African Leadership Excellence Academy
2.17K subscribers
2.39K photos
90 videos
6 files
107 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የህልም ጉልበት፤ ለእመርታዊ እድገት !!
ክቡር የኢፌዴሪ #ጠቅላይ_ሚኒስትር_ዐቢይ_አሕመድ (ዶ/ር) ስለ #አፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ምን አሉ?
የህልም ጉልበት፤ ለእመርታዊ እድገት !! በሚል በቀረበው የከፍተኛ አመራር ስልጠና ላይ የስራ ቦታ፤ ኤርጎኖሚክስ፤ የተቋማት ግንባታና የመፈጸም ባህል በሚለው ገለጻ ስር ስለ ተሻጋሪ ተቋማት ይህን ብለዋል።
እንደ #አፍሌክስ ያሉ ተቋማት ለትውልድ የሚሻገሩ ናቸው። ጥርት ብለው፤ ትልቅ ሆነው፤ ኢትዮጵያን በሚመጥን መልኩ የተሰሩ ናቸው።