#𝗔𝗙𝗟𝗘𝗫 𝗘𝗺𝗽𝗼𝘄𝗲𝗿𝗶𝗻𝗴 𝗬𝗼𝘂𝗻𝗴 𝗪𝗼𝗺𝗲𝗻 𝗟𝗲𝗮𝗱𝗲𝗿𝘀 | ❝𝙀𝙦𝙪𝙞𝙥𝙥𝙞𝙣𝙜 𝙁𝙪𝙩𝙪𝙧𝙚 𝙇𝙚𝙖𝙙𝙚𝙧𝙨❞
🌟
We were honored to host #AFLEX President H.E. Mr. @ZadigAbreha, who met with a promising women leaders, gathered from different public institutions in Ethiopia, under #CapstoneProject, taking one of the special leadership development programs named #AFLEXWomenLeadershipDevProgram. His Excellency emphasized the importance of women's leadership and empowerment for economic development and national prosperity.
Mr. Zadig also highlighted AFLEX's upcoming ❝𝐏𝐮𝐛𝐥𝐢𝐜 𝐋𝐞𝐚𝐝𝐞𝐫𝐬𝐡𝐢𝐩 𝐟𝐨𝐫 𝐆𝐞𝐧𝐝𝐞𝐫 𝐄𝐪𝐮𝐚𝐥𝐢𝐭𝐲❞ program aims to shape the next generation of women leaders in Ethiopia, Horn of Africa, and Africa, addressing sustainable development issues.
#AFLEX #HappeningNow #WomenLeadership #GenderEquality #Empowerment #Africawewant #AFLEX2024 #Womenempowerment #GenderEquality #AfricanLeadership #Africa #BetterAfrica #AfricanDavos #ExposingAfricanLeaders #TheAfricanCapital
🌟
We were honored to host #AFLEX President H.E. Mr. @ZadigAbreha, who met with a promising women leaders, gathered from different public institutions in Ethiopia, under #CapstoneProject, taking one of the special leadership development programs named #AFLEXWomenLeadershipDevProgram. His Excellency emphasized the importance of women's leadership and empowerment for economic development and national prosperity.
Mr. Zadig also highlighted AFLEX's upcoming ❝𝐏𝐮𝐛𝐥𝐢𝐜 𝐋𝐞𝐚𝐝𝐞𝐫𝐬𝐡𝐢𝐩 𝐟𝐨𝐫 𝐆𝐞𝐧𝐝𝐞𝐫 𝐄𝐪𝐮𝐚𝐥𝐢𝐭𝐲❞ program aims to shape the next generation of women leaders in Ethiopia, Horn of Africa, and Africa, addressing sustainable development issues.
#AFLEX #HappeningNow #WomenLeadership #GenderEquality #Empowerment #Africawewant #AFLEX2024 #Womenempowerment #GenderEquality #AfricanLeadership #Africa #BetterAfrica #AfricanDavos #ExposingAfricanLeaders #TheAfricanCapital
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል።
በመግባቢያ ስምምነት ሥነ ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እንዳሉት፤ አካዳሚው ጠንካራ ሀገራዊ የአመራር ሥርዓት እንዲኖር ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለሀገራችን የውጭ ምንዛሬ ከሚያስገኙ ተቋማት መካከል አንዱ እንደመሆኑ፤ የተሟላ የአመራር አቅም ግንባታ ስርዓት ላይ ሰፊ ስራ በመስራት የእምቅ አቅም ባለቤትነቱን እንዲጠቀም ስምምነቱ የራሱን ሚና እንደሚጫወት ፕሬዚደንቱ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስተማማኝ ሀገራዊ ኃይል ከማቅረብ አልፎ ለጎረቤት ሀገራት ኃይል በመሸጥ የውጭ ምንዛሪ እያስገኘ ያለ ተቋም በመሆኑም ስምምነቱ በተቋሙ ውሥጥ ጠንካራ አመራር እንዲፈጠር በማድረግ ለበለጠ ውጤት የሚያበቃ እንደሆነ አቶ ዛዲግ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ በበኩላቸው፤ ስምምነቱ ተቋሙ የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ምንጭ ለመሆን የያዘውን ራዕይ ለማሳካት የሚያስችል ነው።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከኢትዮጵያ አልፎ ለጎረቤት ሀገራት ኃይል እያቀረበ መሆኑን አስታውሰው፤ በቀጣይነት ተደራሽነቱን እስከ ደቡብ አፍሪካ ለማድረስ እየሠራ ነው ብለዋል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል።
በመግባቢያ ስምምነት ሥነ ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እንዳሉት፤ አካዳሚው ጠንካራ ሀገራዊ የአመራር ሥርዓት እንዲኖር ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለሀገራችን የውጭ ምንዛሬ ከሚያስገኙ ተቋማት መካከል አንዱ እንደመሆኑ፤ የተሟላ የአመራር አቅም ግንባታ ስርዓት ላይ ሰፊ ስራ በመስራት የእምቅ አቅም ባለቤትነቱን እንዲጠቀም ስምምነቱ የራሱን ሚና እንደሚጫወት ፕሬዚደንቱ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስተማማኝ ሀገራዊ ኃይል ከማቅረብ አልፎ ለጎረቤት ሀገራት ኃይል በመሸጥ የውጭ ምንዛሪ እያስገኘ ያለ ተቋም በመሆኑም ስምምነቱ በተቋሙ ውሥጥ ጠንካራ አመራር እንዲፈጠር በማድረግ ለበለጠ ውጤት የሚያበቃ እንደሆነ አቶ ዛዲግ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ በበኩላቸው፤ ስምምነቱ ተቋሙ የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ምንጭ ለመሆን የያዘውን ራዕይ ለማሳካት የሚያስችል ነው።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከኢትዮጵያ አልፎ ለጎረቤት ሀገራት ኃይል እያቀረበ መሆኑን አስታውሰው፤ በቀጣይነት ተደራሽነቱን እስከ ደቡብ አፍሪካ ለማድረስ እየሠራ ነው ብለዋል።
ይህ ስምምነትም ያለውን ሀብት በአግባቡ ለመምራትና ጥቅም ላይ ማዋል የሚችል አመራር በመፍጠር የያዛቸውን ስትራቴጂክ እቅዶች እንዲያሳካ ትልቅ አቅም ይፈጥርለታል ብለዋል።
የሁለቱ ተቋማት ስምምነት የአመራር ልማት ፕሮግራም፣ የአመራር እውቅና አሰጣጥ ሥርዓትና የሀሳብ ማመንጫ ማዕከል ማቋቋምን የሚያካትት መሆኑ ተጠቁሟል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ባለፉት አምስት ወራት በሪፎርም፤ ማስፋት እና ሽግግር ስራዎች ውስጥ እንደሆነ በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።
የሁለቱ ተቋማት ስምምነት የአመራር ልማት ፕሮግራም፣ የአመራር እውቅና አሰጣጥ ሥርዓትና የሀሳብ ማመንጫ ማዕከል ማቋቋምን የሚያካትት መሆኑ ተጠቁሟል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ባለፉት አምስት ወራት በሪፎርም፤ ማስፋት እና ሽግግር ስራዎች ውስጥ እንደሆነ በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ይህን ስምምነት በስፍራው ተገኝቶ የነበረው ኢቲቪ እንዲህ ዘግቦታል፦
The President of AFLEX engaged in a productive discussion with the Embassy of Ireland in Ethiopia.
The #President of #AFLEX had a fruitful discussion that garnered consensus on various leadership development program issues with @Nicola Brennan, Ambassador of Ireland, and Permanent Representative to the #African Union.
The #President of AFLEX and the
The #President of #AFLEX had a fruitful discussion that garnered consensus on various leadership development program issues with @Nicola Brennan, Ambassador of Ireland, and Permanent Representative to the #African Union.
The #President of AFLEX and the
#Ireland Ambassador in #Ethiopia discussed the academy #reform, #scaling up, and #transformation initiatives.
#Zadig discussed AFLEX's plans for reform, scaling up, and transformation, emphasizing the need for Embassy support in leadership development program design and implementation.
Mr. #Zadig Abreha highlighted the academy's three-year strategy, which includes four general and 38 specialized leadership development programs.
Mr. #Zadig highlighted the academy's women's leadership development program, highlighting the Embassy's role and the importance of partnerships in empowering women leaders and professionals.
@Nicola Brennan, #Irish #Ambassador and Permanent Representative to the #African Union expressed her willingness to collaborate with #AFLEX on implementing their leadership development framework.
The discussion between the #Irish #Embassy in #Ethiopia and #AFLEX has strengthened their #partnership, fostered closer relations, and fostering a stronger relationship she added.
@Nicola Brennan, #Ireland's Ambassador and Permanent Representative to the #African Union, highlighted the significance of the discussion in strengthening the relationship between #AFLEX and the Irish Government.
#Zadig discussed AFLEX's plans for reform, scaling up, and transformation, emphasizing the need for Embassy support in leadership development program design and implementation.
Mr. #Zadig Abreha highlighted the academy's three-year strategy, which includes four general and 38 specialized leadership development programs.
Mr. #Zadig highlighted the academy's women's leadership development program, highlighting the Embassy's role and the importance of partnerships in empowering women leaders and professionals.
@Nicola Brennan, #Irish #Ambassador and Permanent Representative to the #African Union expressed her willingness to collaborate with #AFLEX on implementing their leadership development framework.
The discussion between the #Irish #Embassy in #Ethiopia and #AFLEX has strengthened their #partnership, fostered closer relations, and fostering a stronger relationship she added.
@Nicola Brennan, #Ireland's Ambassador and Permanent Representative to the #African Union, highlighted the significance of the discussion in strengthening the relationship between #AFLEX and the Irish Government.
https://www.facebook.com/aflexacademy.gov.et
https://twitter.com/Afleexacademy
https://www.t.me/afleexac
https://www.linkedin.com/in/african-leadership-excellence-academy-aflex-918830240/
https://www.youtube.com/@aflex2676
https://www.instagram.com/aflexacm/
aflexacademy.gov.et
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል እንድትችሉ የሁሉንም ማህበራዊ ሚዲያ እና ድረ-ገጽ አድራሻዎች እንጠቁማችሁ
https://twitter.com/Afleexacademy
https://www.t.me/afleexac
https://www.linkedin.com/in/african-leadership-excellence-academy-aflex-918830240/
https://www.youtube.com/@aflex2676
https://www.instagram.com/aflexacm/
aflexacademy.gov.et
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል እንድትችሉ የሁሉንም ማህበራዊ ሚዲያ እና ድረ-ገጽ አድራሻዎች እንጠቁማችሁ
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
GOAL
To generate world class leaders.
To create premium innovation, learning, research, and collaboration experience
vision of the academy
To be the best African center of excellence in leadership
To raise elite leaders who realize African prosperity.
Contribute to global integration and unity though global partnership.
AFLEX GOAL
To generate world class leaders.
To create premium innovation, learning, research, and collaboration experience
vision of the academy
To be the best African center of excellence in leadership
To raise elite leaders who realize African prosperity.
Contribute to global integration and unity though global partnership.
AFLEX GOAL
👍2
👍2
የከተማ አመራሮችን ለማብቃት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
*********
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የከተማ አመራሮችን ለማበቃት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ።
በስምምነቱ ወቅት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሀ እንደተናገሩት የከተሞችን እድገት ዘላቂና ውጤታማ ለማድረግ ብቃት ያላቸው ከንቲባዎችና አመራሮች ከማስቀመጥ ባለፈ በየወቅቱ በስልጠናና ትምህርት መደገፍ ይጠበቃል። ይህም በየወቅቱ አዳዲስ ሀሳቦችን ለማፍለቅና ከግዜ ጋር ለመራመድ የሚያስችላቸው ይሆናል።
በኢትዮጵያ በቀጥታ ከከንቲባነት ጋር የተያያዘ ስልጠናም ሆነ ትምህርት አልነበረም። አሁን አካዳሚው ያቀረበውና ሁሉንም የሀገሪቱ ከተማ አመራሮች ተደራሽ ለማድረግ የሚሞክረው ይህንን እወቀት ነው ብለዋል።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በበኩላቸው እንደተናገሩት ለከተሞች ማደግና መለወጥ ብቁ አመራር ወሳኝ ነው። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን በመረዳት ከሲቪል ሠርቪስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ከመጀመሪያ እስከ ሶስተኛ ድግሪ ሲያስተምር ቆይቷል።
ወቅቱን እየተከተለ የሚሠራ አመራር ለመፍጠር ከአጫጭር ስልጠናዎች እስከ ከፍተኛ ደረጃ መስጠት ይጠይቃል። ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር ያደረግነው ስምምነትም ይህንን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችለን ነው ብለዋል።
በተጨማሪም የከተማ አመራሮች አቅም መጎልበት ሁሉን አቀፍ የከተማ እድገት እንዲኖር ከማስቻል ባለፈ እንደሀገር የተመጣጠነና ተቀራራቢ የከተሞች እድገት እንዲኖር ያስችላል ብለዋል።
*********
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የከተማ አመራሮችን ለማበቃት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ።
በስምምነቱ ወቅት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሀ እንደተናገሩት የከተሞችን እድገት ዘላቂና ውጤታማ ለማድረግ ብቃት ያላቸው ከንቲባዎችና አመራሮች ከማስቀመጥ ባለፈ በየወቅቱ በስልጠናና ትምህርት መደገፍ ይጠበቃል። ይህም በየወቅቱ አዳዲስ ሀሳቦችን ለማፍለቅና ከግዜ ጋር ለመራመድ የሚያስችላቸው ይሆናል።
በኢትዮጵያ በቀጥታ ከከንቲባነት ጋር የተያያዘ ስልጠናም ሆነ ትምህርት አልነበረም። አሁን አካዳሚው ያቀረበውና ሁሉንም የሀገሪቱ ከተማ አመራሮች ተደራሽ ለማድረግ የሚሞክረው ይህንን እወቀት ነው ብለዋል።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በበኩላቸው እንደተናገሩት ለከተሞች ማደግና መለወጥ ብቁ አመራር ወሳኝ ነው። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን በመረዳት ከሲቪል ሠርቪስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ከመጀመሪያ እስከ ሶስተኛ ድግሪ ሲያስተምር ቆይቷል።
ወቅቱን እየተከተለ የሚሠራ አመራር ለመፍጠር ከአጫጭር ስልጠናዎች እስከ ከፍተኛ ደረጃ መስጠት ይጠይቃል። ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር ያደረግነው ስምምነትም ይህንን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችለን ነው ብለዋል።
በተጨማሪም የከተማ አመራሮች አቅም መጎልበት ሁሉን አቀፍ የከተማ እድገት እንዲኖር ከማስቻል ባለፈ እንደሀገር የተመጣጠነና ተቀራራቢ የከተሞች እድገት እንዲኖር ያስችላል ብለዋል።
👍1
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከቻይናው ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አካዳሚ ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ፡፡
ሥምምነቱን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እና የቻይናው ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አካዳሚ(AIBO) ፕሬዝዳንት ሱን ዞን ጊህ ፈርመውታል።
ስምምነቱ ሁለቱ ተቋማት በአመራር አቅም ግንባታ ላይ በጋራ ለመሥራት እንደሚያስችላቸው ተገልጿል፡፡
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በዚሁ ጊዜ አካዳሚው በኢትዮጵያ የአመራር አቅም ለማጎልበት ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
ይህም ዓለም አቀፍ ልምዶችን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት ብቁ አመራሮችን ለማፍራት ያግዛል ነው ያሉት።
ቻይናው ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አካዳሚ(AIBO) በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የንግድ ሚኒስቴር ሥር የሚገኝ የትምህርት እና የሥልጠና ተቋም ነው::
ሥምምነቱን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እና የቻይናው ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አካዳሚ(AIBO) ፕሬዝዳንት ሱን ዞን ጊህ ፈርመውታል።
ስምምነቱ ሁለቱ ተቋማት በአመራር አቅም ግንባታ ላይ በጋራ ለመሥራት እንደሚያስችላቸው ተገልጿል፡፡
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በዚሁ ጊዜ አካዳሚው በኢትዮጵያ የአመራር አቅም ለማጎልበት ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
ይህም ዓለም አቀፍ ልምዶችን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት ብቁ አመራሮችን ለማፍራት ያግዛል ነው ያሉት።
ቻይናው ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አካዳሚ(AIBO) በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የንግድ ሚኒስቴር ሥር የሚገኝ የትምህርት እና የሥልጠና ተቋም ነው::
👍1