#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ #RIGHT_TO_PLAY ለተባለ ዓለምአቀፍ ድርጅት ሲሰጥ የነበረው የአመራር ልማት የአቅም ግንባታ መርሐ-ግብር ተጠናቀቀ።
የአቅም ግንባታ መርሐ-ግብሩ ለሁለት ቀናት የቆየ ሲሆን Concepts, Principles & Components of RBM, Results-Based Monitoring and Evaluation, Performance Indicators, Performance Management Framework እና Risks and Assumptions በሚሉ ዋና ዋና ርዕሶች ላይ ያተኮረ ነበር።
ስልጠናው በዘርፉ ሰፊ ልምድ እና አቅም ባላቸው የአመራር ልማት ባለሙያ ጥላዬ ካሳዬ (ዶ/ር) የተሰጠ ሲሆን ንድፈ ሀሳብን ከተግባራዊ ልምምድ ጋር ያጣመረ በመሆኑ ሰልጣኞች ችግር ፈች የሆነ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንዳገኙ ተገልጿል።
#RIGHT_TO_PLAY የተሰኘው ዓለምአቀፍ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት እ.ኤ.አ በ2000 የተቋቋመ ሲሆን ዋና መቀመጫውን #በካናዳ_ቶሮንቶ አድርጎ በአስራ አምስት ሀገራት ላይ ከህጻናት መብትና ትምህርት ጋር በተገናኘ የሚሰራ ተቋም ነው።
የአቅም ግንባታ መርሐ-ግብሩ ለሁለት ቀናት የቆየ ሲሆን Concepts, Principles & Components of RBM, Results-Based Monitoring and Evaluation, Performance Indicators, Performance Management Framework እና Risks and Assumptions በሚሉ ዋና ዋና ርዕሶች ላይ ያተኮረ ነበር።
ስልጠናው በዘርፉ ሰፊ ልምድ እና አቅም ባላቸው የአመራር ልማት ባለሙያ ጥላዬ ካሳዬ (ዶ/ር) የተሰጠ ሲሆን ንድፈ ሀሳብን ከተግባራዊ ልምምድ ጋር ያጣመረ በመሆኑ ሰልጣኞች ችግር ፈች የሆነ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንዳገኙ ተገልጿል።
#RIGHT_TO_PLAY የተሰኘው ዓለምአቀፍ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት እ.ኤ.አ በ2000 የተቋቋመ ሲሆን ዋና መቀመጫውን #በካናዳ_ቶሮንቶ አድርጎ በአስራ አምስት ሀገራት ላይ ከህጻናት መብትና ትምህርት ጋር በተገናኘ የሚሰራ ተቋም ነው።