#የኢትዮጵያ_ብሔራዊ_ባንክ_የዳይሬክተሮች ቦርድ ባንኮች ይፋ ከሚያደርጉት የውጭ ምንዛሬ መግዣና መሸጫ ዋጋ ውጭ የሚያስከፍሉትን ኮሚሽን እና ሌላ ክፍያ እንዲያቆሙ መወሰኑ ተሰምቷል፡፡
እንዲህ ያሉ ክፍያዎችን ካስከፈሉ እንኳን ከመግዣና መሸጫ ዋጋው ጋር አካተው አንድ ላይ ለደንበኞቻቸው ይፋ እንዲያደርጉት መወሰኑን ከብሔራዊ ባንክ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ይህም #የውጭ_ምንዛሬ ግዥና ሽያጭ ላይ ግልፅነትን ለመፍጠር ያለመ ነው ተብሏል፡፡ ( ሸገር )
~~~~
Ethiopia's central bank orders banks to stop charging most foreign exchange fees as part of reforms to increase transparency in the forex market. No commissions on FX sales except for nominal fees related to LC and other payments.
⏬⏬
ድረ ገጽ: www.condoaddis.com/category/etstocks
ቴሌግራም : t.me/etstocks
ትዊተር: x.com/Etstocks1
ፌስ ቡክ፡ fb.me/Etstocks
Youtube:www.youtube.com/@etstocks
Linkedin(ሊንክዲን):www.linkedin.com/company/etstocks/in
እንዲህ ያሉ ክፍያዎችን ካስከፈሉ እንኳን ከመግዣና መሸጫ ዋጋው ጋር አካተው አንድ ላይ ለደንበኞቻቸው ይፋ እንዲያደርጉት መወሰኑን ከብሔራዊ ባንክ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ይህም #የውጭ_ምንዛሬ ግዥና ሽያጭ ላይ ግልፅነትን ለመፍጠር ያለመ ነው ተብሏል፡፡ ( ሸገር )
~~~~
Ethiopia's central bank orders banks to stop charging most foreign exchange fees as part of reforms to increase transparency in the forex market. No commissions on FX sales except for nominal fees related to LC and other payments.
⏬⏬
ድረ ገጽ: www.condoaddis.com/category/etstocks
ቴሌግራም : t.me/etstocks
ትዊተር: x.com/Etstocks1
ፌስ ቡክ፡ fb.me/Etstocks
Youtube:www.youtube.com/@etstocks
Linkedin(ሊንክዲን):www.linkedin.com/company/etstocks/in