የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራርና ሰራተኞች ለሃገር መከላከያ ሠራዊት የደም ልገሳ አደረጉ
በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወነ ባለው የህልውና ዘመቻ የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች ደም በመለገስ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ በማበርከት ከሃገር መከላከያ ሠራዊት ጎን መቆማቸውን ለማሳየት ከቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ፕሮግራም ማዳሄዳቸውን የአካዳሚው የሴቶች፣ ወጣቶች ኤች አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ቡድን መሪ አቶ ምህረት አስጨ ገልፀዋል፡፡
በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወነ ባለው የህልውና ዘመቻ የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች ደም በመለገስ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ በማበርከት ከሃገር መከላከያ ሠራዊት ጎን መቆማቸውን ለማሳየት ከቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ፕሮግራም ማዳሄዳቸውን የአካዳሚው የሴቶች፣ ወጣቶች ኤች አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ቡድን መሪ አቶ ምህረት አስጨ ገልፀዋል፡፡
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራርና ሰራተኞች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና ትስስር ለማጠናከር የተዘጋጀ መርሀግብርን ለማስፈፀም በደቡብ ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ ቃሉ ወረዳ ተገኝተው የአቅመ ደካማ ሰዎችን ቤቶች የማሳደስ ስራ አስጀምረዋል::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራርና ሰራተኞች በደቡብ ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ ቃሉ ወረዳ ተገኝተው በሸብርተኛዉ ህወሃት ቡድን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን የምግብ እና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል:: ለወገን ደራሽነታቸውንም በተግባር አሳይተዋል::