#የኢኮኖሚ_ሪፎርሙ የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን የምክር ቤቱ ድጋፍ ከፍተኛ መሆን እንዳለበት ተገለፀ::
በኢትዮጵያ የተጀመረው የኢኮኖሚ ሪፎርም የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን የምክር ቤቱ ድጋፍ ከፍተኛ መሆን እንዳለበት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስትር ክቡር #ካሣሁን_ጎፌ (ዶ/ር) #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ ገለጹ።
ክቡር #ካሣሁን (ዶ/ር) የኢኮኖሚ አምርታ ለማምጣት ሰፊ ሥራዎች በመንግሥት እየተሠሩ መሆኑን የገለፁ ሲሆን ይህንንም ከዳር እንዲደርስ ምክር ቤቱ በሕግ አወጣጥ፣ በክትትልና ቁጥጥር፣ ፖሊሲዎች እንዲወጡና ተፈፃሚ እንዲሆኑ ድጋፍ በማድረግ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን አመላክተዋል ።
በኢትዮጵያ የተጀመረው የኢኮኖሚ ሪፎርም የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን የምክር ቤቱ ድጋፍ ከፍተኛ መሆን እንዳለበት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስትር ክቡር #ካሣሁን_ጎፌ (ዶ/ር) #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ ገለጹ።
ክቡር #ካሣሁን (ዶ/ር) የኢኮኖሚ አምርታ ለማምጣት ሰፊ ሥራዎች በመንግሥት እየተሠሩ መሆኑን የገለፁ ሲሆን ይህንንም ከዳር እንዲደርስ ምክር ቤቱ በሕግ አወጣጥ፣ በክትትልና ቁጥጥር፣ ፖሊሲዎች እንዲወጡና ተፈፃሚ እንዲሆኑ ድጋፍ በማድረግ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን አመላክተዋል ።