋራ ምርምር ማካሄድንም ይጨምራል።
በሁለቱም ተቋማት መካከል ያለውን የአመራር ልማት አቅም ለማዳበር የባለሙያ ልውውጥን ማመቻቸት የስምምነቱ አንድ አካል ሲሆን ይህም በአህጉሪቱ በከተማ አመራር ልማት ዘርፍ የማስተማር እና የምርምር አቅምን ለማጠናከር እንደሚረዳ ተገልጿል።
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ስለ ስምምነቱ በሰጡት አስተያየት "ይህ ትብብር በከተሞቻቸው እና በማህበረሰባቸው ላይ አወንታዊ ለውጥ ማምጣት የሚችሉ መሪዎችን ለማብቃት ወሳኝ እርምጃ ነው። ጥረታችንን ከ AUL ጋር በማጣመር ለቀጣይ ዘላቂ መንገዶችን ለመፍጠር አላማ አለን" ብለዋል።
የ AUL መስራች እና ዋና ዳይሬክተር ኩርት ሎክሃርት በበኩላቸው "የአፍሪካ ከተማ ላብ ቀጣዩን የአፍሪካ ከተማ ገንቢዎችን ለመንከባከብ ቁርጠኛ ነው። ይህ አጋርነት ከፍተኛ ጥራት ያለው ስልጠና እና ምርምር የመስጠት አቅማችንን ያሳድጋል፣ ይህም ለከተማ ልማት ጠቃሚ ውጤቶችን በመላው አህጉር ይፈጥራል"ብለዋል።
ይህ ስትራቴጂያዊ አጋርነት በመላው አፍሪካ በከተማ አመራር ልማት እና ፈጠራ ላይ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
ተቋማቱ በጋራ በመስራት ያላቸውን አህጉር በቀል እውቀትና ሃብት ለአፍሪካ የከተማ ማዕከላት የበለፀገ እና ቀጣይነት ያለው የወደፊት ሁኔታ ለመፍጠር አስተዋፅኦ እንደሚያደርጉ ይታመናል።
በሁለቱም ተቋማት መካከል ያለውን የአመራር ልማት አቅም ለማዳበር የባለሙያ ልውውጥን ማመቻቸት የስምምነቱ አንድ አካል ሲሆን ይህም በአህጉሪቱ በከተማ አመራር ልማት ዘርፍ የማስተማር እና የምርምር አቅምን ለማጠናከር እንደሚረዳ ተገልጿል።
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ስለ ስምምነቱ በሰጡት አስተያየት "ይህ ትብብር በከተሞቻቸው እና በማህበረሰባቸው ላይ አወንታዊ ለውጥ ማምጣት የሚችሉ መሪዎችን ለማብቃት ወሳኝ እርምጃ ነው። ጥረታችንን ከ AUL ጋር በማጣመር ለቀጣይ ዘላቂ መንገዶችን ለመፍጠር አላማ አለን" ብለዋል።
የ AUL መስራች እና ዋና ዳይሬክተር ኩርት ሎክሃርት በበኩላቸው "የአፍሪካ ከተማ ላብ ቀጣዩን የአፍሪካ ከተማ ገንቢዎችን ለመንከባከብ ቁርጠኛ ነው። ይህ አጋርነት ከፍተኛ ጥራት ያለው ስልጠና እና ምርምር የመስጠት አቅማችንን ያሳድጋል፣ ይህም ለከተማ ልማት ጠቃሚ ውጤቶችን በመላው አህጉር ይፈጥራል"ብለዋል።
ይህ ስትራቴጂያዊ አጋርነት በመላው አፍሪካ በከተማ አመራር ልማት እና ፈጠራ ላይ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
ተቋማቱ በጋራ በመስራት ያላቸውን አህጉር በቀል እውቀትና ሃብት ለአፍሪካ የከተማ ማዕከላት የበለፀገ እና ቀጣይነት ያለው የወደፊት ሁኔታ ለመፍጠር አስተዋፅኦ እንደሚያደርጉ ይታመናል።
👍15
Channel name was changed to «African Leadership Excellence Academy»
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ እና #የኢፌዴሪ_መከላከያ_ዋር_ኮሌጅ በሰላም እና ደህንነት ዘፍ አብረው ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
👍11👎1
በሰላም እና ደህንነት መስክ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት (MoU) #በአፍሌክስ እና #በኢፌዴሪ_መከላከያ_ዋር_ኮሌጅ መካከል ተፈርሟል።
ዛሬ በተከናወነው የጋራ መግባቢያ ስምምነት ላይ የሁለቱም ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን፣ አፍሌክስን በመወከል የአካዳሚው #ፕሬዝደንት_አቶ_ዛዲግ_አብርሃ፣ በመከላከያ ዋር ኮሌጅ በኩል የኮሌጁ ዋና አዛዥ #ብርጋዴር_ጄኔራል #ቡልቲ_ታደሰ ስምምነቱን ፈርመዋል።
አቶ ዛዲግ ስምምነቱን ወደ ተግባር የመለወጥ ስራ በአስቸኳይ የሚከናወን መሆኑን ጠቅሰው፤ ስምምነቱ የመግባቢያ ብቻ ሳይሆን የትግበራ ሰነድም እንደሆነ ተናግረዋል። በተጨማሪም “ የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ከተቋቋመ ጀምሮ ብቁ ወታደራዊ አመራር በማፍራት ረገድ ለሃገር እያበረከተ ላለው አስተዋጽዖ ምስጋና ይገባዋል” ብለዋል።
የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ዋና አዛዥ ብ/ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ በበኩላቸው “የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ዋነኛ ተልዕኮ በጦርነት ጊዜ ብቻ ሳይሆን በሰላም ጊዜ ጭምር ስለጦርነት ማወቅ እና መረዳት የሚችል ወታደራዊ አመራር ማፍራት ነው፣ ይህ አመራር ደግሞ በስትራቴጂያዊ ደህንነት መስክ ጥልቅ እውቀት ሊኖረው ይገባል። ይህንን ለማስቻል በአመራር ልማት ዘርፍ ትልቅ ስራ እያከናወነ ካለው አፍሌክስ ጋር መስራት እንደሚገባን እናምናለን” ሲሉ የስምምነቱን አስፈላጊነት ገልጸዋል።
በንግግራቸውም በሰላም እና ደህንነት ዘርፉ ውጤታማ ስራን ለማስመዝገብ የሲቪል እና ወታደራዊ ትብብር በእጅጉ እንደሚያስፈልግ አጽንዖት ሰጥተዋል።
ዛሬ የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ ሁለቱ ተቋማት የሚተባበሩባቸውን መስኮች ያካተተ ሲሆን፣ ከነዚህም መካከል; በሰላም እና ደህንነት እንዲሁም በወታደራዊ አመራር መስክ ስልጠና እና ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል ካሪኩለም ማበልጸግ፣ በጋራ ጥናታዊ ጽሁፎችን ማዘጋጀት እንዲሁም የባለሙያዎች ልውውጥ ማድረግ ተጠቃሽ ናቸው።
ሁለቱም ተቋማት ያላቸውን አቅም በጋራ በመጠቀም በሰላም እና ደህንነት መስክ የአመራር ልህቀት ለማስመዝገብ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ዛሬ በተከናወነው የጋራ መግባቢያ ስምምነት ላይ የሁለቱም ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን፣ አፍሌክስን በመወከል የአካዳሚው #ፕሬዝደንት_አቶ_ዛዲግ_አብርሃ፣ በመከላከያ ዋር ኮሌጅ በኩል የኮሌጁ ዋና አዛዥ #ብርጋዴር_ጄኔራል #ቡልቲ_ታደሰ ስምምነቱን ፈርመዋል።
አቶ ዛዲግ ስምምነቱን ወደ ተግባር የመለወጥ ስራ በአስቸኳይ የሚከናወን መሆኑን ጠቅሰው፤ ስምምነቱ የመግባቢያ ብቻ ሳይሆን የትግበራ ሰነድም እንደሆነ ተናግረዋል። በተጨማሪም “ የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ከተቋቋመ ጀምሮ ብቁ ወታደራዊ አመራር በማፍራት ረገድ ለሃገር እያበረከተ ላለው አስተዋጽዖ ምስጋና ይገባዋል” ብለዋል።
የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ዋና አዛዥ ብ/ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ በበኩላቸው “የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ዋነኛ ተልዕኮ በጦርነት ጊዜ ብቻ ሳይሆን በሰላም ጊዜ ጭምር ስለጦርነት ማወቅ እና መረዳት የሚችል ወታደራዊ አመራር ማፍራት ነው፣ ይህ አመራር ደግሞ በስትራቴጂያዊ ደህንነት መስክ ጥልቅ እውቀት ሊኖረው ይገባል። ይህንን ለማስቻል በአመራር ልማት ዘርፍ ትልቅ ስራ እያከናወነ ካለው አፍሌክስ ጋር መስራት እንደሚገባን እናምናለን” ሲሉ የስምምነቱን አስፈላጊነት ገልጸዋል።
በንግግራቸውም በሰላም እና ደህንነት ዘርፉ ውጤታማ ስራን ለማስመዝገብ የሲቪል እና ወታደራዊ ትብብር በእጅጉ እንደሚያስፈልግ አጽንዖት ሰጥተዋል።
ዛሬ የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ ሁለቱ ተቋማት የሚተባበሩባቸውን መስኮች ያካተተ ሲሆን፣ ከነዚህም መካከል; በሰላም እና ደህንነት እንዲሁም በወታደራዊ አመራር መስክ ስልጠና እና ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል ካሪኩለም ማበልጸግ፣ በጋራ ጥናታዊ ጽሁፎችን ማዘጋጀት እንዲሁም የባለሙያዎች ልውውጥ ማድረግ ተጠቃሽ ናቸው።
ሁለቱም ተቋማት ያላቸውን አቅም በጋራ በመጠቀም በሰላም እና ደህንነት መስክ የአመራር ልህቀት ለማስመዝገብ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።
👍12
#AFLEX Signs Memorandum of Understanding with #Lee_Kuan_Yew_School_of_Public_Policy
The African Leadership Excellence (AFLEX) is pleased to announce the signing of a Memorandum of Understanding (MoU) with the Lee Kuan Yew School of Public Policy, an autonomous postgraduate school under the National University of Singapore.
The African Leadership Excellence (AFLEX) is pleased to announce the signing of a Memorandum of Understanding (MoU) with the Lee Kuan Yew School of Public Policy, an autonomous postgraduate school under the National University of Singapore.
👍14
This partnership aims to enhance leadership development and capacity building across Ethiopia and Africa.
The MoU is signed by Mr. #Zadig_Abreha, President of AFLEX and Professor #Danny_Quah, Dean of the Lee Kuan Yew School of Public Policy. The collaboration marks a significant step towards fostering leadership excellence and policy research in the region.
Through the agreement, AFLEX and the Lee Kuan Yew School will collaborate to establish joint customized leadership development and capacity-building programs for executives and staff members across various sectors in Ethiopia and Africa.
Additionally, the partnership will facilitate the enrollment of African participants in Lee Kuan Yew’s postgraduate programs for executives, while promoting discussions and exchanges of expertise between the institutions on leadership development and policy research.
Professor Danny Quah expressed enthusiasm about the partnership, stating, "This MoU represents a significant commitment to investing in Africa's leadership capacity. We are excited to work with AFLEX to develop tailored programs that address the unique challenges faced by African leaders today."
Zadig Abreha also commented on the agreement, saying, "This collaboration is a cornerstone in our mission to foster excellence in leadership across the African continent. We believe that by leveraging the expertise of NUS, we can empower a new generation of leaders capable of driving positive change in their communities."
As both institutions seek to enhance leadership capabilities, the signing of this MoU marks the beginning of a strategic partnership expected to yield significant impacts on leadership education and development in Africa.
The MoU is signed by Mr. #Zadig_Abreha, President of AFLEX and Professor #Danny_Quah, Dean of the Lee Kuan Yew School of Public Policy. The collaboration marks a significant step towards fostering leadership excellence and policy research in the region.
Through the agreement, AFLEX and the Lee Kuan Yew School will collaborate to establish joint customized leadership development and capacity-building programs for executives and staff members across various sectors in Ethiopia and Africa.
Additionally, the partnership will facilitate the enrollment of African participants in Lee Kuan Yew’s postgraduate programs for executives, while promoting discussions and exchanges of expertise between the institutions on leadership development and policy research.
Professor Danny Quah expressed enthusiasm about the partnership, stating, "This MoU represents a significant commitment to investing in Africa's leadership capacity. We are excited to work with AFLEX to develop tailored programs that address the unique challenges faced by African leaders today."
Zadig Abreha also commented on the agreement, saying, "This collaboration is a cornerstone in our mission to foster excellence in leadership across the African continent. We believe that by leveraging the expertise of NUS, we can empower a new generation of leaders capable of driving positive change in their communities."
As both institutions seek to enhance leadership capabilities, the signing of this MoU marks the beginning of a strategic partnership expected to yield significant impacts on leadership education and development in Africa.
👍13
AFLEX and IEYA Host Inaugural Leadership Conference for Emerging Ethiopian Leaders
AFLEX, in partnership with the Inspired Ethiopian Youth Association (IEYA), has launched the "Netsebrak Leadership Conference" at AFLEX's headquarters. This event brings together senior and emerging leaders, fostering an environment where experience meets ambition.
W/o Meseret Desta, Vice Chief of AFLEX, remarked, "AFLEX is dedicated to nurturing young leaders, and our collaboration with IEYA underscores our commitment to empowering the next generation." IEYA’s founder, Liyuneh Tamirat, highlighted the significance of the conference name, "Netsebrak," stressing the need for intergenerational leadership.
Featuring leaders from media, community, and business sectors, the conference, themed "Leading with Purpose, Serving with Integrity," promises nationwide participation. Organizers also announced a campaign to promote its goals.

AFLEX, in partnership with the Inspired Ethiopian Youth Association (IEYA), has launched the "Netsebrak Leadership Conference" at AFLEX's headquarters. This event brings together senior and emerging leaders, fostering an environment where experience meets ambition.
W/o Meseret Desta, Vice Chief of AFLEX, remarked, "AFLEX is dedicated to nurturing young leaders, and our collaboration with IEYA underscores our commitment to empowering the next generation." IEYA’s founder, Liyuneh Tamirat, highlighted the significance of the conference name, "Netsebrak," stressing the need for intergenerational leadership.
Featuring leaders from media, community, and business sectors, the conference, themed "Leading with Purpose, Serving with Integrity," promises nationwide participation. Organizers also announced a campaign to promote its goals.

👍13