African Leadership Excellence Academy
2.35K subscribers
2.56K photos
96 videos
6 files
120 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
እኛ #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ አመራሮች እና ሰራተኞች ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር #600_ሚሊዮን_ችግኞችን በመትከል ዓሻራችንን ልናኖር ተዘጋጅተናል::

በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!

አዋቂዎች ከ20 በላይ፣ ታዳጊወች ከ10 በላይ በመትከል ለሀገር ያለንን ፍቅር፣ ለትውልድ ያለንን ስጦታ በተገቢው ስፍራ እንግለጥ፡፡

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚን ወክለው በጫካ ፕሮጀክት የችግኝ ተከላ ላይ የተሳተፉ አመራሮች እና ሰራተኞች ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም አረንጓዴ ዓሻራቸውን አኑረዋል::

በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) አካዳሚውን ወክለው ከሸገር ሲቲ መና አብቹ ክፍለ ከተማ አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በመሆን ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም አረንጓዴ ዓሻራቸውን አኑረዋል::

በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
👍2
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ አመራሮች እና ሰራተኞች ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) በተገኙበት ነሐሴ 17፣ 2016 ዓ.ም አረንጓዴ ዓሻራቸውን አኑረዋል::

በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር፡፡ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን!
👍3