“ሃገራት ሲበለጽጉ እኛ እንዴት ወደኋላ ቀረን? ይህ የዚህ ትውልድ ትልቁ ጥያቄ ነው!” አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሌክስ ፕሬዝደንት
አፍሌክስ ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የአመራር ልማት ስልጠና መስጠቱን ቀጥሏል።
ሱሉልታ- የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ) - ውስብስብ የሆነው የተቋም ግንባታ በደንብ ካልተሰራ የውድቀት ምንጭ ነው ሲሉ የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በስልጠናው ላይ ተናግረዋል።
ፕሬዝደንቱ ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ አመራሮች የተቋም ግንባታን የተመለከተ ሰፊ ስልጠና ሰጥተዋል።
“ስለተቋም ግንባታ ስናስብ በቅድሚያ እንደማህበረሰብ ትክክለኛውን ጥያቄ ልንጠይቅ ይገባል፣ ትክክለኛውን ጥያቄ ለመጠየቅ ደግሞ በጥልቀት ማሰላሰል አለብን።” ብለው በጥልቀት የማሰላልሰልን ዘርፈብዙ ትሩፋቶች አንስተዋል።
“ትክክለኛውን ጥያቄ መጠየቅ መጪውን ጊዜ በደንብ እንድናይ ያስችለናል ይሄም ለተቋም ግንባታ መሰረት ነው።” ያሉት አቶ ዛዲግ ትክለኛውን ጥያቄ ጠይቀው መጻዒውን ጊዜ መመልከት በመቻላቸው ስኬትን የተጎናጸፉ ታላላቅ ግለሰቦች እና ድርጅቶችን፣ በአንጻሩ ደግሞ ያንን ማድረግ ባለመቻላቸው ለውድቀት የተዳረጉ ተቋማትን በምሳሌነት አንስተዋል።
“ሃገራት ሲበለጽጉ እኛ እንዴት ወደኋላ ቀረን? የሚለው ጥያቄ የዚህ ትውልድ ትልቁ ጥያቄ ነው!” ሲሉ ተናግረዋል።
ሶስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የአመራር ልማት ስልጠናው ተቋማዊ ባህል እና የተቋም ግንባታን ጨምሮ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በውጤት መምራት የሚያስችል ብቃት ለመገንባት የሚያግዙ የተለያዩ ርዕሶችን አካቷል።
በርዕሶቹ ዙሪያ በአሰልጣኞች የተሰጡ ማብራሪያዎች እና አሳታፊ ውይይቶች የስልጠናው አካል ናቸው።
አፍሌክስ ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የአመራር ልማት ስልጠና መስጠቱን ቀጥሏል።
ሱሉልታ- የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ) - ውስብስብ የሆነው የተቋም ግንባታ በደንብ ካልተሰራ የውድቀት ምንጭ ነው ሲሉ የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በስልጠናው ላይ ተናግረዋል።
ፕሬዝደንቱ ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ አመራሮች የተቋም ግንባታን የተመለከተ ሰፊ ስልጠና ሰጥተዋል።
“ስለተቋም ግንባታ ስናስብ በቅድሚያ እንደማህበረሰብ ትክክለኛውን ጥያቄ ልንጠይቅ ይገባል፣ ትክክለኛውን ጥያቄ ለመጠየቅ ደግሞ በጥልቀት ማሰላሰል አለብን።” ብለው በጥልቀት የማሰላልሰልን ዘርፈብዙ ትሩፋቶች አንስተዋል።
“ትክክለኛውን ጥያቄ መጠየቅ መጪውን ጊዜ በደንብ እንድናይ ያስችለናል ይሄም ለተቋም ግንባታ መሰረት ነው።” ያሉት አቶ ዛዲግ ትክለኛውን ጥያቄ ጠይቀው መጻዒውን ጊዜ መመልከት በመቻላቸው ስኬትን የተጎናጸፉ ታላላቅ ግለሰቦች እና ድርጅቶችን፣ በአንጻሩ ደግሞ ያንን ማድረግ ባለመቻላቸው ለውድቀት የተዳረጉ ተቋማትን በምሳሌነት አንስተዋል።
“ሃገራት ሲበለጽጉ እኛ እንዴት ወደኋላ ቀረን? የሚለው ጥያቄ የዚህ ትውልድ ትልቁ ጥያቄ ነው!” ሲሉ ተናግረዋል።
ሶስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የአመራር ልማት ስልጠናው ተቋማዊ ባህል እና የተቋም ግንባታን ጨምሮ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በውጤት መምራት የሚያስችል ብቃት ለመገንባት የሚያግዙ የተለያዩ ርዕሶችን አካቷል።
በርዕሶቹ ዙሪያ በአሰልጣኞች የተሰጡ ማብራሪያዎች እና አሳታፊ ውይይቶች የስልጠናው አካል ናቸው።
“አንድ መሪ ተቋም ለመገንባት ዘመዱን፤ ሀይማኖቱን፤ ጾታውን፤ ዘሩን፤ ቀለሙን፤ እና ብሔሩን መርሳት ብቻ ሳይሆን መካድ አለበት። እነዚህን በጉያው የያዘ መሪ ተቋም መገንባት አይችልም “ አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሌክስ ፕሬዝደንት
ሱሉልታ- የካቲት 22/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ) - የሀገራት የስልጣኔ መነሻ እና መድረሻ የተቋም ግንባታ እንደሆነ የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለጹ። ፕሬዚደንቱ ይህን የገለጹት ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ስለ ተቋም ግንባታ የአመራር ልማት ስልጠና ሲሰጡ ነው።
ጠንካራ እና ተሻጋሪ ተቋማትን የገነቡ ሀገራት ስልጣኔያቸውን አስጠብቀው መዝለቃቸውን የሚጠቅሱት አቶ ዛዲግ፤ ተቋማት የስልጣኔ የማዕዘን ድንጋይ እንደሆኑና ይህ አዕማድ በአግባቡ ከተቀመጠ ትናንትን እንደሚዘክር፤ ዛሬን እንደሚሰራ እና ነገን እንደሚተልም ይህም ከትውልድ ትውልድ እየተሻገረ
የሀገረ-መንግስት መሰረት እንደሚሆን ተናግረዋል። አያይዘውም፤ የአንድ ሀገር የዕድገትት እና የብልጽግና መለኪያ ኒኩለር የማመንጨት እና የማስወንጨፍ፤ በማዕድን ሀብት መበልጸግ እና በነብስ ወከፍ ገቢ ከፍተኛ መሆን ሳይሆን የተቋም ግንባታ ላይ የተመሰረተ እንደሆነም ጠቅሰዋል።
ሱሉልታ- የካቲት 22/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ) - የሀገራት የስልጣኔ መነሻ እና መድረሻ የተቋም ግንባታ እንደሆነ የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለጹ። ፕሬዚደንቱ ይህን የገለጹት ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ስለ ተቋም ግንባታ የአመራር ልማት ስልጠና ሲሰጡ ነው።
ጠንካራ እና ተሻጋሪ ተቋማትን የገነቡ ሀገራት ስልጣኔያቸውን አስጠብቀው መዝለቃቸውን የሚጠቅሱት አቶ ዛዲግ፤ ተቋማት የስልጣኔ የማዕዘን ድንጋይ እንደሆኑና ይህ አዕማድ በአግባቡ ከተቀመጠ ትናንትን እንደሚዘክር፤ ዛሬን እንደሚሰራ እና ነገን እንደሚተልም ይህም ከትውልድ ትውልድ እየተሻገረ
የሀገረ-መንግስት መሰረት እንደሚሆን ተናግረዋል። አያይዘውም፤ የአንድ ሀገር የዕድገትት እና የብልጽግና መለኪያ ኒኩለር የማመንጨት እና የማስወንጨፍ፤ በማዕድን ሀብት መበልጸግ እና በነብስ ወከፍ ገቢ ከፍተኛ መሆን ሳይሆን የተቋም ግንባታ ላይ የተመሰረተ እንደሆነም ጠቅሰዋል።
“ተቋም ግንባታ እንደ ድልድይ ግንባታ ነው። ሲገነባ ጥንቃቄን ይፈልጋል። በደንብ ታስቦበትና በዕቅድ የሚገነባ ድልድይ በአገልግሎትም ይሁን በዕድሜ ለረጅም አመታት እንደሚቆየው ሁሉ ተቋምም እንዲሁ ነው። “ ይላሉ አቶ ዛዲግ ለሀሳባቸው አጽንኦት ሰጥተው ሲናገሩ።
ስኬታማ የሚሆኑ የተቋም መሪዎች ተቋማቸውን በህግ መሰረት የሚመሩ ናቸው። አንድ መሪ ተቋም ለመገንባት ዘመዱን፤ ሀይማኖቱን፤ ጾታውን፤ ዘሩን፤ ቀለሙን፤ እና ብሔሩን መርሳት ብቻ ሳይሆን መካድ እንዳለበትና እነዚህን ነገሮች በጉያው የያዘ መሪ ተቋም መገንባት እንደማይችል አቶ ዛዲግ አብራርተዋል።
ተቋማት የሚገነቡ መሪዎችን ከድንጋይ ጠራቢ ጋር በማመሳሰል የገለጹት አቶ ዛዲግ ሁለቱም ገደብ አልባ ስልት እና ትዕግስት (strategic patience) እንደሚያስፈልጋቸው ጠቅሰዋል። ድንጋይ የሚጠርብ ጠራቢ በትዕግስት ድንጋዩን እንደሚጠርበው ሁሉ መሪም ተቋም ለመገንባት ሰፊ ትዕግስት ያስፈልገዋል።
መሪዎች ተቋም ግንባታ ላይ የሚያሳድሩት ተጽዕኖ ቀላል ግምት የሚሰጠው ባለመሆኑ ሲያበረታቱም ሆነ የሚመሯቸውን ለስራ ሲያነሳሱ የሚጠቀሟቸውን ቃላት እና ድርጊት በማስተዋል ማድረግ እንደሚገባም በስልጠናው ላይ ተነስቷል።
ተቋም እና ስልጣኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ናቸው የሚሉት አቶ ዛዲግ፤ “ተቋማት የስልጣኔ ዘብ ናቸው። ስልጣኔን ያስቀጥላሉ። ተቋም ስትገነቡ ስልጣኔን እያዋቀራችሁ ነው። የተቋም ግንባታ ከአንድ ሰው እድሜ በላይ ነው። ተቋም የሚገነባ ሰው የብሔረ መንግስቱ አናጺ መሆኑን መርሳት የለበትም። “ ብለዋል።
አፍሌክስ ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የአመራር ልማት የሚሰጠው ስልጠና የአራተኛ ቀን ውሎ እንደቀጠለ ነው።
ስኬታማ የሚሆኑ የተቋም መሪዎች ተቋማቸውን በህግ መሰረት የሚመሩ ናቸው። አንድ መሪ ተቋም ለመገንባት ዘመዱን፤ ሀይማኖቱን፤ ጾታውን፤ ዘሩን፤ ቀለሙን፤ እና ብሔሩን መርሳት ብቻ ሳይሆን መካድ እንዳለበትና እነዚህን ነገሮች በጉያው የያዘ መሪ ተቋም መገንባት እንደማይችል አቶ ዛዲግ አብራርተዋል።
ተቋማት የሚገነቡ መሪዎችን ከድንጋይ ጠራቢ ጋር በማመሳሰል የገለጹት አቶ ዛዲግ ሁለቱም ገደብ አልባ ስልት እና ትዕግስት (strategic patience) እንደሚያስፈልጋቸው ጠቅሰዋል። ድንጋይ የሚጠርብ ጠራቢ በትዕግስት ድንጋዩን እንደሚጠርበው ሁሉ መሪም ተቋም ለመገንባት ሰፊ ትዕግስት ያስፈልገዋል።
መሪዎች ተቋም ግንባታ ላይ የሚያሳድሩት ተጽዕኖ ቀላል ግምት የሚሰጠው ባለመሆኑ ሲያበረታቱም ሆነ የሚመሯቸውን ለስራ ሲያነሳሱ የሚጠቀሟቸውን ቃላት እና ድርጊት በማስተዋል ማድረግ እንደሚገባም በስልጠናው ላይ ተነስቷል።
ተቋም እና ስልጣኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ናቸው የሚሉት አቶ ዛዲግ፤ “ተቋማት የስልጣኔ ዘብ ናቸው። ስልጣኔን ያስቀጥላሉ። ተቋም ስትገነቡ ስልጣኔን እያዋቀራችሁ ነው። የተቋም ግንባታ ከአንድ ሰው እድሜ በላይ ነው። ተቋም የሚገነባ ሰው የብሔረ መንግስቱ አናጺ መሆኑን መርሳት የለበትም። “ ብለዋል።
አፍሌክስ ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የአመራር ልማት የሚሰጠው ስልጠና የአራተኛ ቀን ውሎ እንደቀጠለ ነው።
💥የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ስለ ተቋም ግንባታ የአመራር ልማት ስልጠና ሲሰጡ ካነሷቸው ሀሳቦች ውስጥ የተወሰዱ፡-
👉የሀገራት የስልጣኔ መነሻ እና መድረሻ የተቋም ግንባታ ነው።
👉ጠንካራ እና ተሻጋሪ ተቋማትን የገነቡ ሀገራት ስልጣኔያቸውን አስጠብቀው ዘልቀዋል።
👉ተቋማት የስልጣኔ የማዕዘን ድንጋይ ናቸው። ይህ አዕማድ በአግባቡ ከተቀመጠ ትናንትን ይዘክራል፤ ዛሬን ይሰራል፤ ነገን ይተልማል።
👉የአንድ ሀገር የዕድገትት እና የብልጽግና መለኪያ ኒኩለር የማመንጨት እና የማስወንጨፍ፤ በማዕድን ሀብት መበልጸግ እና በነብስ ወከፍ ገቢ ከፍተኛ መሆን አይደለም።
👉ተቋም ግንባታ እንደ ድልድይ ግንባታ ነው። ሲገነባ ጥንቃቄን ይፈልጋል። በደንብ ታስቦበትና በዕቅድ የሚገነባ ድልድይ በአገልግሎትም ይሁን በዕድሜ ለረጅም አመታት እንደሚቆየው ሁሉ ተቋምም እንዲሁ ነው።
👉ስኬታማ የሚሆኑ የተቋም መሪዎች ተቋማቸውን በህግ መሰረት የሚመሩ ናቸው። አንድ መሪ ተቋም ለመገንባት ዘመዱን፤ ሀይማኖቱን፤ ጾታውን፤ ዘሩን፤ ቀለሙን፤ እና ብሔሩን መርሳት ብቻ ሳይሆን መካድ አለበት። እነዚህን ነገሮች በጉያው የያዘ መሪ ተቋም መገንባት አይችልም።
👉ተቋማት የሚገነቡ መሪዎችን ከድንጋይ ጠራቢ ጋር ይመሳሰላሉ። ሁለቱም ገደብ አልባ ስልት እና ትዕግስት (strategic patience) ያስፈልጋቸዋል። ድንጋይ የሚጠርብ ጠራቢ በትዕግስት ድንጋዩን እንደሚጠርበው ሁሉ መሪም ተቋም ለመገንባት ሰፊ ትዕግስት ያስፈልገዋል።
👉የሀገራት የስልጣኔ መነሻ እና መድረሻ የተቋም ግንባታ ነው።
👉ጠንካራ እና ተሻጋሪ ተቋማትን የገነቡ ሀገራት ስልጣኔያቸውን አስጠብቀው ዘልቀዋል።
👉ተቋማት የስልጣኔ የማዕዘን ድንጋይ ናቸው። ይህ አዕማድ በአግባቡ ከተቀመጠ ትናንትን ይዘክራል፤ ዛሬን ይሰራል፤ ነገን ይተልማል።
👉የአንድ ሀገር የዕድገትት እና የብልጽግና መለኪያ ኒኩለር የማመንጨት እና የማስወንጨፍ፤ በማዕድን ሀብት መበልጸግ እና በነብስ ወከፍ ገቢ ከፍተኛ መሆን አይደለም።
👉ተቋም ግንባታ እንደ ድልድይ ግንባታ ነው። ሲገነባ ጥንቃቄን ይፈልጋል። በደንብ ታስቦበትና በዕቅድ የሚገነባ ድልድይ በአገልግሎትም ይሁን በዕድሜ ለረጅም አመታት እንደሚቆየው ሁሉ ተቋምም እንዲሁ ነው።
👉ስኬታማ የሚሆኑ የተቋም መሪዎች ተቋማቸውን በህግ መሰረት የሚመሩ ናቸው። አንድ መሪ ተቋም ለመገንባት ዘመዱን፤ ሀይማኖቱን፤ ጾታውን፤ ዘሩን፤ ቀለሙን፤ እና ብሔሩን መርሳት ብቻ ሳይሆን መካድ አለበት። እነዚህን ነገሮች በጉያው የያዘ መሪ ተቋም መገንባት አይችልም።
👉ተቋማት የሚገነቡ መሪዎችን ከድንጋይ ጠራቢ ጋር ይመሳሰላሉ። ሁለቱም ገደብ አልባ ስልት እና ትዕግስት (strategic patience) ያስፈልጋቸዋል። ድንጋይ የሚጠርብ ጠራቢ በትዕግስት ድንጋዩን እንደሚጠርበው ሁሉ መሪም ተቋም ለመገንባት ሰፊ ትዕግስት ያስፈልገዋል።
👉መሪዎች ተቋም ግንባታ ላይ የሚያሳድሩት ተጽዕኖ ቀላል ግምት የሚሰጠው ባለመሆኑ ሲያበረታቱም ሆነ የሚመሯቸውን ለስራ ሲያነሳሱ የሚጠቀሟቸውን ቃላት እና ድርጊት በማስተዋል ማድረግ ይገባቸዋል።
👉ተቋም እና ስልጣኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ናቸው። ተቋማት የስልጣኔ ዘብ ናቸው። ስልጣኔን ያስቀጥላሉ። ተቋም ስትገነቡ ስልጣኔን እያዋቀራችሁ ነው። የተቋም ግንባታ ከአንድ ሰው እድሜ በላይ ነው። ተቋም የሚገነባ ሰው የብሔረ መንግስቱ አናጺ መሆኑን መርሳት የለበትም። “
👉ተቋም እና ስልጣኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ናቸው። ተቋማት የስልጣኔ ዘብ ናቸው። ስልጣኔን ያስቀጥላሉ። ተቋም ስትገነቡ ስልጣኔን እያዋቀራችሁ ነው። የተቋም ግንባታ ከአንድ ሰው እድሜ በላይ ነው። ተቋም የሚገነባ ሰው የብሔረ መንግስቱ አናጺ መሆኑን መርሳት የለበትም። “
“ ከአባቶቻችን በክብር የተቀበልናትን ሀገር ለወራሪ ሀይል አሳልፈን አንሰጥም ያሉ የኢትዮጵያ ልጆች፤ በሕብረት፤ በአንድነት እና በተባበረ ክንድ ወራሪውን ሃይል መክተዋል። “ አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሌክስ ፕሬዝደንት
አዲስ አበባ- የካቲት 22/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ)፡- ትውልዱ የዓድዋን ድል በዓል ሲያከብር የተጀመረውን የሀገረ መንግስት ግንባታ ለማስቀጠል ቃል በመግባት መሆን እንዳለበት ተገለጸ
ኢትዮጵያውያን ዓለምን ያስደነቀ ጀብድ ፈጽመው፤ ሀገራቸውን እና ታሪካቸውን ጠብቀው አቆይተው፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዳሻገሩ ሁሉ አሁን ያለው ትውልድም የተጀመረውን የሀገረ መንግስት ግንባታ ለማስቀጠል ቃል በመግባት ድሉን ማክበርና መዘከር እንደሚገባው የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ተናግረዋል።
"ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል’’ በሚል መሪ ሀሳብ 129ኛዉን የዓድዋ የድል በዓል ስናከብር የቀደሙ አባቶቻችንን ታሪክና ገድል ከመዘከር ባሻገር የሀገረ መንግስት ስራን የሚያጠናክሩ እና በዘላቂነት የሚያስቀጥሉ ተግባራትን በመከወን ሊሆን እንደሚገባ የጠቀሱት አቶ ዛዲግ፤ የዚህን ትውልድ የቤት ስራ የሚሆነው ለሁላችንም የምትሆን ሀገር መገንባት ላይ መረባረብ ነው ብለዋል።
ሁሉም ትውልድ የየራሱ የቤት ስራ አለው ያሉት አቶ ዛዲግ፤ የዚህ ትውልድ አመራር ዋና ተግባር የሚሆነው የአሸናፊነት ሚናን ከቀደሙ አባቶቹ በመውረስና ተፈጥሮአዊና ሰብአዊ ሀብቶችን ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለመቀየር በልዩ ትኩረት በመስራትና ድህነትን በመርታት የበለጸገች ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ርብርብ ውስጥ የራሱን አሻራ ማኖር እንደሆነም ተናግረዋል።
አዲስ አበባ- የካቲት 22/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ)፡- ትውልዱ የዓድዋን ድል በዓል ሲያከብር የተጀመረውን የሀገረ መንግስት ግንባታ ለማስቀጠል ቃል በመግባት መሆን እንዳለበት ተገለጸ
ኢትዮጵያውያን ዓለምን ያስደነቀ ጀብድ ፈጽመው፤ ሀገራቸውን እና ታሪካቸውን ጠብቀው አቆይተው፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዳሻገሩ ሁሉ አሁን ያለው ትውልድም የተጀመረውን የሀገረ መንግስት ግንባታ ለማስቀጠል ቃል በመግባት ድሉን ማክበርና መዘከር እንደሚገባው የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ተናግረዋል።
"ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል’’ በሚል መሪ ሀሳብ 129ኛዉን የዓድዋ የድል በዓል ስናከብር የቀደሙ አባቶቻችንን ታሪክና ገድል ከመዘከር ባሻገር የሀገረ መንግስት ስራን የሚያጠናክሩ እና በዘላቂነት የሚያስቀጥሉ ተግባራትን በመከወን ሊሆን እንደሚገባ የጠቀሱት አቶ ዛዲግ፤ የዚህን ትውልድ የቤት ስራ የሚሆነው ለሁላችንም የምትሆን ሀገር መገንባት ላይ መረባረብ ነው ብለዋል።
ሁሉም ትውልድ የየራሱ የቤት ስራ አለው ያሉት አቶ ዛዲግ፤ የዚህ ትውልድ አመራር ዋና ተግባር የሚሆነው የአሸናፊነት ሚናን ከቀደሙ አባቶቹ በመውረስና ተፈጥሮአዊና ሰብአዊ ሀብቶችን ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለመቀየር በልዩ ትኩረት በመስራትና ድህነትን በመርታት የበለጸገች ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ርብርብ ውስጥ የራሱን አሻራ ማኖር እንደሆነም ተናግረዋል።
አሰባሳቢ እና ገዥ ትርክቶች ለጋራ ጥቅምና ዓላማ በሕብረት የሚያቆሙ የሀገረ መንግሰት መገንቢያ መሳሪያዎች በመሆናቸው፤ ከሚከፋፍሉ እና ከሚነጣጥሉ ትርክቶች በመራቅ የተጀመሩ የልማት ስራዎችን በጊዜ የለንም መንፈስ በመስራት፤ የተጀመረውን የሀገረ መንግስት ግንባታ ማስቀጠልና ማጽናት እንዳለበትም ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ችግር ምንድን ነበር?
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ስለ ሀገረ መንግስት ግንባታ የአመራር ልማት ስልጠና ሲሰጡ ካነሷቸው ሀሳቦች ውስጥ የተወሰዱ፡-
👉አፍርሶ መስራት፡- የተጀመረውን ከማስቀጠል ይልቅ አፍርሶ ከዜሮ መጀመር። ማፍረስ ካለብንም ለማፍረስ ብቻ ሳይሆን ከፈረሰው የተሻለ ለመገንባት መሆን አለበት።
👉የጀመሩትን አለመጨረስ፡- የጀመርነውን መጨረስ በአትሌቲክስ ብቻ የተሰጠን እስኪመስል ድረስ ጀምረን መጨረስ የተሳነን ሆነናል። ኢትዮጵያ የጀመረችውን መቋጨት እንድትችል ተቋማት ላይ መስራት ይገባል።
👉ተሻጋሪ ህልም አለመኖር፡- የምንኖረውም ሆነ የምናልመው ዛሬን ብቻ ነው። ዛሬ የምንተክለው ዛፍ ለእኛ ሳይሆን ለነገ ትውልድ ጥላ ይሆናል ብሎ አለማሰብ።
👉ከቀደመው ትውልድ አለመማር፡- የሚጻፉ መጽሀፍት እና ገድላት የቀደመውን ትውልድ የሚከሱና የሚወቅሱ እንጂ ትውልድን ለማስተማር የሚጻፉ አይደሉም።
👉የባህል ለውጥ አለመኖር፡- የሚጠቅመውንና የማይጠቅመውን ባህል አጃምሎ ከዘመን ዘመን መሻገር፤ ማራገፍ የሚገባንን ሳናራግፍ ለማደግ መጣር።
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ስለ ሀገረ መንግስት ግንባታ የአመራር ልማት ስልጠና ሲሰጡ ካነሷቸው ሀሳቦች ውስጥ የተወሰዱ፡-
👉አፍርሶ መስራት፡- የተጀመረውን ከማስቀጠል ይልቅ አፍርሶ ከዜሮ መጀመር። ማፍረስ ካለብንም ለማፍረስ ብቻ ሳይሆን ከፈረሰው የተሻለ ለመገንባት መሆን አለበት።
👉የጀመሩትን አለመጨረስ፡- የጀመርነውን መጨረስ በአትሌቲክስ ብቻ የተሰጠን እስኪመስል ድረስ ጀምረን መጨረስ የተሳነን ሆነናል። ኢትዮጵያ የጀመረችውን መቋጨት እንድትችል ተቋማት ላይ መስራት ይገባል።
👉ተሻጋሪ ህልም አለመኖር፡- የምንኖረውም ሆነ የምናልመው ዛሬን ብቻ ነው። ዛሬ የምንተክለው ዛፍ ለእኛ ሳይሆን ለነገ ትውልድ ጥላ ይሆናል ብሎ አለማሰብ።
👉ከቀደመው ትውልድ አለመማር፡- የሚጻፉ መጽሀፍት እና ገድላት የቀደመውን ትውልድ የሚከሱና የሚወቅሱ እንጂ ትውልድን ለማስተማር የሚጻፉ አይደሉም።
👉የባህል ለውጥ አለመኖር፡- የሚጠቅመውንና የማይጠቅመውን ባህል አጃምሎ ከዘመን ዘመን መሻገር፤ ማራገፍ የሚገባንን ሳናራግፍ ለማደግ መጣር።
🌟 Unlocking Potential: The Power of a Leadership Academy for Senior Leaders🌟
At AFLEX, senior leaders are the backbone of any organization's success.
Our Leadership Academy is designed to elevate their skills, foster innovation, and drive impactful change.
By focusing on capacity building, we empower senior leaders to:
💡 Develop strategic thinking and vision
🤝 Enhance collaboration and influence
🚀 Navigate challenges with confidence
Invest in your leadership today because great leaders create great organizations! 🙌
Join AFLEX in shaping the future of leadership. Together, let’s build stronger, more resilient teams.
#LeadershipAcademy #SeniorLeaders #CapacityBuilding #AFLEX #Empowerment #LeadershipDevelopment
At AFLEX, senior leaders are the backbone of any organization's success.
Our Leadership Academy is designed to elevate their skills, foster innovation, and drive impactful change.
By focusing on capacity building, we empower senior leaders to:
💡 Develop strategic thinking and vision
🤝 Enhance collaboration and influence
🚀 Navigate challenges with confidence
Invest in your leadership today because great leaders create great organizations! 🙌
Join AFLEX in shaping the future of leadership. Together, let’s build stronger, more resilient teams.
#LeadershipAcademy #SeniorLeaders #CapacityBuilding #AFLEX #Empowerment #LeadershipDevelopment
In Ethiopia, leadership has always been deeply tied to community.
The "Shimagile" system, for example, is a traditional form of governance where elders and community leaders solve conflicts and make decisions collectively, not through hierarchy but through dialogue and consensus.
🤝 it’s a reminder that leadership isn’t about one voice: it’s about creating harmony among many. 🌍✨
#AFLEX #EthiopianTraditions #CollectiveLeadership #CommunityEngagement
The "Shimagile" system, for example, is a traditional form of governance where elders and community leaders solve conflicts and make decisions collectively, not through hierarchy but through dialogue and consensus.
🤝 it’s a reminder that leadership isn’t about one voice: it’s about creating harmony among many. 🌍✨
#AFLEX #EthiopianTraditions #CollectiveLeadership #CommunityEngagement
አፍሌክስ ትክክለኛ የአመራር ልማት ማዕከል ነው ስንልዎ በምክንያት ነው። የአመራር አቅምዎን የሚያሳድጉ፤ ክህሎትዎን የሚያበለጽጉ፤ የስልጠና ቪዲዮዎችን ወደ እናንተ ማድረሳችንን ቀጥለናል።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በተቋም ግንባታ፤ በሀገረ-መንግስት ግንባታ እና በውጤታማ አመራር ዙሪያ የሰጧቸውን ሁለት የስልጠና ቪዲዮዎች ልናጋራችሁ የአንድ ሰዓት ዕድሜ ቀርቶናል።
የመጀመሪያው ቪዲዮ 2 ሰዓት ከ40 ደቂቃ የሚፈጅ ሲሆን ሁለተኛው ቪዲዮ ደግሞ 3 ሰዓት 20 ደቂቃ ነው። በቪዲዮዎቹ የአካዳሚያችን ፕሬዚደንት አስገራሚ ዕይታዎችን ከበቂ ማብራሪያ እና ማስረጃዎች ጋር ያገኛሉ። ይምጡ ከሰፊው የአመራር ልማት ማዕድ ይካፈሉ።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በተቋም ግንባታ፤ በሀገረ-መንግስት ግንባታ እና በውጤታማ አመራር ዙሪያ የሰጧቸውን ሁለት የስልጠና ቪዲዮዎች ልናጋራችሁ የአንድ ሰዓት ዕድሜ ቀርቶናል።
የመጀመሪያው ቪዲዮ 2 ሰዓት ከ40 ደቂቃ የሚፈጅ ሲሆን ሁለተኛው ቪዲዮ ደግሞ 3 ሰዓት 20 ደቂቃ ነው። በቪዲዮዎቹ የአካዳሚያችን ፕሬዚደንት አስገራሚ ዕይታዎችን ከበቂ ማብራሪያ እና ማስረጃዎች ጋር ያገኛሉ። ይምጡ ከሰፊው የአመራር ልማት ማዕድ ይካፈሉ።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ማንነት እና የአመራር ውጤታማነት ጥበብ !! በሚል ርዕስ ለከፍተኛ አመራሮች የሰጡትን የአመራር ልማት ስልጠና ሙሉ ቪዲኦ በአካዳሚው ዩቱዩብ ቻናል ላይ ያገኙታል። ማስፈንጠሪያውን በመጫን እንዲመለከቱ ጋብዘናል፡- https://www.youtube.com/watch?v=X7HtiC4MDHE
YouTube
የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ማንነት እና የአመራር ውጤታማነት ጥበብ !!
#ክፍል_2 አፍሌክስ ትክክለኛ የአመራር ልማት ማዕከል ነው ስንልዎ በምክንያት ነው። የአመራር አቅምዎን የሚያሳድጉ፤ ክህሎትዎን የሚያበለጽጉ፤ የስልጠና ቪዲዮዎችን ወደ እናንተ ማድረሳችንን ቀጥለናል።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በተቋም ግንባታ፤ በሀገረ-መንግስት ግንባታ እና በውጤታማ አመራር ዙሪያ የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ በሚል ርዕስ የሰጡትን የስልጠና ቪዲዮ በአንድ ሰአት ውስጥ እናጋራችሁለን።
ሁለተኛው ቪዲዮ 3 ሰዓት 20 ደቂቃ ነው። በቪዲዮው የአካዳሚያችን ፕሬዚደንት አስገራሚ ዕይታዎችን ከበቂ ማብራሪያ እና ማስረጃዎች ጋር ያገኛሉ። ባሉበት ሆነው ከሰፊው የአመራር ልማት ማዕድ ይካፈሉ።
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ለከፍተኛ አመራሮች በተቋም ግንባታ፤ በሀገረ-መንግስት ግንባታ እና በውጤታማ አመራር ዙሪያ የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ በሚል ርዕስ የሰጡትን የስልጠና ቪዲዮ በአንድ ሰአት ውስጥ እናጋራችሁለን።
ሁለተኛው ቪዲዮ 3 ሰዓት 20 ደቂቃ ነው። በቪዲዮው የአካዳሚያችን ፕሬዚደንት አስገራሚ ዕይታዎችን ከበቂ ማብራሪያ እና ማስረጃዎች ጋር ያገኛሉ። ባሉበት ሆነው ከሰፊው የአመራር ልማት ማዕድ ይካፈሉ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እናመሰግናለን!!
በ12 ሰዓት ውስጥ 1መቶ ሺህ ዕይታ!!
ስላተጋችሁን እናመሰግናለን!!
የአካዳሚያችን የማህበራዊ ሚዲያ ተከታታዮች የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ማንነት እና የአመራር ውጤታማነት ጥበብ !! በሚል ርዕስ የሰጡት ስልጠና በ12 ሰዓት ውስጥ 1መቶ ሺህ ዕይታ አግኝቷል!!
ተልዕኮአችንን እንድንወጣ የተጣለብን አደራ አድርገን እንወስደዋለን።
አፍሌክስን መርጣችሁ የአመራር ልማት ስራችንን ለምትደግፉ ሁሉ እናመሰግናለን!!
ስናመሰግናችሁ ትናንትን ብቻ ሳይሆን ዛሬንም፤ በዛሬ ሳትወሰኑ ነገንም ከእኛ ጋር እንደምትሆኑ ስላመንን ነው!!
በ12 ሰዓት ውስጥ 1መቶ ሺህ ዕይታ!!
ስላተጋችሁን እናመሰግናለን!!
የአካዳሚያችን የማህበራዊ ሚዲያ ተከታታዮች የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ማንነት እና የአመራር ውጤታማነት ጥበብ !! በሚል ርዕስ የሰጡት ስልጠና በ12 ሰዓት ውስጥ 1መቶ ሺህ ዕይታ አግኝቷል!!
ተልዕኮአችንን እንድንወጣ የተጣለብን አደራ አድርገን እንወስደዋለን።
አፍሌክስን መርጣችሁ የአመራር ልማት ስራችንን ለምትደግፉ ሁሉ እናመሰግናለን!!
ስናመሰግናችሁ ትናንትን ብቻ ሳይሆን ዛሬንም፤ በዛሬ ሳትወሰኑ ነገንም ከእኛ ጋር እንደምትሆኑ ስላመንን ነው!!
የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ!! በሚል ርዕስ ለከፍተኛ አመራሮች የሰጡትን የአመራር ልማት ስልጠና ሙሉ ቪዲዮ በአካዳሚው ዩቱዩብ ቻናል ላይ ያገኙታል። ማስፈንጠሪያውን በመጫን እንዲመለከቱ ጋብዘናል፡-
https://www.youtube.com/watch?v=NHrRmhcKc6A&t=1s
https://www.youtube.com/watch?v=NHrRmhcKc6A&t=1s
YouTube
# ክፍል_2 የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ!! አቶ ዛዲግ አብርሃየአፍሌክስ ፕሬዝደንት
# ክፍል_2 የተቋማት ግንባታ እና የሀገራት ዕጣ-ፈንታ!! አቶ ዛዲግ አብርሃየአፍሌክስ ፕሬዝደንት