African Leadership Excellence Academy
2.3K subscribers
2.49K photos
96 videos
6 files
116 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቅት_አካዳሚ #ፕሬዚደንት_ዛዲግ_አብርሃ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፀዋል::

ፕሬዚደንቱ ባስተላለፉት የሃዘን መግለጫ፤ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋፅዖ አበርክተዋል ብለዋል።

#ዛዲግ_አብርሃ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልፀው፤ ፈጣሪ ነብሳቸውን በአፀደ ገነት እንዲያኖርም ተመኝተዋል፡፡