African Leadership Excellence Academy
2.36K subscribers
2.57K photos
96 videos
6 files
120 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
ይህ ስምምነትም ያለውን ሀብት በአግባቡ ለመምራትና ጥቅም ላይ ማዋል የሚችል አመራር በመፍጠር የያዛቸውን ስትራቴጂክ እቅዶች እንዲያሳካ ትልቅ አቅም ይፈጥርለታል ብለዋል።
የሁለቱ ተቋማት ስምምነት የአመራር ልማት ፕሮግራም፣ የአመራር እውቅና አሰጣጥ ሥርዓትና የሀሳብ ማመንጫ ማዕከል ማቋቋምን የሚያካትት መሆኑ ተጠቁሟል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ባለፉት አምስት ወራት በሪፎርም፤ ማስፋት እና ሽግግር ስራዎች ውስጥ እንደሆነ በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ይህን ስምምነት በስፍራው ተገኝቶ የነበረው ኢቲቪ እንዲህ ዘግቦታል፦
The President of AFLEX engaged in a productive discussion with the Embassy of Ireland in Ethiopia.
The #President of #AFLEX had a fruitful discussion that garnered consensus on various leadership development program issues with @Nicola Brennan, Ambassador of Ireland, and Permanent Representative to the #African Union.
The #President of AFLEX and the
#Ireland Ambassador in #Ethiopia discussed the academy #reform, #scaling up, and #transformation initiatives.
#Zadig discussed AFLEX's plans for reform, scaling up, and transformation, emphasizing the need for Embassy support in leadership development program design and implementation.
Mr. #Zadig Abreha highlighted the academy's three-year strategy, which includes four general and 38 specialized leadership development programs.
Mr. #Zadig highlighted the academy's women's leadership development program, highlighting the Embassy's role and the importance of partnerships in empowering women leaders and professionals.
@Nicola Brennan, #Irish #Ambassador and Permanent Representative to the #African Union expressed her willingness to collaborate with #AFLEX on implementing their leadership development framework.
The discussion between the #Irish #Embassy in #Ethiopia and #AFLEX has strengthened their #partnership, fostered closer relations, and fostering a stronger relationship she added.

@Nicola Brennan, #Ireland's Ambassador and Permanent Representative to the #African Union, highlighted the significance of the discussion in strengthening the relationship between #AFLEX and the Irish Government.
GOAL
To generate world class leaders.
To create premium innovation, learning, research, and collaboration experience
vision of the academy
To be the best African center of excellence in leadership
To raise elite leaders who realize African prosperity.
Contribute to global integration and unity though global partnership.

AFLEX GOAL
👍2
#Upcoming #Event #MoU #Signing
#partnership #AFLEX & #AIBO (Academy for Business Officials)
April 26,2024
#newlogo
👍2
የከተማ አመራሮችን ለማብቃት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
*********

የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የከተማ አመራሮችን ለማበቃት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ።

በስምምነቱ ወቅት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሀ እንደተናገሩት የከተሞችን እድገት ዘላቂና ውጤታማ ለማድረግ ብቃት ያላቸው ከንቲባዎችና አመራሮች ከማስቀመጥ ባለፈ በየወቅቱ በስልጠናና ትምህርት መደገፍ ይጠበቃል። ይህም በየወቅቱ አዳዲስ ሀሳቦችን ለማፍለቅና ከግዜ ጋር ለመራመድ የሚያስችላቸው ይሆናል።

በኢትዮጵያ በቀጥታ ከከንቲባነት ጋር የተያያዘ ስልጠናም ሆነ ትምህርት አልነበረም። አሁን አካዳሚው ያቀረበውና ሁሉንም የሀገሪቱ ከተማ አመራሮች ተደራሽ ለማድረግ የሚሞክረው ይህንን እወቀት ነው ብለዋል።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በበኩላቸው እንደተናገሩት ለከተሞች ማደግና መለወጥ ብቁ አመራር ወሳኝ ነው። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን በመረዳት ከሲቪል ሠርቪስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ከመጀመሪያ እስከ ሶስተኛ ድግሪ ሲያስተምር ቆይቷል።

ወቅቱን እየተከተለ የሚሠራ አመራር ለመፍጠር ከአጫጭር ስልጠናዎች እስከ ከፍተኛ ደረጃ መስጠት ይጠይቃል። ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር ያደረግነው ስምምነትም ይህንን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችለን ነው ብለዋል።

በተጨማሪም የከተማ አመራሮች አቅም መጎልበት ሁሉን አቀፍ የከተማ እድገት እንዲኖር ከማስቻል ባለፈ እንደሀገር የተመጣጠነና ተቀራራቢ የከተሞች እድገት እንዲኖር ያስችላል ብለዋል።
👍1
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከቻይናው ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አካዳሚ ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ፡፡

ሥምምነቱን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እና የቻይናው ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አካዳሚ(AIBO) ፕሬዝዳንት ሱን ዞን ጊህ ፈርመውታል።

ስምምነቱ ሁለቱ ተቋማት በአመራር አቅም ግንባታ ላይ በጋራ ለመሥራት እንደሚያስችላቸው ተገልጿል፡፡

የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በዚሁ ጊዜ አካዳሚው በኢትዮጵያ የአመራር አቅም ለማጎልበት ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።

ይህም ዓለም አቀፍ ልምዶችን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት ብቁ አመራሮችን ለማፍራት ያግዛል ነው ያሉት።

ቻይናው ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አካዳሚ(AIBO) በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የንግድ ሚኒስቴር ሥር የሚገኝ የትምህርት እና የሥልጠና ተቋም ነው::
👍1
#AFLEX and the #EmbassyofSwitzerlandindEthiopia Join Forces to #EmpowerAfricanLeaders.
Breaking Boundaries: AFLEX and the Embassy of Switzerland in Ethiopia Unite to Transform African Leadership Development.
AFLEX, in #partnership with various organizations, The Embassy of Switzerland in Ethiopia, is working to empower African leaders through leadership development programs.
In a recent meeting, AFLEX president, #ZadigAbreha, discussed plans for expansion and collaboration with @TamaraMona, Ambassador to Ethiopia and #SouthSudan.
The academy aims to connect African leaders and promote collaboration through its programs. They have already implemented initiatives to empower leaders and set agendas.