የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የአካዳሚውን የልህቀት ጉዞ ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለፀ::
በአገር አቀፍ ደረጃ ጳጉሜን አንድ ቀን እንዲከበር የተወሰነውን "የአገልግሎት ቀን" የአካዳሚው አመራርና ሰራተኞች በውይይት አክብረዋል::
በተቋሙ ውስጥ ያለው የአገልግሎት አሰጣጥ በሚያድግበት እና በሚጎለብትበት ሁኔታ ላይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የተቋሙን የልህቀት ጉዞ ለማረጋገጥ መስራት እንደሚገባ የአካዳሚው የስራ አመራር ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) ገልጸዋል::
ለተገልጋዮችና ደንበኞች የሚሰጠው አገልግሎት ከቅሬታ የፀዳና የመልካም አስተዳደር መርህን የተከተለ መሆን አለበት ያሉት ምክትል ርዕሰ አካዳሚው ተቋሙ ያሉትን ፀጋዎች በማጎልበት በውስንነቶቹ ላይ መስራትና ውጤታማ መሆን ይገባል ብለዋል::
በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የአካዳሚው አመራርና ሰራተኞች በበኩላቸው በተቋሙ ውስጥ የሚታዩ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን የጠቆሙ ሲሆን የሚፈቱበትን መንገድም አመላክተዋል::
አገርንና ዜጋን በቅንነትና በታማኝነት ማገልገል ለትውልድ መስራት እንደሆነም በውይይቱ ላይ ተጠቅሷል::
በአገር አቀፍ ደረጃ ጳጉሜን አንድ ቀን እንዲከበር የተወሰነውን "የአገልግሎት ቀን" የአካዳሚው አመራርና ሰራተኞች በውይይት አክብረዋል::
በተቋሙ ውስጥ ያለው የአገልግሎት አሰጣጥ በሚያድግበት እና በሚጎለብትበት ሁኔታ ላይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የተቋሙን የልህቀት ጉዞ ለማረጋገጥ መስራት እንደሚገባ የአካዳሚው የስራ አመራር ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) ገልጸዋል::
ለተገልጋዮችና ደንበኞች የሚሰጠው አገልግሎት ከቅሬታ የፀዳና የመልካም አስተዳደር መርህን የተከተለ መሆን አለበት ያሉት ምክትል ርዕሰ አካዳሚው ተቋሙ ያሉትን ፀጋዎች በማጎልበት በውስንነቶቹ ላይ መስራትና ውጤታማ መሆን ይገባል ብለዋል::
በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የአካዳሚው አመራርና ሰራተኞች በበኩላቸው በተቋሙ ውስጥ የሚታዩ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን የጠቆሙ ሲሆን የሚፈቱበትን መንገድም አመላክተዋል::
አገርንና ዜጋን በቅንነትና በታማኝነት ማገልገል ለትውልድ መስራት እንደሆነም በውይይቱ ላይ ተጠቅሷል::
Second-round capacity-building training for women
The African Leadership Excellence Academy provided second-round capacity-building training for women in the public sector and government enterprises, middle-level, aspiring, and low-level leaders of different organizations on September 18, 2023, at the academy hall in Sululuta town.
At the opening ceremony of the training, AFLEX Chief of Staff, Mrs. Hanna Atnafu, enlightened that it was a training designed to increase the capacity of the women middle-level leaders of institutions and urged the trainees to turn the knowledge they gained into action when they return to their institution.
Mrs. Hanna stressed that the trainees should work as a team to achieve the vision and mission of their organization and try to make a difference in the lessons they acquire.
They should not only wait for the training to come to them, but they should go and take it, Hana stated.
All through the training, there was a productive discussion between the participants, and it was stated that the group debate and the training were valuable.
In the training, group work was presented by the participants. It is indicated that the training will last from September 18 to September 21, 2016.
The African Leadership Excellence Academy provided second-round capacity-building training for women in the public sector and government enterprises, middle-level, aspiring, and low-level leaders of different organizations on September 18, 2023, at the academy hall in Sululuta town.
At the opening ceremony of the training, AFLEX Chief of Staff, Mrs. Hanna Atnafu, enlightened that it was a training designed to increase the capacity of the women middle-level leaders of institutions and urged the trainees to turn the knowledge they gained into action when they return to their institution.
Mrs. Hanna stressed that the trainees should work as a team to achieve the vision and mission of their organization and try to make a difference in the lessons they acquire.
They should not only wait for the training to come to them, but they should go and take it, Hana stated.
All through the training, there was a productive discussion between the participants, and it was stated that the group debate and the training were valuable.
In the training, group work was presented by the participants. It is indicated that the training will last from September 18 to September 21, 2016.
AFLEX holds a meeting with World Bank delegates
ADDIS ABABA, October 19, 2023, African Leadership Excellence Academy and World Bank delegates discussed the academy’s vision, mission with its service delivery at AFLEX head office here in Addis Ababa.
Chief of the Academy Meheret Debebe (MD), during warm welcoming ceremony introduced high officials of the academy to the World Bank delegates.
He correspondingly, conversed on various issues and highlighted the service scope of the academy that includes Ethiopia, Horn of Africa, and Africa, with its Coverage that comprises training support, research, and policy advice.
He emphasized, the academy Conducts research, and offer guidance on policy-related matters and Assist organizations in achieving their objectives providing a broad range of services in the fields of training.
Within the discussion various questions has been elevated by the delegates and responses were given.
ADDIS ABABA, October 19, 2023, African Leadership Excellence Academy and World Bank delegates discussed the academy’s vision, mission with its service delivery at AFLEX head office here in Addis Ababa.
Chief of the Academy Meheret Debebe (MD), during warm welcoming ceremony introduced high officials of the academy to the World Bank delegates.
He correspondingly, conversed on various issues and highlighted the service scope of the academy that includes Ethiopia, Horn of Africa, and Africa, with its Coverage that comprises training support, research, and policy advice.
He emphasized, the academy Conducts research, and offer guidance on policy-related matters and Assist organizations in achieving their objectives providing a broad range of services in the fields of training.
Within the discussion various questions has been elevated by the delegates and responses were given.
#ዜና ሹመት
አቶ ዛዲግ አብርሃ ከጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ እንዲሆኑ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተሹመዋል ::
አቶ ዛዲግ አብርሃ ከጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ እንዲሆኑ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተሹመዋል ::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ ከሰራተኞች ጋር ትውውቅ አደረጉ፡፡
አቶ ዛዲግ የቀድሞው ርዕሰ አካዳሚ ምህረት ደበበ /ዶ/ር/ ለሰሩት ስራ ምስጋና እንደሚገባቸው ገልፀው፣ በሄዱበት መልካም የስራ ጊዜ አንዲሁንላቸው ተመኝተዋል፡፡ በስልጠናው ዘርፍም ከምህረት ደበበ /ዶ/ር/ ጋር አብሮ መስራት እንደሚፈልጉም አስታውቀዋል፡፡
ኃላፊው የተቋሙ ዓላማ እንዲሳካ የሚፈልጉ አመራሮች እንዳሉ ተናግረው ተባብረን ለአፍሪካ የሚመጥን ተቋም እናደርገዋለንም ብለዋል፡፡ በቀጣይም ከዳይሬክቶሬቶችና ከሰራተኞች ጋር ውይይት እንደሚያደርጉም አስታውቀዋል፡፡
በሽኝትና በምስጋና መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የቀድሞ የአካዳሚው ርዕሰ አካዳሚ ምህረት ደበበ /ዶ/ር/ መላው ሰራተኛውን አመስግነዋል፡፡
አቶ ዛዲግ የቀድሞው ርዕሰ አካዳሚ ምህረት ደበበ /ዶ/ር/ ለሰሩት ስራ ምስጋና እንደሚገባቸው ገልፀው፣ በሄዱበት መልካም የስራ ጊዜ አንዲሁንላቸው ተመኝተዋል፡፡ በስልጠናው ዘርፍም ከምህረት ደበበ /ዶ/ር/ ጋር አብሮ መስራት እንደሚፈልጉም አስታውቀዋል፡፡
ኃላፊው የተቋሙ ዓላማ እንዲሳካ የሚፈልጉ አመራሮች እንዳሉ ተናግረው ተባብረን ለአፍሪካ የሚመጥን ተቋም እናደርገዋለንም ብለዋል፡፡ በቀጣይም ከዳይሬክቶሬቶችና ከሰራተኞች ጋር ውይይት እንደሚያደርጉም አስታውቀዋል፡፡
በሽኝትና በምስጋና መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የቀድሞ የአካዳሚው ርዕሰ አካዳሚ ምህረት ደበበ /ዶ/ር/ መላው ሰራተኛውን አመስግነዋል፡፡