አፍሌክስ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ያደረገው ውይይት በፎቶ:-
የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የሥነምግባር ኮሚሽን የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በዛሬው እለት #በአፍሪካአመራርልህቀትአካዳሚ ተጀምሯል።
በመርሀ ግብሩ ላይ ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የብልጽግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የስነ-ምግባር ሰብሳቢ፣ዶ/ር ደስታ ተስፋው የኢንስፔክሽንና የሥነምግባር ኮሚሽን ም/ሰብሳቢ፣ አቶ ሀብታሙ ሲሳይ የኮሚሽኑ ዋና ፅ/ቤት ሀላፊ፣የኮሚሽኑ አባላት እንዲሁም የክልልና ከተማ አስተዳደሮች ኮሚሽን አባላትና የፌዴራል ተቋማት ኮሚሽን አባላት ተገኝተዋል።
በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ ላይም የአፍሌክስ የለውጥ የማስፋት እና ሽግግር ስትራቴጂ ቀርቧል። አፍሌክስ በሶስት ዓመታት ውስጥ ሊሰራቸው ያቀዳቸው ስራዎች ለተሳታፊዎች ገለጻ የተደረገ ሲሆን ከመድረኩም አስተያየትና ጥያቄ ቀርቦ በቂ ምላሽ እና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
መድረኩን በመክፈቻ ንግግር የከፈቱት የብልጽግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የስነ-ምግባር ኮሚሽን ሰብሳቢ ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት #ለአፍሪካአመራርልህቀትአካዳሚምስጋናቸውን አቅርበዋል።
#በአፍሪካአመራርልህቀትአካዳሚ ለተከታታይ ሁለት ቀናት የሚካሄደው አራተኛው ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በፓርቲው እና በኮሚሽኑ የፀደቁ አዳዲስ መመሪዎች ላይ እንዲሁም “በፓርቲ የሀብት አስተዳደር መመሪያዎች እና በኮሚሽኑ ሚና” የሚሉ ሰነዶች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግበት ታውቋል።
በመርሀ ግብሩ ላይ ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የብልጽግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የስነ-ምግባር ሰብሳቢ፣ዶ/ር ደስታ ተስፋው የኢንስፔክሽንና የሥነምግባር ኮሚሽን ም/ሰብሳቢ፣ አቶ ሀብታሙ ሲሳይ የኮሚሽኑ ዋና ፅ/ቤት ሀላፊ፣የኮሚሽኑ አባላት እንዲሁም የክልልና ከተማ አስተዳደሮች ኮሚሽን አባላትና የፌዴራል ተቋማት ኮሚሽን አባላት ተገኝተዋል።
በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ ላይም የአፍሌክስ የለውጥ የማስፋት እና ሽግግር ስትራቴጂ ቀርቧል። አፍሌክስ በሶስት ዓመታት ውስጥ ሊሰራቸው ያቀዳቸው ስራዎች ለተሳታፊዎች ገለጻ የተደረገ ሲሆን ከመድረኩም አስተያየትና ጥያቄ ቀርቦ በቂ ምላሽ እና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
መድረኩን በመክፈቻ ንግግር የከፈቱት የብልጽግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የስነ-ምግባር ኮሚሽን ሰብሳቢ ክብርት ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት #ለአፍሪካአመራርልህቀትአካዳሚምስጋናቸውን አቅርበዋል።
#በአፍሪካአመራርልህቀትአካዳሚ ለተከታታይ ሁለት ቀናት የሚካሄደው አራተኛው ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በፓርቲው እና በኮሚሽኑ የፀደቁ አዳዲስ መመሪዎች ላይ እንዲሁም “በፓርቲ የሀብት አስተዳደር መመሪያዎች እና በኮሚሽኑ ሚና” የሚሉ ሰነዶች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግበት ታውቋል።
👍1