African Leadership Excellence Academy
2.3K subscribers
2.49K photos
96 videos
6 files
116 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራርና ሰራተኞች ለሃገር መከላከያ ሠራዊት የደም ልገሳ አደረጉ
በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወነ ባለው የህልውና ዘመቻ የአካዳሚው አመራሮችና ሰራተኞች ደም በመለገስ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ በማበርከት ከሃገር መከላከያ ሠራዊት ጎን መቆማቸውን ለማሳየት ከቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ፕሮግራም ማዳሄዳቸውን የአካዳሚው የሴቶች፣ ወጣቶች ኤች አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ቡድን መሪ አቶ ምህረት አስጨ ገልፀዋል፡፡
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራርና ሰራተኞች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና ትስስር ለማጠናከር የተዘጋጀ መርሀግብርን ለማስፈፀም በደቡብ ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ ቃሉ ወረዳ ተገኝተው የአቅመ ደካማ ሰዎችን ቤቶች የማሳደስ ስራ አስጀምረዋል::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አመራርና ሰራተኞች በደቡብ ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ ቃሉ ወረዳ ተገኝተው በሸብርተኛዉ ህወሃት ቡድን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን የምግብ እና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል:: ለወገን ደራሽነታቸውንም በተግባር አሳይተዋል::