#CapitalMarket #Ethiopia
በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 980/2016 ስራ ላይ ውሎ ይገኛል።
በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ከፊታችን #ሰኞ ጀምሮ ለካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪነት ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል እንደሚጀምር አሳውቋል።
በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያላቸው አካላት በመመሪያው የተቀመጡትን የፈቃድ መስፈርቶችን በማሟላት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
በሌላ በኩል ፤ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚባል ደረጃ የ " ኢንቨስትመንት ባንክ " ፍቃድ መስጠት እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን አሳውቋል።
በዚህ ላይ መሰማራት የሚፈልግ መስፈርቶችን የሚያሟላ አካል ቢሮ ድረስ በመሄድ ማመልከቻ ማስገባት ይችላል ተብሏል።
በተጨማሪም ፦
- የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪ ምን ማለት ነው ?
- ማመልከት የሚችለው ማነው ?
- የአገልግሎት ሰጪ ፈቃድ ለማግኘት ዋና ዋና መስፈርቶች ምንድን ናቸው?
- የማመልከቻ አቀራረብ ሂደቱ ምን ይመስላል ? የሚሉትን ጉዳዮች በዚህ ሊንክ ግብቶ መመልከት ይቻላል።
https://www.youtube.com/watch?v=dsd3nTotpTY
@etstocks
በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 980/2016 ስራ ላይ ውሎ ይገኛል።
በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ከፊታችን #ሰኞ ጀምሮ ለካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪነት ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል እንደሚጀምር አሳውቋል።
በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያላቸው አካላት በመመሪያው የተቀመጡትን የፈቃድ መስፈርቶችን በማሟላት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
በሌላ በኩል ፤ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚባል ደረጃ የ " ኢንቨስትመንት ባንክ " ፍቃድ መስጠት እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን አሳውቋል።
በዚህ ላይ መሰማራት የሚፈልግ መስፈርቶችን የሚያሟላ አካል ቢሮ ድረስ በመሄድ ማመልከቻ ማስገባት ይችላል ተብሏል።
በተጨማሪም ፦
- የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪ ምን ማለት ነው ?
- ማመልከት የሚችለው ማነው ?
- የአገልግሎት ሰጪ ፈቃድ ለማግኘት ዋና ዋና መስፈርቶች ምንድን ናቸው?
- የማመልከቻ አቀራረብ ሂደቱ ምን ይመስላል ? የሚሉትን ጉዳዮች በዚህ ሊንክ ግብቶ መመልከት ይቻላል።
https://www.youtube.com/watch?v=dsd3nTotpTY
@etstocks
YouTube
የካፒታል ገበያ አገልግሎት ምዝገባ ሊጀመር ነው!! በ2 ሳምንታት ውስጥ ይጀምራል! @CapitalMarketNews @stockmarketcommando
የካፒታል ገበያ አገልግሎት ምዝገባ ሊጀመር ነው!! በ2 ሳምንታት ውስጥ ይጀምራል! @CapitalMarketNews @stockmarketcommando
የካፒታል ገበያ መመሪያን ያግኙ 👇👇👇
https://www.condoaddis.com/wp-content/uploads/2024/01/Amharic-version-latest.pdf
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዌብሳይት 👇👇👇
https://ecma.gov.et/
የካፒታል ገበያ መመሪያን ያግኙ 👇👇👇
https://www.condoaddis.com/wp-content/uploads/2024/01/Amharic-version-latest.pdf
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዌብሳይት 👇👇👇
https://ecma.gov.et/
A 50 million birr equity investment is made by Siinqee Bank in the Ethiopian Securities Exchange (ESX).
Source:#Capital
According to the soon-to-be secondary market platform, Siinqee Bank's investment in the ESX will move the launch date of the exchange closer to reality as it strives to operationalize by the fourth quarter of 2024.
It went on to note that this investment is a testament of the Bank's long-standing commitment to societal financial empowerment, which has lasted for more than 29 years and contributed in Ethiopia's economic growth. The Bank was recently upgraded from microfinance.
It is anticipated that the 50 million equity investment from Siinqee will represent 5 percent of the shares in ESX's paid capital.
In addition to Ethiopian Investment Holdings (EIH) and its 4 subsidiaries who provided initial investment, Siinqee Bank will also be joined other investors who will be signing as shareholders before ESX winds up its capital raise.
Zemen Bank was the first to arrive at a decision to become a private investor with a share in the stock exchange.
It is anticipated that ESX will be founded with one billion birr in funding.
#investment #ESx #Ethiopia #capitalmarkets #stocks #stockmarket
Source:#Capital
According to the soon-to-be secondary market platform, Siinqee Bank's investment in the ESX will move the launch date of the exchange closer to reality as it strives to operationalize by the fourth quarter of 2024.
It went on to note that this investment is a testament of the Bank's long-standing commitment to societal financial empowerment, which has lasted for more than 29 years and contributed in Ethiopia's economic growth. The Bank was recently upgraded from microfinance.
It is anticipated that the 50 million equity investment from Siinqee will represent 5 percent of the shares in ESX's paid capital.
In addition to Ethiopian Investment Holdings (EIH) and its 4 subsidiaries who provided initial investment, Siinqee Bank will also be joined other investors who will be signing as shareholders before ESX winds up its capital raise.
Zemen Bank was the first to arrive at a decision to become a private investor with a share in the stock exchange.
It is anticipated that ESX will be founded with one billion birr in funding.
#investment #ESx #Ethiopia #capitalmarkets #stocks #stockmarket
ኢትዮጵያ ትልቅ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካላቸው 5 የአፍሪካ ሀገራት መካከል ተካተተች
#Ethiopia | በተያዘው የፈረንጆቹ 2024 ዓመት ኢትዮጵያ ትልቅ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካላቸው የአፍሪካ ሀገራት መካከል መካተቷ ተገለጸ።
በዓመቱ ከፍተኛ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካስመዘገቡ የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ ናይጀሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ግብጽ እና አልጀሪያ ይገኙበታል።
በዚህ መሠረት የአምስቱ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት ሲሰላ ወደ 1 ነጥብ 4 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ይደርሳል ተብሏል።
ይህ ማለት እንደ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት(IMF) መረጃ የአምስቱ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ተደምሮ ከቀሪዎቹ የአፍሪካ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት ጋር እኩል ይሆናል ነው የተባለው።
Condoaddis.com/category/etstocks
#Ethiopia | በተያዘው የፈረንጆቹ 2024 ዓመት ኢትዮጵያ ትልቅ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካላቸው የአፍሪካ ሀገራት መካከል መካተቷ ተገለጸ።
በዓመቱ ከፍተኛ አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ካስመዘገቡ የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ ናይጀሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ግብጽ እና አልጀሪያ ይገኙበታል።
በዚህ መሠረት የአምስቱ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት ሲሰላ ወደ 1 ነጥብ 4 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ይደርሳል ተብሏል።
ይህ ማለት እንደ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት(IMF) መረጃ የአምስቱ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት (GDP) ተደምሮ ከቀሪዎቹ የአፍሪካ ሀገራት አመታዊ ጥቅል ምርት ጋር እኩል ይሆናል ነው የተባለው።
Condoaddis.com/category/etstocks
ዓለም ባንክ፣ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለማጠናከር የሚውል የ700 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጽድቋል
#Ethiopia | ከብድሩ 90 በመቶው የንግድ ባንክን ሒሳብ ለማስተካከልና ባንኩን መልሶ ለማዋቀር እንደሚውል ዓለም ባንክ ገልጧል።
ከፊሉ ብድር ለብሄራዊ ባንክና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ማጠናከሪያና መዋቅራዊ ማሻሻያ እንደሚሰጥ ባንኩ ጠቅሷል።
ብድሩ በአራት ዓመታት ጊዜ ውስጥ የሚለቀቀው፣ የባንኮቹ አፈጻጸም፣ የደንቦችና የመዋቅሮች ማሻሻያ ሂደት እየታየ የሚለቀቅ ነው።
የብድሩ ዓላማ፣ የአገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ጠንካራና አስተማማኝ ለማድረግና ተደራሽነቱን ለማስፋት ያለመ እንደኾነም ባንኩ ባሠራጨው አጭር መግለጫ አንስቷል።
https://t.me/etstocks
#Ethiopia | ከብድሩ 90 በመቶው የንግድ ባንክን ሒሳብ ለማስተካከልና ባንኩን መልሶ ለማዋቀር እንደሚውል ዓለም ባንክ ገልጧል።
ከፊሉ ብድር ለብሄራዊ ባንክና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ማጠናከሪያና መዋቅራዊ ማሻሻያ እንደሚሰጥ ባንኩ ጠቅሷል።
ብድሩ በአራት ዓመታት ጊዜ ውስጥ የሚለቀቀው፣ የባንኮቹ አፈጻጸም፣ የደንቦችና የመዋቅሮች ማሻሻያ ሂደት እየታየ የሚለቀቅ ነው።
የብድሩ ዓላማ፣ የአገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ጠንካራና አስተማማኝ ለማድረግና ተደራሽነቱን ለማስፋት ያለመ እንደኾነም ባንኩ ባሠራጨው አጭር መግለጫ አንስቷል።
https://t.me/etstocks
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አዲስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሾመ
#Ethiopia | የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የዳይሬክተሮች ቦርድ አቶ መርጊያ ባይሳን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾሟል።
አቶ መርጊያ በተቋሙ ውስጥ ከምስረታው ጀምሮ በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ያገለገሉ ሲሆን፣ ለሰባት ዓመታትም ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንደነበሩ ተጠቁሟል።
በተጨማሪም ቦርዱ ወ/ሪት ቅድስት ስጦታውን በገበያና ግብይት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ እንዲሁም አቶ ታምራት ተሰማን በመጋዘንና ጥራት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾሟል ሲል ካፒታል ዘግቧል።
#Ethiopia | የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የዳይሬክተሮች ቦርድ አቶ መርጊያ ባይሳን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾሟል።
አቶ መርጊያ በተቋሙ ውስጥ ከምስረታው ጀምሮ በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ያገለገሉ ሲሆን፣ ለሰባት ዓመታትም ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንደነበሩ ተጠቁሟል።
በተጨማሪም ቦርዱ ወ/ሪት ቅድስት ስጦታውን በገበያና ግብይት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ እንዲሁም አቶ ታምራት ተሰማን በመጋዘንና ጥራት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾሟል ሲል ካፒታል ዘግቧል።
በአሜሪካ የአክሲዮን ገበያ ቅናሽ አሳየ
#Ethiopia | ዛሬ የሚጀምረው የትራምፕ የ10 በመቶ ዓለም አቀፍ ቀረጥ ዓለም አቀፉ የአክሲዮን ገበያ ላይ ከፍተኛ ቅናሽ አስከትሏል።
ከሌሎች ሀገራት በሚገቡ ምርቶች ላይ 10 በመቶውን ቀረጥ በምትሰበስበው አሜሪካም የትራምፕ የቀረጥ እርምጃ ከፍተኛ ተፅዕኖ ማሳረፉ ነው የተሰማው።
የሀገሪቱ ትላልቅ የአክሲዮን ገበያዎች በአማካይ 5 ነጥብ 7 በመቶ ቅናሽ ማሳየታቸውን ወልስትሪት ጆርናል አስነብቧል።
ይህም በፈረንጆቹ 2020 በኮቪድ19 ወረርሽኝ ከተመዘገበው የአክሲዮን ገበያ መቀዛቀዝ በኋላ ከፍተኛው ነው ተብሏል።
ሌሊቱን በተዘጋው የአክሲዮን ገበያ ድርሻ ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ባደረሰው አዲሱ ቀረጥ አውስትራሊያ፣ ብሪታንያ፣ ኮሎምቢያ፣ አርጀንቲና፣ ግብጽ እና ሳዑዲ አረቢያ የመጀመሪያዎቹ ገፈት ቀማሽ ሀገራት ሆነዋል።
ትራምፕ ባለፈው ረቡዕ ዕቅዱን ይፋ ካደረጉበት ጊዜ ጀምሮ ዓለም ላይ የሸቀጦች እና የድፍድፍ ነዳጅ ዘይት ዋጋ ጭማሪ ማሳየቱም ነው የተነገረው።
በርካታ ሀገራት የገበያ አማራጭ እያፈላለጉ ሲሆን፥ አንዳንድ የብሪታንያ ምግብ አምራች ኩባንያዎች ከወዲሁ ከሌሎች ሀገራት ጋር ምርታቸውን ማቅረብ በሚችሉበት አግባብ ላይ ንግግር መጀመራቸውን አስታውቀዋል።
የአሜሪካ ገቢዎች እና የድንበር ቁጥጥር ባለስልጣንም በወደብ፣ ድንበር እና አውሮፕላን ማረፊያዎች የደረሱ ሸቀጦች ላይ አዲሱን የ10 በመቶ ቀረጥ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን አስታውቋል።
ባለስልጣኑ ወደ አሜሪካ መንገድ ከጀመሩ በኋላ በተዋወቀው ቀረጥ ለሚከፍሉ ኩባንያዎችም የ51 ቀናት የቀረጥ ክፍያ መክፈያና መግቢያ ሰነድ ማሟያ ጊዜ መስጠቱንም ነው የገለጸው።
በአዲሱ የትራምፕ ውሳኔ መሰረት ቻይና 34 በመቶ ቀረጥ እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ምርቶች 20 በመቶ ቀረጥ በመክፈል ቀዳሚዎቹ ይሆናሉ።
ቻይና በአሜሪካ ምርቶች ላይ ከፍተኛውን ቀረጥ እንደምትጥል የገለጸች ሲሆን፥ የአውሮፓ ህብረትም ተመጣጣኝ እርምጃ እወስዳለሁ ብሏል።
#Ethiopia | ዛሬ የሚጀምረው የትራምፕ የ10 በመቶ ዓለም አቀፍ ቀረጥ ዓለም አቀፉ የአክሲዮን ገበያ ላይ ከፍተኛ ቅናሽ አስከትሏል።
ከሌሎች ሀገራት በሚገቡ ምርቶች ላይ 10 በመቶውን ቀረጥ በምትሰበስበው አሜሪካም የትራምፕ የቀረጥ እርምጃ ከፍተኛ ተፅዕኖ ማሳረፉ ነው የተሰማው።
የሀገሪቱ ትላልቅ የአክሲዮን ገበያዎች በአማካይ 5 ነጥብ 7 በመቶ ቅናሽ ማሳየታቸውን ወልስትሪት ጆርናል አስነብቧል።
ይህም በፈረንጆቹ 2020 በኮቪድ19 ወረርሽኝ ከተመዘገበው የአክሲዮን ገበያ መቀዛቀዝ በኋላ ከፍተኛው ነው ተብሏል።
ሌሊቱን በተዘጋው የአክሲዮን ገበያ ድርሻ ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ባደረሰው አዲሱ ቀረጥ አውስትራሊያ፣ ብሪታንያ፣ ኮሎምቢያ፣ አርጀንቲና፣ ግብጽ እና ሳዑዲ አረቢያ የመጀመሪያዎቹ ገፈት ቀማሽ ሀገራት ሆነዋል።
ትራምፕ ባለፈው ረቡዕ ዕቅዱን ይፋ ካደረጉበት ጊዜ ጀምሮ ዓለም ላይ የሸቀጦች እና የድፍድፍ ነዳጅ ዘይት ዋጋ ጭማሪ ማሳየቱም ነው የተነገረው።
በርካታ ሀገራት የገበያ አማራጭ እያፈላለጉ ሲሆን፥ አንዳንድ የብሪታንያ ምግብ አምራች ኩባንያዎች ከወዲሁ ከሌሎች ሀገራት ጋር ምርታቸውን ማቅረብ በሚችሉበት አግባብ ላይ ንግግር መጀመራቸውን አስታውቀዋል።
የአሜሪካ ገቢዎች እና የድንበር ቁጥጥር ባለስልጣንም በወደብ፣ ድንበር እና አውሮፕላን ማረፊያዎች የደረሱ ሸቀጦች ላይ አዲሱን የ10 በመቶ ቀረጥ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን አስታውቋል።
ባለስልጣኑ ወደ አሜሪካ መንገድ ከጀመሩ በኋላ በተዋወቀው ቀረጥ ለሚከፍሉ ኩባንያዎችም የ51 ቀናት የቀረጥ ክፍያ መክፈያና መግቢያ ሰነድ ማሟያ ጊዜ መስጠቱንም ነው የገለጸው።
በአዲሱ የትራምፕ ውሳኔ መሰረት ቻይና 34 በመቶ ቀረጥ እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ምርቶች 20 በመቶ ቀረጥ በመክፈል ቀዳሚዎቹ ይሆናሉ።
ቻይና በአሜሪካ ምርቶች ላይ ከፍተኛውን ቀረጥ እንደምትጥል የገለጸች ሲሆን፥ የአውሮፓ ህብረትም ተመጣጣኝ እርምጃ እወስዳለሁ ብሏል።
#ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC) እና የአክሲዮን ማህበር ተመሳሳይነትና ልዩነት
#Ethiopia | በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ዉስጥ ካሉት የንግድ ማህበራት መካከል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC ) እና የአክሲዮን ማህበር ይገኙበታል ።
ሁለቱም ማህበራት አክሲዮን ያላቸዉ ወይም ካምፓኒዎች ሲሆኑ ተመሳሳይነትና ልዩነት አላቸዉ።
#ተመሳሳይነታቸዉ
• ህጋዊ ሰዉነት ያላቸዉ መሆኑ ፣
• የራሳቸዉ ንብረት ያላቸዉ መሆኑ፣
• የራሳቸዉን ትርፍና ኪሳራ ተጠያቂነት ያለባቸዉ መሆኑ፣
• ሁለቱም ትንሹ የአባላት ብዛትና የመነሻ ካፒታል ያላቸዉ መሆኑ፣
• ሁለቱም በቦርድና በማናጀር መመራት የሚችሉ መሆኑ ነገር ግን ለ PLC አሰገዳጅ አለመሆኑ፣
• የሁለቱም ተጠያቂ በተዋጣዉ የገንዘብ መጠን (አክሲዮን ) መሆኑ ፣
• ሁለቱም የሙያ መዋጮን የማይቀበሉ መሆኑን (የንግድ ህግ 256 እና 501 )
• በሁለቱም ካፒታል ማሳደግና መቀነስ የሚቻል መሆኑ ፣
• በሁለቱም አክሲዮኖች በመያዣ /በዋስትና / መያዝ ሚችሉ መሆኑ ፣
#ልዩነታቸዉ
አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር / PLC/ private Limited Company/ ለማቋቋም የአባላት ብዛት ከሁለት ማነስ የማይችሉ መሆኑ እንዲሁም ከሀምሳ መብለጥ እንደማይችሉ በንግድ ህጉ አንቀጽ 495(4) ላይ ተገልጿል። የአክሲዮን ማህበርን ( share company ) በተመለከተ ለማቋቋም ከ5 አባላት ማነስ የማይችል ሲሆን ብዛት ግን ገደብ የሌለዉ መሆኑን በንግድ ህጉ አንቀጽ 248(3) ላይ ይገኛል።
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መነሻ ካፒታል 15000 ሺህ ብርና ከዚያ በላይ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ዋጋም በኢትዮጵያ ብር አንድ በመቶ ማነስ አይችልም (የንግድ ህግ ቁጥር (496)
• አክሲዮን ማህበር መነሻ ካፒታል 50000 ሺህ እና ከዚያ በላይ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ዋጋ ከአንድ መቶ ብር በታች መሆን አይችልም (የንግድ ህግ ቁጥር 247)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ካፒታሉ ሙሉ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ ሲሆን የአክሲዮን ማህበር ግን ሙሉ በሙሉ አስቀድሞ የሚከፈል አይደለም ነገር ግን ከተፈረሙ አክሲዮኖች ቢያንስ 1/4 (25%) መከፈል አለበት የቀረዉ በሂደት የሚከፈል ይሆናል (የንግድ ህግ ቁጥር (495(1)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክሲዮኖች ሽያጭ ለህዝብ ክፍት የሚደርግ አይደለም አንቀጽ 495(2) ነገር ግን አክሲዮን ማህበር ለህዝብ ክፍት የሚደረግ ነዉ (የንግድ ህግ ቁጥር248)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC) ላይ አክሲዮን ማህበር ዉስጥ ያለ ሰዉ አክሲዮኑን ለሶስተኛ ሰዉ ማስተላለፍ አይችልም ምክንያቱም መተዳደሪያ ደንቡ ላይ አባላት ይህን እስካልፈቀዱ ድረስ በህጉ መሰረት sale freely transfrable አይደለም። ነገር ግን አክሲዮን ማህበር ላይ አክሲዮን ማስተላለፍን በተመለከተ አክሲዮን የገዛ ሰዉ አክሲየኑን ለሌላ አባል ላልሆነ ሰዉ በቀላሉ ማስተላለፍ ይችላል ። ስለዚህ አክሲዮን ማስተላለፍ ከተፈለገ በቀላሉ የአክሲዮን ማህበርን መምረጥ ያስፈልጋል ማለት ነዉ።
• አስተዳደራዊ አካል (ቦርድ) ን በተመለከተ አክሲዮን ማህበራት ሁሉ ከ3-12 ሰዉ የሚይዝ ቦርድ ኦፍ ዳይሬክተር ሲቋቋም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( plc) ዉስጥ ቦርድ የለም።
@Etstocks
#Ethiopia | በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ዉስጥ ካሉት የንግድ ማህበራት መካከል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC ) እና የአክሲዮን ማህበር ይገኙበታል ።
ሁለቱም ማህበራት አክሲዮን ያላቸዉ ወይም ካምፓኒዎች ሲሆኑ ተመሳሳይነትና ልዩነት አላቸዉ።
#ተመሳሳይነታቸዉ
• ህጋዊ ሰዉነት ያላቸዉ መሆኑ ፣
• የራሳቸዉ ንብረት ያላቸዉ መሆኑ፣
• የራሳቸዉን ትርፍና ኪሳራ ተጠያቂነት ያለባቸዉ መሆኑ፣
• ሁለቱም ትንሹ የአባላት ብዛትና የመነሻ ካፒታል ያላቸዉ መሆኑ፣
• ሁለቱም በቦርድና በማናጀር መመራት የሚችሉ መሆኑ ነገር ግን ለ PLC አሰገዳጅ አለመሆኑ፣
• የሁለቱም ተጠያቂ በተዋጣዉ የገንዘብ መጠን (አክሲዮን ) መሆኑ ፣
• ሁለቱም የሙያ መዋጮን የማይቀበሉ መሆኑን (የንግድ ህግ 256 እና 501 )
• በሁለቱም ካፒታል ማሳደግና መቀነስ የሚቻል መሆኑ ፣
• በሁለቱም አክሲዮኖች በመያዣ /በዋስትና / መያዝ ሚችሉ መሆኑ ፣
#ልዩነታቸዉ
አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር / PLC/ private Limited Company/ ለማቋቋም የአባላት ብዛት ከሁለት ማነስ የማይችሉ መሆኑ እንዲሁም ከሀምሳ መብለጥ እንደማይችሉ በንግድ ህጉ አንቀጽ 495(4) ላይ ተገልጿል። የአክሲዮን ማህበርን ( share company ) በተመለከተ ለማቋቋም ከ5 አባላት ማነስ የማይችል ሲሆን ብዛት ግን ገደብ የሌለዉ መሆኑን በንግድ ህጉ አንቀጽ 248(3) ላይ ይገኛል።
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መነሻ ካፒታል 15000 ሺህ ብርና ከዚያ በላይ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ዋጋም በኢትዮጵያ ብር አንድ በመቶ ማነስ አይችልም (የንግድ ህግ ቁጥር (496)
• አክሲዮን ማህበር መነሻ ካፒታል 50000 ሺህ እና ከዚያ በላይ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ዋጋ ከአንድ መቶ ብር በታች መሆን አይችልም (የንግድ ህግ ቁጥር 247)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ካፒታሉ ሙሉ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ ሲሆን የአክሲዮን ማህበር ግን ሙሉ በሙሉ አስቀድሞ የሚከፈል አይደለም ነገር ግን ከተፈረሙ አክሲዮኖች ቢያንስ 1/4 (25%) መከፈል አለበት የቀረዉ በሂደት የሚከፈል ይሆናል (የንግድ ህግ ቁጥር (495(1)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክሲዮኖች ሽያጭ ለህዝብ ክፍት የሚደርግ አይደለም አንቀጽ 495(2) ነገር ግን አክሲዮን ማህበር ለህዝብ ክፍት የሚደረግ ነዉ (የንግድ ህግ ቁጥር248)
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( PLC) ላይ አክሲዮን ማህበር ዉስጥ ያለ ሰዉ አክሲዮኑን ለሶስተኛ ሰዉ ማስተላለፍ አይችልም ምክንያቱም መተዳደሪያ ደንቡ ላይ አባላት ይህን እስካልፈቀዱ ድረስ በህጉ መሰረት sale freely transfrable አይደለም። ነገር ግን አክሲዮን ማህበር ላይ አክሲዮን ማስተላለፍን በተመለከተ አክሲዮን የገዛ ሰዉ አክሲየኑን ለሌላ አባል ላልሆነ ሰዉ በቀላሉ ማስተላለፍ ይችላል ። ስለዚህ አክሲዮን ማስተላለፍ ከተፈለገ በቀላሉ የአክሲዮን ማህበርን መምረጥ ያስፈልጋል ማለት ነዉ።
• አስተዳደራዊ አካል (ቦርድ) ን በተመለከተ አክሲዮን ማህበራት ሁሉ ከ3-12 ሰዉ የሚይዝ ቦርድ ኦፍ ዳይሬክተር ሲቋቋም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ( plc) ዉስጥ ቦርድ የለም።
@Etstocks