African Leadership Excellence Academy
2.36K subscribers
2.58K photos
96 videos
6 files
120 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
Happening Now:

A vibrant gathering of distinguished guests, engaged participants, and dynamic youth, taking place at the #Africa_Day_2025 conference!

Together, we celebrate and dive into meaningful discussions about our beloved continent, #Africa.

The energy in the room is truly inspiring! 🌍

#AfricaDay2025 #TheAfricaWeWant #AFLEX #Sululta #TransformingAfrica
👍9
Happening Now:

H.E. Fuad Gena, President of the Ethiopian Youth Council, asserted: "In Ethiopia and across the continent, the youth is not waiting for change; we are actively creating it.", underscoring the dynamic involvement of young people in driving progress.

#AfricaDay2025 #TheAfriocaWeWant #AFLEX #TransformingAfrica #AfricanYouth
👍6
A compelling keynote speech has been delivered by H.E. Abebaw Bihonegn, Head of Mission to Ethiopia for IGAD, at the Africa Day 2025 Conference.

He highlighted the critical importance of unity among Africans. His message calls for collaboration and solidarity to tackle shared challenges and build a brighter future, together.

#AfricaDay2025 #TheAfriocaWeWant #AFLEX #TransformingAfrica
👍5
Happening Now:

We are engaging in an insightful panel discussion featuring H.E. Zadig Abreha, H.E. Abebaw Bihonegn, H.E. David Valle, and Dr. Gashaw Ayferam. This is a dialogue to address critical themes for Africa's future.

🔹Regional Integration
🔹, Education
🔹Leadership Development

These 👆 and other topics are for discussion, with many questions and answers emerging throughout the session.

#AfricaDay2025 #TheAfriocaWeWant #AFLEX #TransformingAfrica #AfricanYouth
👍18
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ ቀን በአፍሌክስ
👍8
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ ቀን በአፍሌክስ
👍11
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ (አፍሌክስ) ግንቦት 16 ቀን 2017 ዓ.ም ያከበረውን የአፍሪካ ቀን ፋና ቴሌቪዥን እንዲህ አቅርቦታል። እንድትመለከቱት ስንጋብዝ በአክብሮት ነው።
👍8
የአፍሌክስ ሰራተኞች የጸረ - ሙስና ስልጠና መውሰድ ጀመሩ

ሱሉልታ፣ ግንቦት 26/2017 (አፍሌክስ) – የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ሰራተኞች "ሙስና እና ብልሹ አሰራርን በመከላከል የዜግነት ግዴታዬን እወጣለሁ" በሚል መሪ ቃል ሙስናና ብልሹ አሰራርን መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ስልጠና መውሰድ ጀምረዋል።

ዛሬ ጅማሮውን ያደረገው ለ2 ቀናት በሚቆየው በዚህ ስልጠና መክፈቻ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአፍሌክስ የአስተዳደር እና ቢዝነስ ልማት ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) "ሁሉም ሙስናን ለመከላከል ድርሻ አለው በዚህ ሂደት የመጀመሪያው እርምጃ የእያንዳንዳችንን ድርሻ ማወቅ ነው!" ብለዋል።

ዶ/ር ወንድዬ የስልጠናውን አላማ ሲያብራሩ “ሁላችንም ወጥ የሆነ አቋም እንድንይዝ ከዚያም አሰራራችንን እንድንፈትሽ ማስቻል ነው” ሲሉ ገልጸዋል።

ስልጠናውን የሚሰጡት በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ አሰልጣኝ የሆኑት ተስፋዬ ሂርጳሳ (ዶ/ር) አሁን ላይ በሃገራችን ሙስናን ለመከላከል በመንግስት ደረጃ የሚሰራው ስራ በዋናነት ዘርፍ ተኮር መሆኑን ገልጸው ይህ ስልጠናም የዛው አካል እንደሆነ ተናግረዋል።
👍8